Isaiah 34:4 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዘሎ ሰራዊት ሰማይ ኪጠፍእ እዩ፣ ሰማይ ከኣ ከም ጥቕላል ኪጥቕለል እዩ፣ ብዘሎ ሰራዊቶም ድማ ከም ቈጽሊ ካብ ወይኒ ዚወድቕ፡ ከም በለስ ድማ ካብ ኦም በለስ ኪወድቕ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሰማ​ያት እንደ መጽ​ሐፍ ጥቅ​ልል ይጠ​ቀ​ለ​ላሉ፤ ከወ​ይ​ንና ከበ​ለ​ስም ቅጠል እን​ደ​ሚ​ረ​ግፍ ከዋ​ክ​ብት ሁሉ ይረ​ግ​ፋሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሰማይም ሠራዊት ሁሉ ይበሰብሳሉ፥ ሰማያትም እንደ መጽሐፍ ጥቅልል ይጠቀለላሉ፥ ከወይንና ከበለስም ቅጠል እንደሚረግፍ ሠራዊታቸው ሁሉ ይረግፋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሰማይም ሠራዊት ሁሉ ይሟሽሻሉ፤ ሰማያትም እንደ መጽሐፍ ጥቅልል ይጠቀለላሉ፤ ሠራዊታቸው ሁሉ ከወይንና ከበለስ ላይ እንደሚረግፍ ቅጠል ይረግፋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሳሉዋ ጾልንተቱ ኡባይ ሲላና፤ ሳሎቱ ዋራቃታዳን ጻጸታና። ኡንቱንቱ ጾልንተቱ ኡባይ ዎይንያፐ ሀይይ ቆቆፈትያዋዳን፥ ባላስያፐ አይፊ ቆቆፈትያዋዳን ቆቆፈታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Saluwaa s'oolinttetuu ubbay siilana; salotuu warak'ataadan s'aas'ettana. Unttunttu s'oolinttetuu ubbay woyniyaappe haytsay k'ok'ofettiyaawaadan, balasiyaappe ayfii k'ok'ofettiyaawaadan k'ok'k'ofetanna.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Salo xoolintteti ubbay seerana; saloy galba mala xaaxettana; cora xoolintteti ubbay, shullidi qoqofettiza woyne hayththa malanne melidi sa7an wodhiza balase hayththa mala gidana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሳሎ ጾሊንቴቲ ኡባይ ሴራና፤ ሳሎይ ጋልባ ማላ ጻጼታና፤ ጮራ ጾሊንቴቲ ኡባይ ሹሊዲ ቆቆፌቲዛ ዎይኔ ሃይ ማላኔ ሜሊዲ ሳኣን ዎዛ ባላሴ ሃይ ማላ ጊዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሳሎ ፆልንቶት ኡባይ ሴራና፤ ሳሎት ሳሌናዳ ፃፀታና። ዎይነ ሀይነ ባላሰ አይፈይ ቆቆፈተይሳዳ ፆልንቶት ኡባይ ቆቆፈታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Salo xoolintoti ubbay seerana; saloti saleenada xaaxetana. Woyne haythinne balase ayfey qoqofeteysada xoolintoti ubbay qoqofetana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የሰማይ ከዋክብት ሁሉ ይሟሽሻሉ፤ ሰማይ እንደ ብራና ይጠቀለላል፤ የከዋክብት ሰራዊት ሁሉ፣ ጠውልጎ እንደ ረገፈ የወይን ቅጠል፣ ደርቆም እንደ ወደቀ የበለስ ቅጠል ይሆናሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ፀሐይ፥ ጨረቃና ከዋክብት ሁሉ ይጠፋሉ፤ ሰማይም እንደ ብራና ተጠቅሎ ይወገዳል፤ ከዋክብትም እንደ ወይንና እንደ በለስ ዛፍ ቅጠል ይረግፋሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵሎም ሰራዊት ሰማይ ክጠፍኡ እዮም፤ ሰማያትውን ከም መፅሓፍ ክጥቕለሉ እዮም፤ ከምቲ ቘፅሊ ኻብ ተኽሊ ወይንን፥ ካብ ኦም በለስን ዝረግፍ፥ ኵሎም ሰራዊት ሰማይ ከዓ ኸምኡ ኽረግፉ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ኲሉ ሰራዊት ሰማይ ይጠፍእ፡ ሰማያት ከኣ ከም ብራና ይጥቕለል፡ ኲሉ ሰራዊቱውን ከምቲ ቘጽሊ ኻብ ተኽሊ ወይኒ፡ ከምቲ ዝጸምለወ ቘጽሊ፡ ካብ ኦም በለስ ዚረግፍ፡ ኪረግፍ እዩ።