Isaiah 33:9 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ምድሪ ትሓዝንን ትደክምን፣ ሊባኖስ ብሕፍረት ደው ኢላ ትቘርጽ። ሳሮን ከም በረኻ እያ፤ ባሳንን ቀርሜሎስን ድማ ፍረኦም ነቕነቑ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ምድር አለቀሰች፤ ሊባኖስ አፈረ፤ ሳሮንም እንደ ምድረ በዳ ሆነ፤ ገሊላና ቀርሜሎስ ታወቁ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ምድሪቱ አለቀሰች ከሳችም፤ ሊባኖስ አፈረ ጠወለገም፤ ሳሮን እንደ ምድረ በዳ ሆነ፤ ባሳንና ቀርሜሎስ ቅጠላቸውን አረገፉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ምድሪቱ አለቀሰች ከሳችም፤ ሊባኖስ አፈረ ጠወለገም፤ ሳሮን እንደ ምድረ በዳ ሆነ፤ ባሳንና ቀርሜሎስ ቅጠላቸውን አረገፉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ቢታይ ካዮቴነ ላባኔ። ሊባኖስ ዬላቲደ መሌ፤ ሳሮና ግያ አራዳ ድልባይ መላ ቢታ ግዴዳ። ባሳነ ግያ ደርያንነ ቃርመሎሳ ደርያን ደእያ ምቱዋ ሀይይ ቆቆፈቴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Biittay kayyoteenne labbanee. Liibaanoosi yeellatiide melee; Saaroona giyaa aradda dilbbay mela biittaa gideedda. Baasaane giyaa deriyaaninne K'armmeloosa deriyaan de'iyaa mitsatuwaa haytsay k'ok'k'ofettee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Biittaya yeekkadussinne gilqadus; Libaanoosey yeellatidi shullides; Lasharooney Arabe mala bazzo gidadus; Baasaaneynne Qarmeloosey bantta hayth qoqofida. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቢታያ ዬካዱሲኔ ጊልቃዱስ፤ ሊባኖሴይ ዬላቲዲ ሹሊዴስ፤ ላሻሮኔይ ኣራቤ ማላ ባዞ ጊዳዱስ፤ ባሳኔይኔ ቃርሜሎሴይ ባንታ ሃይ ቆቆፊዳ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ቢታይ አዛንስ፤ ዳቡርስ፤ ልባኖሰይ ዬላትድ መልስ፤ ሳሮና ዛንጋራይ መላ ቢታ ግድስ። ባሳነ ደርያንነ ቃርመሎሳ ደርያን ደእያ ም ሀይይ ቆቆፈትስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Biittay azzanis; daaburis; Libaanosey yeellatidi melis; Saarona zangaaray mela biitta gidis. Baasane deriyaninne Qarmeloosa deriyan de7iya mitha haythay qoqofetis. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ምድሪቱ አለቀሰች ፤ መነመነች፤ ሊባኖስ ዐፈረች፤ ጠወለገች፤ ሳሮን እንደ ዓረባ ምድረ በዳ ሆነች፤ ባሳንና ቀርሜሎስ ቅጠላቸውን አረገፉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ምድሪቱም ደርቃለች፤ ባድማ ሆናለች፤ የሊባኖስ ደኖች ደርቀዋል፤ ለሙ የሳሮን ሸለቆ ወደ በረሓነት ተለውጦአል፤ በባሳንና በቀርሜሎስ ተራራዎች የሚገኙ ዛፎች ቅጠላቸው ረግፎአል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እታ ምድሪ በኸየት፤ መንመነት፤ ሊባኖስ ሓፈረትን ፀምለወትን፤ ሳሮን ከም ምድረ በዳ ኾነ፥ ባሳንን ቀርሜሎስን ድማ ቘፅሎም ረገፈ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እታ ሃገር ሐዘነትን ሐስኤትን፡ ሊባኖስ ሐፈረትን ነቐጸትን፡ ሳሮን ከም ምድረ በዳ ዀነት፡ ባሳንን ቀርሜሎስን ድማ ቈጽሉ ረገፈ። |