Isaiah 34:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እታ ዓባይ ጉንጉን ኣብኡ ሰፈራ ክትገብርን ክትድቅስን ክትጠልቕን ኣብ ትሕቲ ጽላላ ክትእከብን እያ። እቶም ኣሞራታት እውን ክእከቡ እዮም፣ ነፍሲ ወከፎም ምስ መጻምድታ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያ ጃርቶች ይዋለዳሉ፤ ምድርም ልጆችዋን በኀይል ታድናለች፤ ዋሊያዎች በዚያ ይገናኛሉ፤ ፊት ለፊትም ይተያያሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ዋሊያ ቤትዋን ትሠራለች እንቍላልም ትጥላለች ትቀፈቅፈውማለች ልጆችዋንም በጥላዋ ትሰበስባለች፤ በዚያም ደግሞ አሞራዎች እያንዳንዳቸው ከባልንጀሮቻቸው ጋር ይሰበሰባሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያም ጉጉት ጎጆ ሠርታ እንቁላልን ትጥላለች፥ ትቀፈቅፋለችም፤ ጫጩቶቿንም በክንፏ ትሰበስባለች፤ በዚያም ደግሞ አሞራዎች ጥንድ ጥንድ ሆነው ይሰበሰባሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጉታታ ያን ጎልያ ኬጻና፤ ቁቁሌዳ ቁቁለቱዋ ሀጳደ ቆጻና። ባረ ማራቱዋካ ባረ ቀፈቱዋ ጋርሳን ሀጳና፤ ቃይ ጋጨቱ ባረንቱ ላግያና ላግያና ሄ ሳኣ ሺቃና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gutatta yan golliyaa kees's'ana; k'uuk'k'ulleedda k'uuk'k'ulletuwaa hap'p'aade k'os'ana. Bare maratuwaakka bare k'efetuwaa garssan hap'p'ana; k'ay gac'etuu barenttu laggiyaanna laggiyaanna he sa'aa shiik'ana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Guttoy he keeththan phuuphphulleta yeggana; zaaradakka phuqissana; ba ciyetakka haphphana; woleti waaththan waaththan heen shiiqana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጉቶይ ሄ ኬን ጱጱሌታ ዬጋና፤ ዛራዳካ ጱቂሳና፤ ባ ጪዬታካ ሃጳና፤ ዎሌቲ ዋን ዋን ሄን ሺቃና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጉቶት ያን ኬ ኬፅድ፥ ጱጱልድ ቆፃና። ባንታ ናይታ ባንታ ቀፈታ ጋርሳን ሀጳና፤ ጵርጮት ባንታ ላገታራ ያን ሺቃና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Guttoti yan keethe keexidi, phuuphullidi qoxana. Banta nayta banta qefeta garsan haphana; phircoti banta laggetara yan shiiqana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ጕጕት በዚያ ጐጆ ሠርታ ዕንቍላል ትጥላለች፤ ትቀፈቅፋለች፤ ጫጩቶቿን በክንፎቿ ትታቀፋቸዋለች፤ ጭላቶችም ጥንድ ጥንድ ሆነው፣ ለርቢ በዚያ ይሰበሰባሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በዚያም ጒጒቶች ጎጆ ሠርተው እንቊላል ይጥላሉ፤ እንቁላሎቻቸውንም ፈልፍለው በክንፎቻቸው ጥላ ሥር ይንከባከባሉ፤ አሞራዎችም ከጓደኞቻቸው ጋር በዚያ ይሰባሰባሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ጕጓ ኣብኣ ሰፈራ ትሰርሕ፤ እንቍላሊሓውን ክተውድቕ፥ እንቝላሊሓ ጨጪሓ ከዓ ንጨቓዊታ በኽናፋ ኽትሓቝፈን እያ። ኣብኡውን ኣሞራታት ነንሕድሕዶም ምስ ብፆቶም ክእከቡ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ተመን ኣብኣ ቤቱ ይገብር፡ እንቋቚሖኡ ድማ የውድቕ፡ ኣንቊሑ ንወለልዱ ኣብ ጽላሉ ይእክቦም፡ ኣብኣውን ኣሞራታት ተኣኪቦም ንሓድሕዶም ይራኸቡ። |