Isaiah 34:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እዚኣ መዓልቲ ሕነ እግዚኣብሄርን ዓመተ ሕነ ምፍዳይ ጽዮንን እያ እሞ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእግዚአብሔር የፍርዱ ቀን፥ ስለ ጽዮንም ፍርድ የብድራት ዓመት ነውና። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእግዚአብሔር የበቀሉ ቀን፥ ስለ ጽዮንም ክርክር የብድራት ዓመት ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ የበቀል ቀን፥ ስለ ጽዮንም የሚሟገትበት ዓመት አለው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ሀሉዋ ከስያ ጋላሳ፤ ጽዮነ ኦሌዳ ሞርከቶ ኩሽያ ዛርያ ላይ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayaw gooppe, Med'inaa Goday haluwaa kessiyaa gallassaa; S'iyoone oleedda morkketoo kushiyaa zaariyaa laytsaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessika GODAY halo kessiza gallassinne Xiyoone gishshas morkketa oliza layth gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሲካ ጎዳይ ሃሎ ኬሲዛ ጋላሲኔ ጺዮኔ ጊሻስ ሞርኬታ ኦሊዛ ላይ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ሀሎ ከያና ጋላስነ ፅዮነ ኦልዳ ሞርከታ ቦላ ኩሸ ዛርያ ላይ ጊግስስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday halo keyana gallasinne Xiyoone olida morketa bolla kushe zaariya laythi giigisis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር የበቀል ቀን፣ ስለ ጽዮንም የሚሟገትበት ዓመት አለውና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ለጽዮን ለመከላከልና የበቀል እርምጃ ለመውሰድ የሚመጣበትን ዓመትና ቀን ወስኖአል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | መዓልቲ በቀል እግዚኣብሄር፥ ስለ ፅዮን ክርክር፥ ዓመት ምፍዳይ ሕነ እዩሞ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | መዓልቲ ሕነ እግዚኣብሄር፡ ዓመት ምፍዳይ ኢድ ብናይ ነገር ጽዮን እዩ እሞ፡ ምሳታቶም ድማ ጎባያትን ኣረውሕን ዝራብዓትን ይወድቁ፡ ሃገሮም ብደም ይሰክር፡ ሓመዶም ብስብሒ ይስባሕ ኣሎ። |