Isaiah 34:12 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መኳንንቲ ናብ መንግስቲ ኪጽውዕዋ እዮም፣ ኣብኡ ግና ሓደ እኳ ኣይኪህሉን፣ ኵሎም መሳፍንታ ድማ ዋላ ሓንቲ ኣይኪዀኑን እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አለቆችዋ ያልቃሉ፤ ነገሥታቷና መሳፍንቷ ይጠፋሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | መሳፍንቶችዋን ወደ መንግሥት ይጠራሉ፥ ነገር ግን ማንም አይገኝባትም፤ አለቆችዋም ሁሉ ምናምኖች ይሆናሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | መሳፍንቶችዋን ወደ መንግሥት ይጠራሉ፥ ነገር ግን ማንም አይገኝባትም፤ አለቆችዋም ሁሉ ምናምቴዎች ይሆናሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ጋድያን ካተትያዌ ያና፤ ካፓቱካ ሄዋፐ ክቻና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | He gadiyaan kaatetiyaawe d'ayana; kaappatuukka hewaappe kichchana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi daannati kawo geetetti xeygettanaas dandayza miishshi deenna; izi halaqati mulera pitetti dhayana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ዳናቲ ካዎ ጌቴቲ ጼይጌታናስ ዳንዳይዛ ሚሺ ዴና፤ ኢዚ ሃላቃቲ ሙሌራ ፒቴቲ ያና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ቢታ አይስያ ካዎይ ዴና፤ ሀላቃት ያፐ ክቻና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He biitta aysiya kawoy deenna; halaqati yaape kichana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | መሳፍንቷም መንግሥት ተብለው ለመጠራት የሚያስችላቸው ነገር አይኖራቸውም፤ አለቆቿም በሙሉ ጥርግ ብለው ይጠፋሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | አገሪቱንም የሚያስተዳድር ንጉሥ አይገኝም፤ መሪዎችም ሁሉ ይወገዳሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | መሳፍንታ ናብ መንግስቲ ይፅውዑ፤ ግና ሓደ እኳ ኣይርከባን፤ ኵላቶም መሳፍንታ ኸንቱ ክኾኑ እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ካብቶም ንምንጋስ ዚበቕዑ ጭዋታታ ሓደ እኳ የልቦን፡ ኲላቶም መሳፍንታ ኸኣ ምናምን ይዀኑ። |