Isaiah 33:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ፈራድና እዩ፣ እግዚኣብሄር ወሃቢ ሕግና እዩ፣ እግዚኣብሄር ንጉስና እዩ። ንሱ ከድሕነና እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አምላካችን እግዚአብሔር ታላቅ ነውና ቸል አይለንም፤ እግዚአብሔር ፈራጃችን ነው፤ እግዚአብሔር አምላካችን ነው። እግዚአብሔር ንጉሣችን ነው፤ እርሱ እግዚአብሔር ያድነናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔር ፈራጃችን ነው፥ እግዚአብሔር ሕግን ሰጪያችን ነው፥ እግዚአብሔር ንጉሣችን ነው፤ እርሱ ያድነናል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታ ፈራጃችን ነው፥ ጌታ ሕግን ሰጪያችን ነው፥ ጌታ ንጉሣችን ነው፤ እርሱ ያድነናል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ኑ ዳና፤ መና ጎዳይ ኑዉ ህግያ እሜዳዋ። መና ጎዳይ ኑ ካትያ፤ እ ኑና አሻና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayaw gooppe, Med'inaa Goday nu daannaa; Med'inaa Goday nuw higgiyaa immeeddawaa. Med'inaa Goday nu kaatiyaa; I nuuna ashshana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY nuus pirdiza daanna; GODAY nuus woga immizaade; GODAY nuus kawo; nuna ashshanaykka iza. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ኑስ ፒርዲዛ ዳና፤ ጎዳይ ኑስ ዎጋ ኢሚዛዴ፤ ጎዳይ ኑስ ካዎ፤ ኑና ኣሻናይካ ኢዛ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ኑስ ፕርደይሳ፤ ጎዳይ ኑስ ህገ እመይሳ፤ ጎዳይ ኑ ካዋ፤ እ ኑና አሻና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday nuus pirdeysa; Goday nuus higge immeysa; Goday nu kawa; I nuna ashshana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር ዳኛችን ነው፤ እግዚአብሔር ሕግ ሰጪያችን ነው፤ እግዚአብሔር ንጉሣችን ነው፤ የሚያድነንም እርሱ ነውና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር ዳኛችን፥ ሕግ ሰጪአችንና ንጉሣችን ነው፤ የሚያድነንም እርሱ ነው፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣግማድ ላሕሊሑ፥ ነቲ ደቐል ኣፅኒዑ ኣየትርሮን፥ ነቲ ጋንፅላ ኣይግትሮን። ሽዑ ዘመተ ክኸውን እዩ፤ ንሕናውን ብርቱዕ ምርኮ ኽንመቅል ኢና፤ ሓንካሳት እኳ ምርኮ ኽማርኹ እዮም። እግዚኣብሄር ፈራዲና፥ እግዚኣብሄር ሓጋግ ሕግና እዩ፤ እግዚኣብሄር ንጉስና እዩ እሞ፥ ንሱ ኸድሕነና እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ፈራዲና፡ እግዚኣብሄር ሓጋግ ሕግና እዩ፡ እግዚኣብሄር ንጉስና እዩ እሞ፡ ንሱ ኼድሕነና እዩ። |