Isaiah 33:24 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቲ ተቐማጢ ድማ፡ ሓሚመ ኣለኹ፡ ኣይብልን እዩ። እቶም ኣብኣ ዚነብሩ ሰባት ኣበሳኦም ይቕረ ክበሃለሎም እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በው​ስ​ጣ​ቸ​ውም የሚ​ቀ​መጥ ሕዝብ፦ ደክ​ሜ​አ​ለሁ አይ​ልም፥ በደ​ላ​ቸው ይቅር ይባ​ል​ላ​ቸ​ዋ​ልና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያም የሚቀመጥ። ታምሜአለሁ አይልም፥ በእርስዋም ለሚቀመጡ ሰዎች በደላቸው ይቅር ይባልላቸዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በዚያም የሚኖር ማንም፦ “ታምሜአለሁ” አይልም፤ በእርሷም ለሚኖሩ ሰዎች በደላቸው ይቅር ይባልላቸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጽዮነን ደእያ ኦንነ፥ “ታን ሀርጋይ” ያገና፤ ያን ደእያ አሳ ናጋራይ አቶ ጌተታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) S'iyoonen de'iyaa ooninne, «Taani harggay» yaagenna; yan de'iyaa asaa nagaray atto geetettana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Xiyoonen dishe, «Ta sakettadis» gaana asi deenna; heen de7iza asata nagaray atto geetettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጺዮኔን ዲሼ፥ «ታ ሳኬታዲስ» ጋና ኣሲ ዴና፤ ሄን ዴኢዛ ኣሳታ ናጋራይ ኣቶ ጌቴታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ፅዮነን ደእያ ኦንካ “ታና ሳኬስ” ያገና፤ ያን ደእያ አሳ ናጋራይ አቶ ጌተታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Xiyoonen de7iya oonika “Tana sakees” yaagenna; yan de7iya asaa nagaray atto geetetana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በጽዮን ተቀምጦ፣ “ታምሜአለሁ” የሚል አይኖርም፤ በዚያ የሚኖሩ ሰዎች ኀጢአትም ይቅር ይባላል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከጽዮን ነዋሪዎች መካከል “አመመኝ!” የሚል አይኖርም፤ በዚያም ለሚኖሩ ሁሉ የኃጢአት ይቅርታ ይደረግላቸዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብቶም ኣብኣ ዝነብሩስ ሓደ እኳ “ሓሚመ” ዝብል ኣይህሉን። ኣብኣ ንዝቕመጡ ህዝቢ እውን በደሎም ይቕረ ክበሃለሎም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብቶም ኣብኣ ዚነብሩስ ሓደ እኳ፡ ሕማቕ እየ፡ ኣይብልን፡ እቲ ኣብኣ ዚነብር ህዝቢ ኣበሳኡ ተሐጊጉሉ እዩ።