Isaiah 34:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣራዊት በረኻ እውን ምስ ኣራዊት እታ ደሴት ኪራኸቡ እዮም፣ እቲ ሳቲር ድማ ናብ መጻምድቱ ኪጽውዕ እዩ። ከምኡ ውን እታ ስክሪች ኦውል ኣብኡ ክትዓርፍን መዕረፊ ቦታ ክትረኽበላን እያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚ​ያም አጋ​ን​ን​ትና ጂኖች ይገ​ና​ኛሉ፤ እነ​ር​ሱም እርስ በር​ሳ​ቸው ይጠ​ራ​ራሉ፤ ጂኖ​ችም በዚያ ይኖ​ራሉ፤ ለራ​ሳ​ቸ​ውም ማረ​ፊ​ያን ያገ​ኛሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የምድረ በዳም አራዊት ከተኵሎች ጋር ይገናኛሉ፥ አጋንንትም እርስ በርሳቸው ይጠራራሉ፤ ጅንም በዚያ ትኖራለች ለእርስዋም ማረፊያ ታገኛለች።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የምድረ በዳም አራዊት ከጅቦች ጋር ይገናኛሉ፤ አጋንንትም እርስ በርሳቸው ይጠራራሉ፤ ጅንም በዚያም ትኖራለች፤ ለእርሷም ማረፊያ ታገኛለች።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዎራ ዶአቱ ጎዳረቱዋና ጋከታና፤ ቱና አያናቱ እቱ እቱዋና ጼሰታና፤ ቃማ ጻላሄቱ ዎደ፥ ያን ደአና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Wora do'atuu godaretuwaana gakettana; tuna ayyaanatuu ittuu ittuwaanna s'eesettana; k'amma s'alahetuu wod'd'iide, yan de'ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Bazzo do7ati godaretara issife daana; bazzo deysh misatiza daydanththati bantta giddon xeygettana; omarsa medhetati heen shemppana; banttas duussaso heen demmana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ባዞ ዶኣቲ ጎዳሬታራ ኢሲፌ ዳና፤ ባዞ ዴይሽ ሚሳቲዛ ዳይዳንቲ ባንታ ጊዶን ጼይጌታና፤ ኦማርሳ ሜታቲ ሄን ሼምፓና፤ ባንታስ ዱሳሶ ሄን ዴማና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ባዞ ዶአት ጎዳረታራ ጋሄታና፤ ቱና አያናት እሶይ እሱዋራ ፄገታና፤ ቃማ ቆለት ዎድ ያን ዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Bazzo do7ati godaretara gahetana; tuna ayyaanati issoy issuwara xeegetana; qamma qoolleti wodhidi yan daana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የምድረ በዳ አራዊት ከጅቦች ጋር አብረው ይሆናሉ፤ በበረሓ ፍየል የሚመሰሉ አጋንንትም እርስ በእርስ ይጠራራሉ፤ የሌሊት ፍጥረታት ማረፊያቸውን በዚያ ያደርጋሉ፤ ለራሳቸውም የማረፊያ ቦታ ያገኛሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 አነሮች ከጅቦች ጋር አብረው ይኖራሉ፤ አጋንንትም እርስ በርሳቸው ይጠራራሉ፤ የሌሊት ምትሐቶች በፍርስራሾች መካከል ይኖራሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣራዊት በረኻን ተዃሉን ኣብኣ ይራኸቡ፤ ኣጋንንቲ ኸዓ ይፀዋውዑ፤ ዛር ለይቲ ድማ ኣብኣ ይነብር፤ ቦታ ዕረፍቲውን ይረኽበላ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣራዊት በረኻን ኣኽላባት መሮርን ኣብኣ ይራኸቡ፡ ኣጋንንቲ ኸኣ ይጻዋውዑ፡ ዛር ለይቲ ድማ ኣብኣ ይነብር፡ ቦታ ዕረፍቲውን ይረኽበላ።