Isaiah 33:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እቲ ብጽድቂ ዚመላለስን ብቕንዕና ዚዛረብን፤ መኽሰብ ጸበባ ዝንዕቕ፡ ጉቦ ካብ ምኽልካል ኣእዳዉ ዝጭብጥ፡ ደም ክሰምዕ ኣእዛኑ ዝዓጽዎ፡ ክፍኣት ክርኢ ድማ ኣዒንቱ ዝዓጽው፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በጽድቅ የሚሄድ፥ ቅን ነገርንም የሚናገር፥ በደልንና ኀጢአትን የሚጠላ፥ መማለጃን ከመጨበጥ እጁን የሚያራግፍ፥ ደም ማፍሰስን ከመስማት ጆሮቹን የሚደፍን፥ ክፋትንም ከማየት ዐይኖቹን የሚጨፍን ነው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በጽድቅ የሚሄድ ቅን ነገርንም የሚናገር፥ በሽንገላ የሚገኝ ትርፍን የሚንቅ፥ መማለጃን ከመጨበጥ እጁን የሚያራግፍ፥ ደም ማፍሰስን ከመስማት ጆሮቹን የሚያደነቍር፥ ክፋትንም ከማየት ዓይኖቹን የሚጨፍን ነው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በጽድቅ የሚሄድ ቅን ነገርንም የሚናገር፥ በጭቆና የሚገኝ ትርፍን የሚጸየፍ፥ መማለጃን ከመጨበጥ እጁን የሚሰበስብ፥ ደም ማፍሰስን ከመስማት ጆሮቹን የሚከልል፥ ክፋትንም ከማየት ዐይኖቹን የሚጨፍን ነው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጽሎተን ሀመትያዌ፥ ሱረባ ሃሳይያዌ፥ ሱረ ግደና ኦግያና ቤትያ ጎኣ እጽያዌ፥ ማታይያ አካናዉ ባረ ኩሽያ የደናዌ፥ ሱ ጉስያዋ ስሰናዳን፥ ባረ ሀይ ቱጭያዌ፥ ኢታባ ጼለናዳን፥ ባረ አይፍያ ጪልምያዌ፥ |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'illotetsan hamettiyaawe, suurebaa haasayiyaawe, suure gidenna ogiyaanna beettiyaa go"aa is's'iyaawe, mattaayiyaa akkanaw bare kushiyaa yeddennawe, suutsaa gussiyaawaa sisennaadan, bare haytsaa tuc'c'iyaawe, iitabaa s'eellennaadan, bare ayfiyaa c'iilimmiyaawe, |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Xilloteththan hemettizay, suure haasayzay, baleththon beettiza wodhe kadhizay, gubbo ekkenaappe ba kushe shiishshi ekkizay, as wodhana zuppetizayta zore siyanaappe ba hayth tuccizay, iita beyanaappe ba ayfe qilim7izay, |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጺሎቴን ሄሜቲዛይ፥ ሱሬ ሃሳይዛይ፥ ባሌን ቤቲዛ ዎ ካዛይ፥ ጉቦ ኤኬናፔ ባ ኩሼ ሺሺ ኤኪዛይ፥ ኣስ ዎና ዙፔቲዛይታ ዞሬ ሲያናፔ ባ ሃይ ቱጪዛይ፥ ኢታ ቤያናፔ ባ ኣይፌ ቂሊምኢዛይ፥ |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ፅሎተን ሄመተይ፥ ሱረ ኦደተይ፥ በሶና ኦገራ በንትያ ጎአ እፀይ፥ ባ ኩሽያ ዎፈ ኤኮና መላ ድገይ፥ ሸምፖ ዎባ ስኦና መላ ባ ሀይ ቱጨይ፥ ኢታባ ፄሎና መላ ባ አይፍያ ካመይ፥ |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Xillotethan hemetey, suure odetey, bessonna ogera bentiya go77a ixey, ba kushiya wodhaafe ekonna mela diggey, shempo wodhoba si7onna mela ba haythaa tuccey, iitabaa xeellonna mela ba ayfiya kammey, |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በጽድቅ የሚራመድ፣ ቅን ነገር የሚናገር፣ በሽንገላ የሚገኝን ትርፍ የሚንቅ፣ መማለጃን ላለመቀበል እጁን የሚሰበስብ፣ የግድያን ሤራ ላለመስማት ጆሮውን የሚደፍን፣ ክፋትን ላለማየት ዐይኑን የሚጨፍን፣ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በእውነትና በትክክል የሚናገሩ፥ በግፍ የሚገኝን ትርፍ የሚጸየፉ፥ ጉቦን ከመቀበል ይልቅ የሚያስወግዱ፥ ስለ ነፍስ ግድያ መስማት የማይፈልጉና፥ ክፉ ነገርን ከማየት ዐይኖቻቸውን የሚጨፍኑ፥ |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ብፅድቂ ዝነብር፥ ቅንዕና ዝዛረብ፥ ገንዘብ ዓመፃ ዘይደሊ፥ ጉቦ ኸይቕበል ኢዱ ዝእክብ፥ ደም ምፍሳስ ከይሰምዕ እዝኑ ዝዓፁ፥ ክፉእ ከይርኢውን ኣዒንቱ ዝዕምት፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲ ብጽድቂ ዚመላለስን ቅንዕና ዚዛረብን፡ ረብሓ ምጭቋን ዚንዕቕ፡ መማለዲ ኸይቅበል ድማ ኢዱ ዚንዝንዝ፡ ብናይ ምኽዓው ደም ከይሰምዕ ከኣ ኣእዛኑ ዚውትፍ፡ እከይ ከይርኢውን ኣዒንቱ ዚዕምትሲ፡ |