Isaiah 34:2 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ቍጥዓ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ ዅሎም ኣህዛብ፡ ቍጥዓኡ ድማ ኣብ ልዕሊ ዅሎም ሰራዊቶም እዩ። ብመርገም ወቕዖም፣ ንሕርዲ ኣረከቦም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ቍጣ በአ​ሕ​ዛብ ሁሉ ላይ ነውና፤ መቅ​ሠ​ፍ​ቱም ያጠ​ፋ​ቸ​ውና ለጦር ይሰ​ጣ​ቸው ዘንድ በቍ​ጥ​ራ​ቸው ልክ ነው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእግዚአብሔር ቍጣ በአሕዛብ ሁሉ ላይ መዓቱም በሠራዊታቸው ሁሉ ላይ ነው፤ ፈጽሞ አጠፋቸው፥ ለመታረድም አሳልፎ ሰጣቸው።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የጌታ ቁጣ በአሕዛብ ሁሉ ላይ መዓቱም በሠራዊታቸው ሁሉ ላይ ነው፤ ፈጽሞ አጠፋቸው፥ ለመታረድም አሳልፎ ሰጣቸው።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ካዉተ ኡባ ሀንቀቴዳ፤ አ ይሉካ ኡንቱንቱ ቶራንቻቱዋ ኡባ ቦላና። እ ኡንቱንቱ ኡባና ይሳና፤ ኡንቱንታ ሲፍያዋንቶ አደ እማና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ayaw gooppe, Med'inaa Goday kawutetsaa ubbaa hank'k'etteedda; Aa yiluukka unttunttu tooranchchatuwaa ubbaa bollana. I unttunttu ubbaanna d'ayissana; unttuntta siifiyaawanttoo aatsiide immana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY kawoteth ubbaa hanqettides; iza hanqoyka iza olanchchata ubbaa bollana. Izi istta mulera dhayssana; shukaska aaththi immana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ካዎቴ ኡባ ሃንቄቲዴስ፤ ኢዛ ሃንቆይካ ኢዛ ኦላንቻታ ኡባ ቦላና። ኢዚ ኢስታ ሙሌራ ይሳና፤ ሹካስካ ኣ ኢማና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ ካዎተታ ኡባ ቦላ ሀንቀትስ፤ ኤንታ ቶራንቾታ ኡባ ቦላ ይሎትስ። እ፥ ኤንታ ኡባ ይሳና፤ ኤንታ ሹከይሳታስ አድ እማና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday kawotethata ubbaa bolla hanqetis; enta tooranchota ubbaa bolla yilotis. I, enta ubbaa dhaysana; enta shukeysatas aathidi immana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር አሕዛብን ሁሉ ተቈጥቷል፤ ቍጣውም በሰራዊታቸው ሁሉ ላይ ነው፤ ፈጽሞ ያጠፋቸዋል ፤ ለዕርድም አሳልፎ ይሰጣቸዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር በሕዝቦች ሁሉ ላይ ተቈጥቶአል፤ ኀይለኛ ቊጣውም በሠራዊቶቻቸው ሁሉ ላይ ነው፤ ፈጽሞ ያጠፋዋል፤ በሰይፍም እንዲገደሉ አሳልፎ ይሰጣቸዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ቍጥዓ እግዚኣብሄር ኣብ ልዕሊ ዅሎም ኣህዛብ፥ መዓቱውን ኣብ ልዕሊ ዅሎም ሰራዊት እዩ፤ ፈፂሙ ኸዓ ኸጥፍኦም እዩ፤ ንማሕረዲውን ከወፍዮም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ኣብ ኲላቶም ኣህዛብ ኰርዩ፡ ኣብ ኲሎም ሰራዊቶም ድማ ተቘጢዑ እዩ እሞ፡ ኣቱም ኣህዛብ፡ ክትሰምዑ ቕረቡ፡ ኣቱም ህዝብታት፡ ጽን በሉ፡ ምድርን መሊእዋ ዘሎን፡ ዓለምን ካብኣ ዚወጽእ ዘበለ ዂሉን ይስማዕ፡ ንጥፍኣት መጥይዎም ንማሕርዲ ኸኣ ወፍይዎም እዩ።