Isaiah 34:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እዚኣ መዓልቲ ሕነ እግዚኣብሄርን ዓመተ ሕነ ምፍዳይ ጽዮንን እያ እሞ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር የፍ​ርዱ ቀን፥ ስለ ጽዮ​ንም ፍርድ የብ​ድ​ራት ዓመት ነውና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእግዚአብሔር የበቀሉ ቀን፥ ስለ ጽዮንም ክርክር የብድራት ዓመት ነው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታ የበቀል ቀን፥ ስለ ጽዮንም የሚሟገትበት ዓመት አለው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ሀሉዋ ከስያ ጋላሳ፤ ጽዮነ ኦሌዳ ሞርከቶ ኩሽያ ዛርያ ላይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ayaw gooppe, Med'inaa Goday haluwaa kessiyaa gallassaa; S'iyoone oleedda morkketoo kushiyaa zaariyaa laytsaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessika GODAY halo kessiza gallassinne Xiyoone gishshas morkketa oliza layth gidana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሲካ ጎዳይ ሃሎ ኬሲዛ ጋላሲኔ ጺዮኔ ጊሻስ ሞርኬታ ኦሊዛ ላይ ጊዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ሀሎ ከያና ጋላስነ ፅዮነ ኦልዳ ሞርከታ ቦላ ኩሸ ዛርያ ላይ ጊግስስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday halo keyana gallasinne Xiyoone olida morketa bolla kushe zaariya laythi giigisis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር የበቀል ቀን፣ ስለ ጽዮንም የሚሟገትበት ዓመት አለውና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር ለጽዮን ለመከላከልና የበቀል እርምጃ ለመውሰድ የሚመጣበትን ዓመትና ቀን ወስኖአል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year መዓልቲ በቀል እግዚኣብሄር፥ ስለ ፅዮን ክርክር፥ ዓመት ምፍዳይ ሕነ እዩሞ።
Amharic Tigrinya 2011 መዓልቲ ሕነ እግዚኣብሄር፡ ዓመት ምፍዳይ ኢድ ብናይ ነገር ጽዮን እዩ እሞ፡ ምሳታቶም ድማ ጎባያትን ኣረውሕን ዝራብዓትን ይወድቁ፡ ሃገሮም ብደም ይሰክር፡ ሓመዶም ብስብሒ ይስባሕ ኣሎ።