Isaiah 34:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣቱም ኣህዛብ፡ ክትሰምዑ ቅረቡ። ኣቱም ህዝብታት ድማ ስምዑ! ምድርን ኣብኣ ዘሎ ኩሉን ይስማዕ፤ ዓለምን ካብኣ ዝመጽእ ኩሉን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እና​ንተ አሕ​ዛብ ሆይ፥ ቅረቡ፤ እና​ን​ተም አለ​ቆች ሆይ፥ አድ​ምጡ፤ ምድ​ርና በው​ስ​ጥ​ዋም ያሉ፥ ዓለ​ምና በው​ስ​ጥ​ዋም ያሉ ሕዝብ ሁሉ ይስሙ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እናንተ አሕዛብ ሆይ፥ ቅረቡ፥ ስሙ፤ እናንተ ወገኖች ሆይ፥ አድምጡ፤ ምድርና ሙላዋ፥ ዓለምና ከእርስዋ የሚወጣ ሁሉ ይስሙ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እናንተ አሕዛብ ሆይ፥ ቅረቡ፥ ስሙ፤ እናንተ ወገኖች ሆይ፥ አድምጡ፤ ምድርና ሞላዋ፥ ዓለምና ከእርሷ የሚወጣ ሁሉ ይስሙ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ህንተኖ፥ ካዉተቶ፥ ሺቂደ ስስተ! ህንተኖ አሳቶ ስስተ! ቢታይነ ጋድያን ደእያባይ ኡባይ፥ ሳአይነ ሳኣን ደእያባይ ኡባይ ስሶ!
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hinttenoo, kawutetsatto, shiik'iide sisite! Hinttenoo asatoo sisite! Biittaynne gadiyaan de'iyaabay ubbay, sa'aynne sa'aan de'iyaabay ubbay siso!
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Intteno kawoteththatoo shiiqidi siyite! Neni derezi akeeka! Biittaynne biittan diza ubbay, alameynne alameppe yida ubbay siyo!
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢንቴኖ ካዎቴቶ ሺቂዲ ሲዪቴ! ኔኒ ዴሬዚ ኣኬካ! ቢታይኔ ቢታን ዲዛ ኡባይ፥ ኣላሜይኔ ኣላሜፔ ዪዳ ኡባይ ሲዮ!
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተኖ፥ ካዎተቶ፥ ሺቅድ ስእተ! ህንተኖ፥ አሳዉ አኬክተ! ቢታይነ ቢታን ደእያባ ኡባይ፥ ሳእነ ሳአፐ ከያባ ኡባይ ስኦ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinteno, kawotethato, shiiqidi si7ite! Hinteno, asaw akeekite! Biittaynne biittan de7iyaba ubbay, sa7inne sa7ape keyaaba ubbay si7o.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እናንት አሕዛብ ሆይ፤ ኑ አድምጡም፤ እናንተ ሰዎች ሆይ፤ አስተውሉ። ምድርና በውስጧ ያለ ሁሉ፣ ዓለምና ከእርሷ የሚበቅል ሁሉ ይስማ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እናንተ ሕዝቦች ቀርባችሁ አድምጡ! እናንተም ወገኖች ልብ በሉ፤ ምድርና በእርስዋ ያሉ፥ ዓለምና ከእርስዋም የተገኙ ሁሉ ይስሙ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣቱም ኣህዛብ፥ ክትሰምዑ ቕረቡ! ኣቱም ህዝብታት ፅን በሉ፤ ምድርን ኣብ ውሽጣ ዘሎ ዅሉን፥ ዓለምን እቲ ዅሉ ኻብኣ ዝወፅእን ይስማዕ።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ኣብ ኲላቶም ኣህዛብ ኰርዩ፡ ኣብ ኲሎም ሰራዊቶም ድማ ተቘጢዑ እዩ እሞ፡ ኣቱም ኣህዛብ፡ ክትሰምዑ ቕረቡ፡ ኣቱም ህዝብታት፡ ጽን በሉ፡ ምድርን መሊእዋ ዘሎን፡ ዓለምን ካብኣ ዚወጽእ ዘበለ ዂሉን ይስማዕ፡ ንጥፍኣት መጥይዎም ንማሕርዲ ኸኣ ወፍይዎም እዩ።