Isaiah 35:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ብእግዚኣብሄር ዝተበጀዉ ድማ ዳዊትን ናይ ዘለኣለም ሓጐስን ኣብ ርእሶም ሒዞም ተመሊሶም ናብ ጽዮን ክመጹ እዮም። ሓጐስን ሓጐስን ኪረኽብዎም እዮም፡ ሓዘንን ምሕንባስን ከኣ ኪሃድሙ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በእግዚአብሔር የተሰበሰቡም ይመለሳሉ፤ በደስታም ተመልሰው ወደ ጽዮን ይመጣሉ፤ የዘለዓለም ደስታም በራሳቸው ላይ ይሆናል፤ ሐሤትንና ደስታንም ያገኛሉ፤ መከራ፥ ኀዘንና ትካዜም ይጠፋሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም የተቤዣቸው ይመለሳሉ እየዘመሩም ወደ ጽዮን ይመጣሉ፤ የዘላለም ደስታ በራሳቸው ላይ ይሆናል፤ ሐሤትንና ደስታን ያገኛሉ፥ ኀዘንና ትካዜም ይሸሻሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም የተቤዣቸው ይመለሳሉ፥ እየዘመሩም ወደ ጽዮን ይመጣሉ፤ የዘላላም ደስታ በራሳቸው ላይ ይሆናል፤ ሐሤትንና ደስታን ያገኛሉ፥ ኀዘንና ትካዜም ይሸሻሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ዎዜዳዋንቱ ስማና፤ የጺድ፥ ጽዮነ ያና፤ መና ናሸቻይ ኡንቱንቱ ሁጲያን ዎና። ኡንቱንቱ ናሸቻነ ሀሹ ግያዋ ደማና፤ ካዩነ ኦሊ ዎራ ባቃታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday wozeeddawanttu simmana; yes's'iiddi, S'iyoone yaana; med'inaa nashechchay unttunttu huup'iyaan wod'd'ana. Unttunttu nashshechchaanne hashshu giyaawaa demmana; kayyuunne oolii wora bak'atana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY maaddidayti simmana; istti yexxishe Xiyoone gelana; mernaa ufayssa kallachcha mala goxxana; injjenne ufays demmana; ceeceynne kayoy heeppe baqatana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ማዲዳይቲ ሲማና፤ ኢስቲ ዬጺሼ ጺዮኔ ጌላና፤ ሜርና ኡፋይሳ ካላቻ ማላ ጎጻና፤ ኢንጄኔ ኡፋይስ ዴማና፤ ጬጬይኔ ካዮይ ሄፔ ባቃታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ዎዝዳይሳት ስማና፤ የፅሽ፥ ፅዮነ ገላና፤ መርና ኡፋይሳይ ኤንታ ሁጵያን ኡታና። ኤንቲ ኡፋይታናነ ሀሹ ጋና፤ አዛኖይነ ኦለይ ኤንታፈ ሃካና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday wozidaysati simmana; yexish, Xiyoone gelana; merinaa ufaysay enta huuphiyan uttana. Enti ufaytananne hashshu gaana; azzanoynne ooley entafe haakana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር የዋጃቸው ይመለሳሉ። እየዘመሩ ወደ ጽዮን ይገባሉ፤ ዘላለማዊ ደስታን እንደ አክሊል ይቀዳጁታል፤ ፍሥሓና ሐሤት ያገኛሉ፤ ሐዘንና ትካዜ ከዚያ ይሸሻሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር የታደጋቸው ሰዎች ተመልሰው ይመጣሉ፤ እየዘመሩም ወደ ጽዮን ይገባሉ፤ ዘወትር የደስታን ዘውድ ይቀዳጃሉ፤ ተድላና ደስታንም ያገኛሉ፤ ማዘንና መቃተት ከእነርሱ ይርቃል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቶም እግዚኣብሄር ዝተቤዘዎም ክምለሱ እዮም፤ እናዘመሩ ናብ ፅዮን ክኣትዉ እዮም፤ ናይ ዘለኣለም ሓጐስ ኣብ ርእሶም ክኸውን እዩ፤ ሓዘንን ትካዘን ክሃድም እዩ፤ ደስታን ሓጐስን ክረኽቡ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቶም እግዚኣብሄር እተበጀዎም ኪምለሱ፡ እልል እናበሉ ናብ ጽዮን ኪመጹ እዮም፡ ዘለኣለማዊ ሓጐስ ከኣ ርእሶም ኪኸልል እዩ፡ ደስታን ሓጐስን ኪረኽቡ እዮም፡ ጓህን እህህታን ኪሀድም እዩ። |