Isaiah 33:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ልዑል እዩ። ኣብ ላዕሊ ይነብር እዩ እሞ፤ ንጽዮን ብፍትሕን ጽድቅን መሊእዋ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በአርያም የሚኖር ቅዱስ እግዚአብሔር በመካከላችሁ ይኖራል፤ ጽዮንም ፍርድንና ጽድቅን ተሞላች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር በአርያም ተቀምጦአልና ከፍ ከፍ አለ፤ ጽዮንን በፍርድና በጽድቅ ሞላት። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም በአርያም ተቀምጦአልና ከፍ ከፍ አለ፤ ጽዮንን በፍትህና በጽድቅ ሞላት። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | መና ጎዳይ ቦላን ደእያ ድራዉ፥ ቁ ቁ ጌዳ፤ እ ጽዮነ ሱረ ፕርዳንነ ጽሎተን ኩንና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Med'inaa Goday bollan de'iyaa diraw, d'ok'k'u d'ok'k'u geedda; I S'iyoone suure pirddaaninne s'illotetsan kuntsana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY bolla salon de7iza gishshas, dhoqqu dhoqqu gides; izi Xiyoono suure pirdaninne xilloteththan kunththana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ቦላ ሳሎን ዴኢዛ ጊሻስ፥ ቁ ቁ ጊዴስ፤ ኢዚ ጺዮኖ ሱሬ ፒርዳኒኔ ጺሎቴን ኩንና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ቦላ ደእያ ግሾ፥ ቁ ቁ ግስ፤ ፅዮነ ሱረ ፕርዳንነ ፅሎተን ኩንና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday bolla de7iya gisho, dhoqu dhoqu gis; Xiyoone suure pirdaaninne xillotethan kunthana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር በአርያም ተቀምጧልና ከፍ ከፍ አለ፤ ጽዮንን በጽድቅና በፍትሕ ይሞላታል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ከሁሉ በላይ ነው! በሰማያትም ይኖራል፤ ለጽዮንም ጽድቅንና ፍትሕን ያጐናጽፋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ኣብ ኣርያም ይነብር እዩሞ ልዕል ልዕል በለ፤ ንፅዮን ብፍትሕን ብፅድቅን መልኣ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ልዑል እዩ፡ ኣብ ላዕሊ ይነብር እዩ እሞ፡ ንጽዮን ብፍርድን ጽድቅን መሊእዋ ኣሎ። |