Isaiah 32:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መሳርሒታት ምጭብባጥ እውን ክፉእ እዩ፣ ድኻታት ሓቂ ኪዛረቡ ኸለዉ እውን እንተ ዀነ፡ ብናይ ሓሶት ቋንቋ ንድኻታት ንምጥፋእ እኩይ ውዲት ይኣልም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዐመፃቸው ነገር ድሃውን ይገድሉት ዘንድ፥ የድሆችንም ፍርድ ይገለብጡ ዘንድ የክፉዎች ሕሊና ዐመፅን ትመክራለች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የንፉግም ዕቃ ክፉ ናት፤ ችግረኛ ቅን ነገርን በተናገረ ጊዜ እንኳ እርሱ በሐሰት ቃል ድሀውን ያጠፋ ዘንድ ክፉን አሳብ ያስባል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሸንጋይ ሽንገላ ክፉ ናት፤ የችግረኛም አቤቱታ ትክክል ቢሆንም እንኳን በሐሰት ቃል ድሀውን ለማጥፋት ክፉን አሳብ ያስባል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡዘትያዋ ኡዚ ኢታ፤ መቶታንቻይ ሱረባ ሃሳዪደ፥ ዎርዱዋን ህዬሳ ይሳናዉ እ ኢታ ቆፋ ቆፔ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Uuzetiyaawaa uuzii iita; metootanchchay suurebaa haasayiide, wordduwaan hiyyeesaa d'ayissanaw I iita k'ofaa k'oppee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Wogay baynda asata hiillateththi iita; metotanchchata maganay suure gidikkoka hiyeesata wordora dhayssanaas iitateththan yuushshi qoppees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዎጋይ ባይንዳ ኣሳታ ሂላቴ ኢታ፤ ሜቶታንቻታ ማጋናይ ሱሬ ጊዲኮካ ሂዬሳታ ዎርዶራ ይሳናስ ኢታቴን ዩሺ ቆፔስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ገነ አሳ ቆፋይ ኢታ፤ ማንቆት ሱረባ ኦደትኮካ ኤንታ ይሳናዉ ዎርዶን ኢታ ቆፋ ቆፔስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gene asa qofay iita; manqoti suureba odetikoka enta dhaysanaw wordon iita qofa qopees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የጋጠወጥ ዘዴ ክፉ ነው፤ የችግረኛም አቤቱታ ትክክል ቢሆን፣ ድኻን በሐሰት ለማጥፋት፣ ክፋት ያውጠነጥናል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የባለጌዎች ሥራ ክፉ ነው፤ ምንም ያኽል የድኾች አቤቱታ ትክክል ቢሆን ውሸት በመናገር ድኾችን ለማጥፋት ክፉ ዕቅድ ያቅዳሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቕሓ ህሩፍ ክፍእቲ እያ፤ ፅጉም ቅኑዕ ነገር ኣብ ዝናገረሉ፥ ንሱ ብቓል ሓሰት፥ ነቲ ድኻ ንምጥፋእ፥ ክፉእ ሓሳብ ይሓስብ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | መሳርያ መጣፍኢ ተካል እዩ፡ ንሽጉራትን ነቲ ቕንዕና ዚዛረብ ድኻን ብቓል ሓሶት ምእንቲ ኼጥፍኦምሲ፡ እኩይ ሓሳብ ይጠላልፍ። |