Isaiah 33:19 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓዊ ዝመልአ ህዝቢ፡ ካብ እትርእይዎ ንላዕሊ ዝዓሞቐ ዘረባ ዘለዎ ህዝቢ ኣይክትርእዮን ኢኻ። ናይ ዕንክሊል ዝብል መልሓስ፣ ክትርድኦ ዘይትኽእል። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የማታውቋቸውን አሕዛብ አመጣባችኋለሁ፤ እናንት ዐማፅያን ሕዝብ፥ ጥልቅ ነገርን ትሰማላችሁ። የሚሰማም ማስተዋል እንደሌለው ይሆናል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጨካኝን ሕዝብ፥ ቋንቋው ለማስተዋል ጥልቅ የሆነውንና አንደበቱ ለማስተዋል ጸያፍ የሆነውን ሕዝብ፥ አታይም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ከእንግዲህ ወዲህ ጨካኝን ሕዝብ፥ ቋንቋው ለማስተዋል የማይገባ የሆነውንና አንደበቱ ለማስተዋል ጸያፍ የሆነውን ሕዝብ አታይም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ ቃረት ባይና አሳቱዋ፥ ህንተንቶ ገለና ሃሳያ ሃሳይያ አሳቱዋነ እንጻርሳይ ዴዶትያ አሳቱዋ ሀዋፐ ስንን በእክታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hintte k'areti bayinna asatuwaa, hinttenttoo gelenna haasayaa haasayiyaa asatuwaanne ins's'arssay deeddotiyaa asatuwaa hawaappe sintsan be'ikkita. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Heytantti qadhetay baynda asa; istta haasayay asas gelonttaytanne istta inxarsi deddotizayta; hayssafe guye intte istta beyekketa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄይታንቲ ቃታይ ባይንዳ ኣሳ፤ ኢስታ ሃሳያይ ኣሳስ ጌሎንታይታኔ ኢስታ ኢንጻርሲ ዴዶቲዛይታ፤ ሃይሳፌ ጉዬ ኢንቴ ኢስታ ቤዬኬታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዎዛና ምኖ አሳ፥ ህንተዉ ገሎና ዶናን ኦደትያ አሳነ እንፃርሳይ ደዶትያ አሳ ህዛፐ ጉየ ህንተ በኤከታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Wozana mino asaa, hintew gelonna doonan odetiya asaanne inxarsay dedotiya asaa hizape guye hinte be7eketa. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነዚያ ንግግራቸው የማይገባ፣ የሚሉትም የማይታወቅ፣ ሊረዱት የማይቻል ቋንቋ የሚናገሩትን ጋጠወጥ ሕዝብ ከእንግዲህ አታያቸውም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እናንተ ልታስተውሉትና ልትረዱት በማትችሉት ቋንቋ የሚንተባተቡባችሁን እብሪተኞች ባዕዳን ሕዝቦችን ከእንግዲህ ወዲህ አታዩአቸውም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ጨካን ህዝቢ፥ ነቲ ዘይርዳእ ቋንቋ ዝዛረብ፥ ነቲ ዘይስማዕ ኰርታዕ ዝመልሓሱ ህዝቢ፥ ኣይትሪኦን ኢኻ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ጨካን ህዝቢ፡ ነቲ ዘይበትውዓል ጭንቂ ዝቛንቋኡ፡ ነቲ ዘይስማዕ ወታእ ዝመልሓሱ ህዝቢ ኣይክትርእዮን ኢኻ። |