Isaiah 34:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቶም ዩኒኮርን ምሳታቶም፡ ብዕራይ ድማ ምስቶም ብዕራይ ኪወርዱ እዮም። ምድሮም ድማ ብደም ክትጥሕል እያ፡ ሓመድ ድማ ብስብሒ ክትስብሕ እያ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኀያላን ከእነርሱ ጋር፥ ወይፈኖችም ከኮርማዎች ጋር ይወድቃሉ፤ ምድራቸውም በደም ትሰክራለች፤ በስባቸውም ትወፍራለች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጎሽ ከእነርሱ ጋር፥ ወይፈኖችም ከኮርማዎች ጋር ይወድቃሉ፤ ምድራቸውም በደም ትረካለች፥ አፈራቸውም በስብ ትወፍራለች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጎሽ ከእነርሱ ጋር፥ ወይፈኖችም ከኮርማዎች ጋር ይወድቃሉ፤ ምድራቸውም በደም ትርሳለች፥ አፈራቸውም በስብ ትወፍራለች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቃይ መንቱ፥ ማራቱነ ኮሩማ ቦራቱ ኡንቱንቱና ኩንዳና። ኡንቱንቱ ቢታይ ሱ ጻላላ ግዳና፤ ኡንቱንቱ ቢታይካ ሞዋን ሙናቀታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | K'ay mentsatuu, maratuunne korumaa booratuu unttunttunna kunddana. Unttunttu biittay suutsaa s'alalaa gidana; unttunttu biittaykka mod'd'uwaan munak'ettana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Qasse Isttara menththi, kormay wofanora issife kundana; biittaya suuththan caphana; istta biittay modhdhon araddana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቃሴ ኢስታራ ሜን፥ ኮርማይ ዎፋኖራ ኢሲፌ ኩንዳና፤ ቢታያ ሱን ጫጳና፤ ኢስታ ቢታይ ሞን ኣራዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | መንት፥ ዎፋኖትነ ቦራት ኤንታራ ኩንዳና። ኤንታ ጋደይ ሱ ፃላላ ግዳና፤ ኤንታ ቢታይ ሞን ሙኑቀታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Menthati, wofaanotinne boorati entara kundana. Enta gadey suutha xalaala gidana; enta biittay modhon munuqetana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጐሽ አብሯቸው፣ ኮርማም ከወይፈን ጋር ይወድቃል፤ ምድራቸው በደም ትርሳለች፤ ዐፈራቸውም ሥብ በሥብ ይሆናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የኤዶም ሕዝብ እንደ ጐሽ፥ እንደ ኰርማና እንደ ወይፈን ይወድቃሉ፤ ነገር ግን ከሌሎች ጋር አብረው ይሞታሉ፤ ሀገሪቱም በደማቸው ትነከራለች፤ ምድሪቱም በስባቸው ትዳብራለች። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ምስኣቶም ድማ ጐባያትን ኣእሩሕን ዝራብዓትን ይወድቁ፤ ሃገሮም ከዓ ብደም ክትረዊ፥ ሓመዶምውን ብስብሒ ኽትረጕድ እያ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | መዓልቲ ሕነ እግዚኣብሄር፡ ዓመት ምፍዳይ ኢድ ብናይ ነገር ጽዮን እዩ እሞ፡ ምሳታቶም ድማ ጎባያትን ኣረውሕን ዝራብዓትን ይወድቁ፡ ሃገሮም ብደም ይሰክር፡ ሓመዶም ብስብሒ ይስባሕ ኣሎ። |