Isaiah 35:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ብእግዚኣብሄር ዝተበጀዉ ድማ ዳዊትን ናይ ዘለኣለም ሓጐስን ኣብ ርእሶም ሒዞም ተመሊሶም ናብ ጽዮን ክመጹ እዮም። ሓጐስን ሓጐስን ኪረኽብዎም እዮም፡ ሓዘንን ምሕንባስን ከኣ ኪሃድሙ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የተ​ሰ​በ​ሰ​ቡም ይመ​ለ​ሳሉ፤ በደ​ስ​ታም ተመ​ል​ሰው ወደ ጽዮን ይመ​ጣሉ፤ የዘ​ለ​ዓ​ለም ደስ​ታም በራ​ሳ​ቸው ላይ ይሆ​ናል፤ ሐሤ​ት​ንና ደስ​ታ​ንም ያገ​ኛሉ፤ መከራ፥ ኀዘ​ንና ትካ​ዜም ይጠ​ፋሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም የተቤዣቸው ይመለሳሉ እየዘመሩም ወደ ጽዮን ይመጣሉ፤ የዘላለም ደስታ በራሳቸው ላይ ይሆናል፤ ሐሤትንና ደስታን ያገኛሉ፥ ኀዘንና ትካዜም ይሸሻሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም የተቤዣቸው ይመለሳሉ፥ እየዘመሩም ወደ ጽዮን ይመጣሉ፤ የዘላላም ደስታ በራሳቸው ላይ ይሆናል፤ ሐሤትንና ደስታን ያገኛሉ፥ ኀዘንና ትካዜም ይሸሻሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ዎዜዳዋንቱ ስማና፤ የጺድ፥ ጽዮነ ያና፤ መና ናሸቻይ ኡንቱንቱ ሁጲያን ዎና። ኡንቱንቱ ናሸቻነ ሀሹ ግያዋ ደማና፤ ካዩነ ኦሊ ዎራ ባቃታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday wozeeddawanttu simmana; yes's'iiddi, S'iyoone yaana; med'inaa nashechchay unttunttu huup'iyaan wod'd'ana. Unttunttu nashshechchaanne hashshu giyaawaa demmana; kayyuunne oolii wora bak'atana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY maaddidayti simmana; istti yexxishe Xiyoone gelana; mernaa ufayssa kallachcha mala goxxana; injjenne ufays demmana; ceeceynne kayoy heeppe baqatana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ማዲዳይቲ ሲማና፤ ኢስቲ ዬጺሼ ጺዮኔ ጌላና፤ ሜርና ኡፋይሳ ካላቻ ማላ ጎጻና፤ ኢንጄኔ ኡፋይስ ዴማና፤ ጬጬይኔ ካዮይ ሄፔ ባቃታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ዎዝዳይሳት ስማና፤ የፅሽ፥ ፅዮነ ገላና፤ መርና ኡፋይሳይ ኤንታ ሁጵያን ኡታና። ኤንቲ ኡፋይታናነ ሀሹ ጋና፤ አዛኖይነ ኦለይ ኤንታፈ ሃካና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday wozidaysati simmana; yexish, Xiyoone gelana; merinaa ufaysay enta huuphiyan uttana. Enti ufaytananne hashshu gaana; azzanoynne ooley entafe haakana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር የዋጃቸው ይመለሳሉ። እየዘመሩ ወደ ጽዮን ይገባሉ፤ ዘላለማዊ ደስታን እንደ አክሊል ይቀዳጁታል፤ ፍሥሓና ሐሤት ያገኛሉ፤ ሐዘንና ትካዜ ከዚያ ይሸሻሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር የታደጋቸው ሰዎች ተመልሰው ይመጣሉ፤ እየዘመሩም ወደ ጽዮን ይገባሉ፤ ዘወትር የደስታን ዘውድ ይቀዳጃሉ፤ ተድላና ደስታንም ያገኛሉ፤ ማዘንና መቃተት ከእነርሱ ይርቃል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቶም እግዚኣብሄር ዝተቤዘዎም ክምለሱ እዮም፤ እናዘመሩ ናብ ፅዮን ክኣትዉ እዮም፤ ናይ ዘለኣለም ሓጐስ ኣብ ርእሶም ክኸውን እዩ፤ ሓዘንን ትካዘን ክሃድም እዩ፤ ደስታን ሓጐስን ክረኽቡ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 እቶም እግዚኣብሄር እተበጀዎም ኪምለሱ፡ እልል እናበሉ ናብ ጽዮን ኪመጹ እዮም፡ ዘለኣለማዊ ሓጐስ ከኣ ርእሶም ኪኸልል እዩ፡ ደስታን ሓጐስን ኪረኽቡ እዮም፡ ጓህን እህህታን ኪሀድም እዩ።