Isaiah 34:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ቍጥዓ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ ዅሎም ኣህዛብ፡ ቍጥዓኡ ድማ ኣብ ልዕሊ ዅሎም ሰራዊቶም እዩ። ብመርገም ወቕዖም፣ ንሕርዲ ኣረከቦም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእግዚአብሔር ቍጣ በአሕዛብ ሁሉ ላይ ነውና፤ መቅሠፍቱም ያጠፋቸውና ለጦር ይሰጣቸው ዘንድ በቍጥራቸው ልክ ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእግዚአብሔር ቍጣ በአሕዛብ ሁሉ ላይ መዓቱም በሠራዊታቸው ሁሉ ላይ ነው፤ ፈጽሞ አጠፋቸው፥ ለመታረድም አሳልፎ ሰጣቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የጌታ ቁጣ በአሕዛብ ሁሉ ላይ መዓቱም በሠራዊታቸው ሁሉ ላይ ነው፤ ፈጽሞ አጠፋቸው፥ ለመታረድም አሳልፎ ሰጣቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ካዉተ ኡባ ሀንቀቴዳ፤ አ ይሉካ ኡንቱንቱ ቶራንቻቱዋ ኡባ ቦላና። እ ኡንቱንቱ ኡባና ይሳና፤ ኡንቱንታ ሲፍያዋንቶ አደ እማና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayaw gooppe, Med'inaa Goday kawutetsaa ubbaa hank'k'etteedda; Aa yiluukka unttunttu tooranchchatuwaa ubbaa bollana. I unttunttu ubbaanna d'ayissana; unttuntta siifiyaawanttoo aatsiide immana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY kawoteth ubbaa hanqettides; iza hanqoyka iza olanchchata ubbaa bollana. Izi istta mulera dhayssana; shukaska aaththi immana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ካዎቴ ኡባ ሃንቄቲዴስ፤ ኢዛ ሃንቆይካ ኢዛ ኦላንቻታ ኡባ ቦላና። ኢዚ ኢስታ ሙሌራ ይሳና፤ ሹካስካ ኣ ኢማና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ካዎተታ ኡባ ቦላ ሀንቀትስ፤ ኤንታ ቶራንቾታ ኡባ ቦላ ይሎትስ። እ፥ ኤንታ ኡባ ይሳና፤ ኤንታ ሹከይሳታስ አድ እማና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday kawotethata ubbaa bolla hanqetis; enta tooranchota ubbaa bolla yilotis. I, enta ubbaa dhaysana; enta shukeysatas aathidi immana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር አሕዛብን ሁሉ ተቈጥቷል፤ ቍጣውም በሰራዊታቸው ሁሉ ላይ ነው፤ ፈጽሞ ያጠፋቸዋል ፤ ለዕርድም አሳልፎ ይሰጣቸዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር በሕዝቦች ሁሉ ላይ ተቈጥቶአል፤ ኀይለኛ ቊጣውም በሠራዊቶቻቸው ሁሉ ላይ ነው፤ ፈጽሞ ያጠፋዋል፤ በሰይፍም እንዲገደሉ አሳልፎ ይሰጣቸዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ቍጥዓ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ ዅሎም ኣህዛብ፥ መዓቱውን ኣብ ልዕሊ ዅሎም ሰራዊት እዩ፤ ፈፂሙ ኸዓ ኸጥፍኦም እዩ፤ ንማሕረዲውን ከወፍዮም እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ኣብ ኲላቶም ኣህዛብ ኰርዩ፡ ኣብ ኲሎም ሰራዊቶም ድማ ተቘጢዑ እዩ እሞ፡ ኣቱም ኣህዛብ፡ ክትሰምዑ ቕረቡ፡ ኣቱም ህዝብታት፡ ጽን በሉ፡ ምድርን መሊእዋ ዘሎን፡ ዓለምን ካብኣ ዚወጽእ ዘበለ ዂሉን ይስማዕ፡ ንጥፍኣት መጥይዎም ንማሕርዲ ኸኣ ወፍይዎም እዩ። |