Isaiah 33:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣዒንትኹም ንንጉስ ብግርማኡ ኺርእያኦ እየን፡ ነታ ኣዝያ ርሒቓ ዘላ ምድሪ ኺርእያ እየን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ንጉሥን በክብሩ ታዩታላችሁ፤ ዐይኖቻችሁም በሩቅ ያለች ምድርን ያዩአታል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዓይኖችህ ንጉሥን በውበቱ ያዩታል፤ እነርሱም በሩቅ ያለች ምድርን ያዩአታል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ዐይኖችህ ንጉሡን በውበቱ ያዩታል፤ እነርሱም በሩቅ ያለች ምድርን ይመለከታሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ህንተ አይፈቱ ካትያ አ ፑላና በአና፤ ሃኪደ ደእያ ቢታካ በአና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hintte ayifetuu kaatiyaa Aa puulaana be'ana; haakkiide de'iyaa biittaakka be'ana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ne ayfeti kawoza puulateth be7ana; haakon micetti diza biittaaka be7ana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኔ ኣይፌቲ ካዎዛ ፑላቴ ቤኣና፤ ሃኮን ሚጬቲ ዲዛ ቢታካ ቤኣና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ህንተ አይፈይ ካዋ፥ እያ የገልሳራ በአና፤ ሃሆን ደእያ ቢታ ደማና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hinte ayfey kawa, iya yegelssara be7ana; haahon de7iya biitta demmana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ዐይኖችህ ንጉሡን በውበቱ ያዩታል፤ በሩቅ የተዘረጋችውንም ምድር ይመለከታሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በአራቱ ማእዘን ወሰንዋ በሰፊ ምድር ላይ ውበት ባለው ግርማ የሚያስተዳድረውን ንጉሥ ታያላችሁ፤ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣዒንትኻ ነቲ ንጉስ ብፅባቐኡ ኽሪኣኦ እየን፤ ርሑቕ ንዘላ ሃገርውን ክምልከታ እየን። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣዒንትኻ ንንጉስ ብጽባቔኡ ኺርእያኦ፡ ርሑቕ ሰፊሕ ሃገር ከኣ ኪምልከታ እየን። |