Isaiah 34:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ብዘሎ ሰራዊት ሰማይ ኪጠፍእ እዩ፣ ሰማይ ከኣ ከም ጥቕላል ኪጥቕለል እዩ፣ ብዘሎ ሰራዊቶም ድማ ከም ቈጽሊ ካብ ወይኒ ዚወድቕ፡ ከም በለስ ድማ ካብ ኦም በለስ ኪወድቕ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰማያት እንደ መጽሐፍ ጥቅልል ይጠቀለላሉ፤ ከወይንና ከበለስም ቅጠል እንደሚረግፍ ከዋክብት ሁሉ ይረግፋሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሰማይም ሠራዊት ሁሉ ይበሰብሳሉ፥ ሰማያትም እንደ መጽሐፍ ጥቅልል ይጠቀለላሉ፥ ከወይንና ከበለስም ቅጠል እንደሚረግፍ ሠራዊታቸው ሁሉ ይረግፋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሰማይም ሠራዊት ሁሉ ይሟሽሻሉ፤ ሰማያትም እንደ መጽሐፍ ጥቅልል ይጠቀለላሉ፤ ሠራዊታቸው ሁሉ ከወይንና ከበለስ ላይ እንደሚረግፍ ቅጠል ይረግፋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሳሉዋ ጾልንተቱ ኡባይ ሲላና፤ ሳሎቱ ዋራቃታዳን ጻጸታና። ኡንቱንቱ ጾልንተቱ ኡባይ ዎይንያፐ ሀይይ ቆቆፈትያዋዳን፥ ባላስያፐ አይፊ ቆቆፈትያዋዳን ቆቆፈታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Saluwaa s'oolinttetuu ubbay siilana; salotuu warak'ataadan s'aas'ettana. Unttunttu s'oolinttetuu ubbay woyniyaappe haytsay k'ok'ofettiyaawaadan, balasiyaappe ayfii k'ok'ofettiyaawaadan k'ok'k'ofetanna. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Salo xoolintteti ubbay seerana; saloy galba mala xaaxettana; cora xoolintteti ubbay, shullidi qoqofettiza woyne hayththa malanne melidi sa7an wodhiza balase hayththa mala gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሳሎ ጾሊንቴቲ ኡባይ ሴራና፤ ሳሎይ ጋልባ ማላ ጻጼታና፤ ጮራ ጾሊንቴቲ ኡባይ ሹሊዲ ቆቆፌቲዛ ዎይኔ ሃይ ማላኔ ሜሊዲ ሳኣን ዎዛ ባላሴ ሃይ ማላ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሳሎ ፆልንቶት ኡባይ ሴራና፤ ሳሎት ሳሌናዳ ፃፀታና። ዎይነ ሀይነ ባላሰ አይፈይ ቆቆፈተይሳዳ ፆልንቶት ኡባይ ቆቆፈታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Salo xoolintoti ubbay seerana; saloti saleenada xaaxetana. Woyne haythinne balase ayfey qoqofeteysada xoolintoti ubbay qoqofetana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የሰማይ ከዋክብት ሁሉ ይሟሽሻሉ፤ ሰማይ እንደ ብራና ይጠቀለላል፤ የከዋክብት ሰራዊት ሁሉ፣ ጠውልጎ እንደ ረገፈ የወይን ቅጠል፣ ደርቆም እንደ ወደቀ የበለስ ቅጠል ይሆናሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ፀሐይ፥ ጨረቃና ከዋክብት ሁሉ ይጠፋሉ፤ ሰማይም እንደ ብራና ተጠቅሎ ይወገዳል፤ ከዋክብትም እንደ ወይንና እንደ በለስ ዛፍ ቅጠል ይረግፋሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵሎም ሰራዊት ሰማይ ክጠፍኡ እዮም፤ ሰማያትውን ከም መፅሓፍ ክጥቕለሉ እዮም፤ ከምቲ ቘፅሊ ኻብ ተኽሊ ወይንን፥ ካብ ኦም በለስን ዝረግፍ፥ ኵሎም ሰራዊት ሰማይ ከዓ ኸምኡ ኽረግፉ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኲሉ ሰራዊት ሰማይ ይጠፍእ፡ ሰማያት ከኣ ከም ብራና ይጥቕለል፡ ኲሉ ሰራዊቱውን ከምቲ ቘጽሊ ኻብ ተኽሊ ወይኒ፡ ከምቲ ዝጸምለወ ቘጽሊ፡ ካብ ኦም በለስ ዚረግፍ፡ ኪረግፍ እዩ። |