Isaiah 34:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ወሓይዝኣ ድማ ናብ ጕድጓድ፡ ሓመድ ድማ ናብ ድንን ኪልወጥ፡ ምድራ ድማ ሓዳስ ጕድጓድ ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሸለቆዎችዋ ዝፍት ሆነው ይወጣሉ፤ አፈርዋም ዲን ይሆናል፤ መሬቷም በቀንና በሌሊት እንደ ዝፍት ይቃጠላል፤ ለዘለዓለምም አይጠፋም፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የኤዶምያስም ፈሳሾች ዝፍት ሆነው ይለወጣሉ፥ አፈርዋም ዲን ይሆናል፥ መሬትዋም የሚቀጠል ዝፍት ትሆናለች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የኤዶሚያስም ፈሳሾች ዝፍት ሆነው ይለወጣሉ፥ አፈርዋም ዲን ይሆናል፥ መሬትዋም የሚቃጠል ዝፍት ትሆናለች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጎግያ ኤዶማ ሃቱ ሽድያዉ፥ አ ቢታይካ ዲንያዉ ላመታናዋ፤ አ ቢታይ ኤጽያ ሽድያ ግዳናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Goggiyaa Eedooma haatsatuu shidiyaw, Aa biittaykka diiniyaw laamettanawaa; Aa biittay ees's'iyaa shidiyaa gidanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Eedoome kanchcheti shida gidana; izi biittay xuugettiza diine gidana; izi biittay shida mala eexxana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤዶሜ ካንቼቲ ሺዳ ጊዳና፤ ኢዚ ቢታይ ጹጌቲዛ ዲኔ ጊዳና፤ ኢዚ ቢታይ ሺዳ ማላ ኤጻና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤዶመ ሻፋት መልድ ማደ ግድስ፤ እያ ባናይ ዲነ ላመታና፤ እያ ቢታይ ኤፅያ ማደ ግዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Edoome shaafati melidi made gidis; iya baanay diinne laametana; iya biittay eexiya made gidana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የኤዶም ምንጮች ሬንጅ፣ ዐፈሯ የሚቃጠል ድኝ፣ ምድሯም የሚንበለበል ዝፍት ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የኤዶም ጅረቶች ወደ ቅጥራንነት፥ ዐፈሩም ወደ ዲንነት ይለወጣሉ፤ ከዚያም ሀገሪቱ በመላ ትቃጠላለች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ወሓይዝ ኤዶምያስ ናብ ቅጥራን፥ ሓመዳ ኸዓ ናብ ዲን ክልወጥ፥ ምድራውን ነዳዲ ቕጥራን ክኸውን እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ወሓይዝ ናብ ቅጥራን፡ ሓመድ ኸኣ ናብ ዲን ኪልወጥ፡ ሃገራውን ነዳዲ ቕጥራን ኪኸውን እዩ። |