Isaiah 33:12 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ህዝብታት ከኣ ከም እተቓጸለ ኖራ ኪዀኑ እዮም። ከም እተቘርጸ እሾኽ፡ ብሓዊ ኪቃጸሉ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አሕ​ዛ​ብም በእ​ርሻ ውስጥ ተቈ​ርጦ እንደ ተጣ​ለና በእ​ሳት እንደ ተቃ​ጠለ እሾህ የተ​ቃ​ጠሉ ይሆ​ናሉ።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አሕዛብም እንደ ተቃጠለ ኖራ፥ ተቈርጦም በእሳት እንደ ተቃጠለ እሾህ ይሆናሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አሕዛብም እንደ ተቃጠለ ኖራ፥ ተቆርጦም በእሳት እንደ ተቃጠለ እሾህ ይሆናሉ።”
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አሳይ ታማን ጹገቴዳ ብድን ማላ ግዳናዋ፤ ቃይ ቃንጸቲደ፥ ታማን ኤጼዳ አጉን ማላ ግዳናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Asay taman s'uugetteedda bidintsaa mala gidanawaa; k'ay k'ans's'ettiide, taman ees's'eedda aguntsa mala gidanawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Derey booqintta keziza shuchcha mala taman xuugettana; qasseka agunththa tusha mala taman eexxana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዴሬይ ቦቂንታ ኬዚዛ ሹቻ ማላ ታማን ጹጌታና፤ ቃሴካ ኣጉን ቱሻ ማላ ታማን ኤጻና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አሳይ ቦቅንተ ሹቻዳ ታማን ፁገታና፤ ቃስ አጉንዳ ታማን ኤፃና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Asay booqinte shuchada taman xuugetana; qassi agunthada taman eexana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሕዝቦች ኖራ እንደሚወጣው ድንጋይ ይቃጠላሉ፤ እንደ እሾኽ ቍጥቋጦ በእሳት ይጋያሉ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እናንተ ለኖራ እንደሚቃጠሉና ለእሳት እንደሚቈረጥ እሾኽ ትሆናላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ህዝብታት ከምቲ ብሓዊ ዝነደደ ኖራ ኽነዱ፥ ከምቲ ተቘሪፁ ኣብ ሓዊ ሞዅ ዝብል ቈጥቋጥ እሾዅ ክኾኑ እዮም።
Amharic Tigrinya 2011 ህዝብታት ከምቲ ብሓዊ ዝነደደ ኖራ ይነዱ፡ ከምቲ ኣብ ሓዊ ሞዂ ዚብል ቈጥቋጥ እሾዂ ይዀኑ።