Isaiah 34:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዕጫ ደርበየሎም፡ ኢዱ ድማ ከከም ገመድ መቐለቶም። ንዘለኣለም ክውንንዎ እዮም፣ ካብ ወለዶ ናብ ወለዶ ክነብሩ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እር​ሱም ዕጣ ጣለ​ባ​ቸው፤ እጁም ከፈ​ለ​ች​ላ​ቸው፤ ለዘ​ለ​ዓ​ለም ይሰ​ማ​ሩ​ባ​ታል፤ ከት​ው​ል​ድም እስከ ትው​ልድ ድረስ ይወ​ር​ሱ​አ​ታል፤ በው​ስ​ጥ​ዋም ያር​ፉ​ባ​ታል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እርሱም ዕጣ ጣለባቸው፥ እጁም በገመድ ከፈለችላቸው፤ ለዘላለም ይገዙአታል፥ ከትውልድም እስከ ትውልድ ድረስ ይቀመጡባታል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱም ዕጣ ጣለባቸው፥ እጁም ለክታ ከፈለችላቸው፤ ለዘለዓለም የእነርሱ ትሆናለች፥ ከትውልድም እስከ ትውልድ ድረስ ይኖሩባታል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ ኡንቱንቶ ሳማ ከሴዳ፤ አ ኩሺ ኡንቱንቶ ጋድያ ዎርዱዋን ሻኬዳ፤ ኡንቱንቱ አ መናዉ ሞዳና፤ የለታፐ የለታ ጋካናዉ፥ ኡንቱንቱ አን ደአና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I unttunttoo saamaa kesseedda; Aa kushii unttunttoo gadiyaa wordduwaan shaakkeedda; unttunttu Aa med'inaw mooddana; yeletaappe yeletaa gakkanaw, unttunttu aan de'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Istta gisha gisha isttas woththana; iza kushey meezaanen meezaanen gishana; iza mernaas isttas gidana; yeletappe yeleta gakkanaas istti izin de7ana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስታ ጊሻ ጊሻ ኢስታስ ዎና፤ ኢዛ ኩሼይ ሜዛኔን ሜዛኔን ጊሻና፤ ኢዛ ሜርናስ ኢስታስ ጊዳና፤ ዬሌታፔ ዬሌታ ጋካናስ ኢስቲ ኢዚን ዴኣና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እ፥ ኤንታዉ ሳማ ከስስ፤ እያ ኩሸይ ቢታ ኤንታዉ ዎዶሮን ሻክስ፤ ኤንቲ እያ መርናዉ ላታና፤ የለተፈ የለተ ጋካናዉ ኤንቲ ያን ዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) I, entaw saama kessis; iya kushey biitta entaw wodoron shaakis; enti iya merinaw laattana; yeletethaafe yeletethaa gakanaw enti yan daana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ድርሻ ድርሻቸውን ይመድብላቸዋል፤ እጁም ለክታ ታካፍላቸዋለች። ለዘላለም የእነርሱ ትሆናለች፤ ከትውልድ እስከ ትውልድም ይኖሩባታል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር እያንዳንዳቸው የት መኖር እንደሚገባቸው ወሰነ፤ ከትውልድ ወደ ትውልድ እየተላለፈ ለዘለዓለም ይኖሩበታል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሱ እዩ ዕፃ ዘውደቐሎም፥ ኢዱውን ብገመድ ከፈለትሎም። ንሳቶም ከዓ ንዘለኣለም ይገዝእዋ፤ ንውሉድ ወለዶውን ክነብርዋ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ኣብ መጽሓፍ እግዚኣብሄር ድለዩን ኣንብቡን፡ ኣፈይ እዩ ዚእዝዝ፡ መንፈሱ እዩ ዚእክቦም ዘሎ፡ ንሱ እዩ ዕጭ ዜውድቐሎም፡ ኢዱ ኸኣ እያ ብገመድ መለክዒ ንእኣ ዝመቐለትሎም እሞ፡ ንዘለኣለም ኪሕዝዋ ንውሉድ ወለዶውን ኪነብርዋ እዮም፡ ካብዚኣቶም ሓደ እኳ ኣይኪስኣንን እዩ፡ ንብጻዩ ዚስእን የልቦን።