Isaiah 33:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ጥበብን ፍልጠትን ድማ ጽንዓት ዘመንኩምን ሓይሊ ምድሓንን ኪዀኑ እዮም፣ ፍርሃት እግዚኣብሄር መዝገቡ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በድኅነታችን መዝገብ በሕግ ይሰበስቡአቸዋል፤ ጥበብና ምክር፥ ጽድቅም ከእግዚአብሔር ዘንድ ናቸው፤ እነዚህም የጽድቅ መዝገቦች ናቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የዘመንህም ጸጥታ፥ የመድኃኒት ብዛት፥ ጥበብና እውቀት ይሆናል፤ እግዚአብሔርን መፍራት መዝገቡ ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የዘመንህም ጸጥታ የመድኃኒት፥ የጥበብና የእውቀት ብዛት ይሆናል፤ ጌታን መፍራት ሀብቱ ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ህንተንቶ ህንተ ዎድያ ምንያዋ፥ ህንተ ኩመን አቶተ፥ አዳ ኤራተነ ኤራ ግዳናዋ፤ መና ጎዳዉ ያይያዌ አዉ አቆ ግዳናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I hinttenttoo hintte wodiyaa mintsiyaawaa, hintte kumentsaa atotetsaa, aad'd'eeda eratetsaanne eraa gidanawaa; Med'inaa Godaw yayyiyaawe aw ak'o gidanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi ne diza layth ubbaan ammanththiza yoch, atoteth, aadho erateththinne erateth gidana; GODAAS yashshateththi hayssa ha aqotatas qulpe gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ኔ ዲዛ ላይ ኡባን ኣማንዛ ዮች፥ ኣቶቴ፥ ኣ ኤራቴኔ ኤራቴ ጊዳና፤ ጎዳስ ያሻቴ ሃይሳ ሃ ኣቆታታስ ቁልፔ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እ ህንተ ዎድያስ አማንያ ባሶ ግዳና፤ ህንተዉ አቶተ፥ ጭንጫተነ ኤራተ ግዳና፤ ጎዳስ ያሽ ሀ ኡባ ሻሉዋስ ቁልፐ ግዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | I hinte wodiyas ammanthiya baaso gidana; hintew atotethi, cincatethinne eratethi gidana; Godaas yashshi ha ubba shaluwas qulpe gidana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱ ለዘመንህ የሚያስተማምን መሠረት፣ የድነት፣ የዕውቀትና የጥበብ መዝገብ ይሆናል፤ እግዚአብሔርንም መፍራት የዚህ ሀብት ቍልፍ ነው ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የሕዝቡ መሠረት እርሱ ነው፤ ለሕዝቡ ደኅንነትን፥ ጥበብንና ዕውቀትን ይሰጣል፤ እግዚአብሔርን መፍራትም ትልቁ ሀብታቸው ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ዘመናትካ ህድኣትን ብዝሒ ምድሓንን ፍልጠትን ጥበብን ክኸውን እዩ። ምፍራሕ እግዚኣብሄር ድማ መዝገቡ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ዘመናትካ ህድኣትን ብዝሒ ምድሓንን ጥበብን ፍልጠትን ኪኸውን እዩ፡ ምፍራህ እግዚኣብሄር ከኣ መዝገቡ እዩ። |