Isaiah 33:9 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ምድሪ ትሓዝንን ትደክምን፣ ሊባኖስ ብሕፍረት ደው ኢላ ትቘርጽ። ሳሮን ከም በረኻ እያ፤ ባሳንን ቀርሜሎስን ድማ ፍረኦም ነቕነቑ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ምድር አለ​ቀ​ሰች፤ ሊባ​ኖስ አፈረ፤ ሳሮ​ንም እንደ ምድረ በዳ ሆነ፤ ገሊ​ላና ቀር​ሜ​ሎስ ታወቁ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ምድሪቱ አለቀሰች ከሳችም፤ ሊባኖስ አፈረ ጠወለገም፤ ሳሮን እንደ ምድረ በዳ ሆነ፤ ባሳንና ቀርሜሎስ ቅጠላቸውን አረገፉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ምድሪቱ አለቀሰች ከሳችም፤ ሊባኖስ አፈረ ጠወለገም፤ ሳሮን እንደ ምድረ በዳ ሆነ፤ ባሳንና ቀርሜሎስ ቅጠላቸውን አረገፉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ቢታይ ካዮቴነ ላባኔ። ሊባኖስ ዬላቲደ መሌ፤ ሳሮና ግያ አራዳ ድልባይ መላ ቢታ ግዴዳ። ባሳነ ግያ ደርያንነ ቃርመሎሳ ደርያን ደእያ ምቱዋ ሀይይ ቆቆፈቴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Biittay kayyoteenne labbanee. Liibaanoosi yeellatiide melee; Saaroona giyaa aradda dilbbay mela biittaa gideedda. Baasaane giyaa deriyaaninne K'armmeloosa deriyaan de'iyaa mitsatuwaa haytsay k'ok'k'ofettee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Biittaya yeekkadussinne gilqadus; Libaanoosey yeellatidi shullides; Lasharooney Arabe mala bazzo gidadus; Baasaaneynne Qarmeloosey bantta hayth qoqofida.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቢታያ ዬካዱሲኔ ጊልቃዱስ፤ ሊባኖሴይ ዬላቲዲ ሹሊዴስ፤ ላሻሮኔይ ኣራቤ ማላ ባዞ ጊዳዱስ፤ ባሳኔይኔ ቃርሜሎሴይ ባንታ ሃይ ቆቆፊዳ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ቢታይ አዛንስ፤ ዳቡርስ፤ ልባኖሰይ ዬላትድ መልስ፤ ሳሮና ዛንጋራይ መላ ቢታ ግድስ። ባሳነ ደርያንነ ቃርመሎሳ ደርያን ደእያ ም ሀይይ ቆቆፈትስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Biittay azzanis; daaburis; Libaanosey yeellatidi melis; Saarona zangaaray mela biitta gidis. Baasane deriyaninne Qarmeloosa deriyan de7iya mitha haythay qoqofetis.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ምድሪቱ አለቀሰች ፤ መነመነች፤ ሊባኖስ ዐፈረች፤ ጠወለገች፤ ሳሮን እንደ ዓረባ ምድረ በዳ ሆነች፤ ባሳንና ቀርሜሎስ ቅጠላቸውን አረገፉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ምድሪቱም ደርቃለች፤ ባድማ ሆናለች፤ የሊባኖስ ደኖች ደርቀዋል፤ ለሙ የሳሮን ሸለቆ ወደ በረሓነት ተለውጦአል፤ በባሳንና በቀርሜሎስ ተራራዎች የሚገኙ ዛፎች ቅጠላቸው ረግፎአል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እታ ምድሪ በኸየት፤ መንመነት፤ ሊባኖስ ሓፈረትን ፀምለወትን፤ ሳሮን ከም ምድረ በዳ ኾነ፥ ባሳንን ቀርሜሎስን ድማ ቘፅሎም ረገፈ።
Amharic Tigrinya 2011 እታ ሃገር ሐዘነትን ሐስኤትን፡ ሊባኖስ ሐፈረትን ነቐጸትን፡ ሳሮን ከም ምድረ በዳ ዀነት፡ ባሳንን ቀርሜሎስን ድማ ቈጽሉ ረገፈ።