Isaiah 34:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ወሓይዝኣ ድማ ናብ ጕድጓድ፡ ሓመድ ድማ ናብ ድንን ኪልወጥ፡ ምድራ ድማ ሓዳስ ጕድጓድ ኪኸውን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሸለ​ቆ​ዎ​ችዋ ዝፍት ሆነው ይወ​ጣሉ፤ አፈ​ር​ዋም ዲን ይሆ​ናል፤ መሬ​ቷም በቀ​ንና በሌ​ሊት እንደ ዝፍት ይቃ​ጠ​ላል፤ ለዘ​ለ​ዓ​ለ​ምም አይ​ጠ​ፋም፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የኤዶምያስም ፈሳሾች ዝፍት ሆነው ይለወጣሉ፥ አፈርዋም ዲን ይሆናል፥ መሬትዋም የሚቀጠል ዝፍት ትሆናለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የኤዶሚያስም ፈሳሾች ዝፍት ሆነው ይለወጣሉ፥ አፈርዋም ዲን ይሆናል፥ መሬትዋም የሚቃጠል ዝፍት ትሆናለች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጎግያ ኤዶማ ሃቱ ሽድያዉ፥ አ ቢታይካ ዲንያዉ ላመታናዋ፤ አ ቢታይ ኤጽያ ሽድያ ግዳናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Goggiyaa Eedooma haatsatuu shidiyaw, Aa biittaykka diiniyaw laamettanawaa; Aa biittay ees's'iyaa shidiyaa gidanawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Eedoome kanchcheti shida gidana; izi biittay xuugettiza diine gidana; izi biittay shida mala eexxana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኤዶሜ ካንቼቲ ሺዳ ጊዳና፤ ኢዚ ቢታይ ጹጌቲዛ ዲኔ ጊዳና፤ ኢዚ ቢታይ ሺዳ ማላ ኤጻና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤዶመ ሻፋት መልድ ማደ ግድስ፤ እያ ባናይ ዲነ ላመታና፤ እያ ቢታይ ኤፅያ ማደ ግዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Edoome shaafati melidi made gidis; iya baanay diinne laametana; iya biittay eexiya made gidana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የኤዶም ምንጮች ሬንጅ፣ ዐፈሯ የሚቃጠል ድኝ፣ ምድሯም የሚንበለበል ዝፍት ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የኤዶም ጅረቶች ወደ ቅጥራንነት፥ ዐፈሩም ወደ ዲንነት ይለወጣሉ፤ ከዚያም ሀገሪቱ በመላ ትቃጠላለች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ወሓይዝ ኤዶምያስ ናብ ቅጥራን፥ ሓመዳ ኸዓ ናብ ዲን ክልወጥ፥ ምድራውን ነዳዲ ቕጥራን ክኸውን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ወሓይዝ ናብ ቅጥራን፡ ሓመድ ኸኣ ናብ ዲን ኪልወጥ፡ ሃገራውን ነዳዲ ቕጥራን ኪኸውን እዩ።