Isaiah 34:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ዩኒኮርን ምሳታቶም፡ ብዕራይ ድማ ምስቶም ብዕራይ ኪወርዱ እዮም። ምድሮም ድማ ብደም ክትጥሕል እያ፡ ሓመድ ድማ ብስብሒ ክትስብሕ እያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኀያ​ላን ከእ​ነ​ርሱ ጋር፥ ወይ​ፈ​ኖ​ችም ከኮ​ር​ማ​ዎች ጋር ይወ​ድ​ቃሉ፤ ምድ​ራ​ቸ​ውም በደም ትሰ​ክ​ራ​ለች፤ በስ​ባ​ቸ​ውም ትወ​ፍ​ራ​ለች።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ጎሽ ከእነርሱ ጋር፥ ወይፈኖችም ከኮርማዎች ጋር ይወድቃሉ፤ ምድራቸውም በደም ትረካለች፥ አፈራቸውም በስብ ትወፍራለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጎሽ ከእነርሱ ጋር፥ ወይፈኖችም ከኮርማዎች ጋር ይወድቃሉ፤ ምድራቸውም በደም ትርሳለች፥ አፈራቸውም በስብ ትወፍራለች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቃይ መንቱ፥ ማራቱነ ኮሩማ ቦራቱ ኡንቱንቱና ኩንዳና። ኡንቱንቱ ቢታይ ሱ ጻላላ ግዳና፤ ኡንቱንቱ ቢታይካ ሞዋን ሙናቀታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) K'ay mentsatuu, maratuunne korumaa booratuu unttunttunna kunddana. Unttunttu biittay suutsaa s'alalaa gidana; unttunttu biittaykka mod'd'uwaan munak'ettana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Qasse Isttara menththi, kormay wofanora issife kundana; biittaya suuththan caphana; istta biittay modhdhon araddana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቃሴ ኢስታራ ሜን፥ ኮርማይ ዎፋኖራ ኢሲፌ ኩንዳና፤ ቢታያ ሱን ጫጳና፤ ኢስታ ቢታይ ሞን ኣራዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) መንት፥ ዎፋኖትነ ቦራት ኤንታራ ኩንዳና። ኤንታ ጋደይ ሱ ፃላላ ግዳና፤ ኤንታ ቢታይ ሞን ሙኑቀታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Menthati, wofaanotinne boorati entara kundana. Enta gadey suutha xalaala gidana; enta biittay modhon munuqetana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ጐሽ አብሯቸው፣ ኮርማም ከወይፈን ጋር ይወድቃል፤ ምድራቸው በደም ትርሳለች፤ ዐፈራቸውም ሥብ በሥብ ይሆናል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የኤዶም ሕዝብ እንደ ጐሽ፥ እንደ ኰርማና እንደ ወይፈን ይወድቃሉ፤ ነገር ግን ከሌሎች ጋር አብረው ይሞታሉ፤ ሀገሪቱም በደማቸው ትነከራለች፤ ምድሪቱም በስባቸው ትዳብራለች።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ምስኣቶም ድማ ጐባያትን ኣእሩሕን ዝራብዓትን ይወድቁ፤ ሃገሮም ከዓ ብደም ክትረዊ፥ ሓመዶምውን ብስብሒ ኽትረጕድ እያ።
Amharic Tigrinya 2011 መዓልቲ ሕነ እግዚኣብሄር፡ ዓመት ምፍዳይ ኢድ ብናይ ነገር ጽዮን እዩ እሞ፡ ምሳታቶም ድማ ጎባያትን ኣረውሕን ዝራብዓትን ይወድቁ፡ ሃገሮም ብደም ይሰክር፡ ሓመዶም ብስብሒ ይስባሕ ኣሎ።