Isaiah 32:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እኩይ ሰብ ክፉእ ኪዛረብ፡ ልቡውን ክፉእ ኪገብር፡ ኣብ ልዕሊ እግዚኣብሄር ምስሉይነትን ስሕተትን ኪገብር፡ ነፍሲ ጥሙያት ባዶ ኪገብሮ፡ መስተ ጽምኢ ድማ ከቋርጽ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሰነፍ ግን ስን​ፍ​ናን ይና​ገ​ራል፤ ልቡም ዐመ​ፅን ያደ​ርግ ዘንድ፥ በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ላይ ስሕ​ተ​ትን ይና​ገር ዘንድ፥ የተ​ራ​በ​ች​ው​ንም ሰው​ነት ይበ​ትን ዘንድ፥ የተ​ጠ​ማ​ች​ንም ነፍስ ባዶ ያደ​ርግ ዘንድ ከን​ቱን ያስ​ባል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰነፍ ግን ስንፍናን ይናገራል፥ ልቡም ዝንጉነትን ይፈጽም ዘንድ በእግዚአብሔርም ላይ ስሕተትን ይናገር ዘንድ የተራበችውንም ሰውነት ባዶ ያደርግ ዘንድ ከተጠማም ሰው መጠጥን ይቈርጥ ዘንድ በደልን ይሠራል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሰነፍ ግን የስንፍናን ነገር ይናገራል፤ ልቡም በጌታም ላይ ስህተትን ለመናገር፥ የተራበችውንም ሰውነት ረሃቡን እንዳያስታግስ፥ የተጠማም ሰው ጥሙን እንዳይቆርጥ በደልን ለመሥራት ክፋትን ያቅዳል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አያዉ ጎፐ፥ ቦዛይ ቦዛተ ሃሳየ፤ አ ዎዛናይካ ናጋራ ኦናዉ፥ መና ጎዳ ቦላ ጻላባ ሃሳያናዉ፥ ኮሻቴዳዋንታ ካልሰናን አጋናዉነ ሳመቴዳዋንታ ኡሸናን ድጋናዉ፥ ኢታባ ማቀቴ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ayaw gooppe, boozay boozatetsaa haasaye; Aa wozanaykka nagaraa ootsanaw, Med'inaa Godaa bolla s'alabaa haasayanaw, koshshatteeddawantta kalissennan agganawunne saametteeddawantta ushshennan digganaw, iitabaa mak'ettee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Eeyay eeyateth haasayees; iza wozinay iitateth yuushshi qoppees; Xoossas yashshateththi baynda miish ooththees; GODAA bolla bala qaala haasayees; gafidayssas kath immenna; saamettidayssas haath immenna.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኤያይ ኤያቴ ሃሳዬስ፤ ኢዛ ዎዚናይ ኢታቴ ዩሺ ቆፔስ፤ ጾሳስ ያሻቴ ባይንዳ ሚሽ ኦስ፤ ጎዳ ቦላ ባላ ቃላ ሃሳዬስ፤ ጋፊዳይሳስ ካ ኢሜና፤ ሳሜቲዳይሳስ ሃ ኢሜና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤያይ ኤያተ ኦደቴስ፤ እያ ዎዛናይ ናጋራ ቆፔስ። ጎዳ ቦላ ምኖባ ኦደቴስ፤ እያ ቦላ ኢታባ ማቀቴስ፦ ኮሻትዳይሳስ ካ እመና፤ ሳሞትዳይሳ ሃ ድጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Eeyay eeyatethi odetees; iya wozanay nagara qopees. Godaa bolla minoba odetees; iya bolla iitabaa maqetees: koshatidaysas kathi immenna; saamotidaysa haathe diggees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሰነፍ ስንፍናን ይናገራል፤ አእምሮው ክፋትን ያውጠነጥናል፤ ፈሪሀ እግዚአብሔር የሌለበትን አድራጎት ይፈጽማል፤ በእግዚአብሔርም ላይ የስሕተት ቃል ይናገራል፤ ለተራበ ምግብ ይከለክላል፤ ለተጠማ ውሃ አይሰጥም።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሞኞች የሞኝነትን ንግግር ይናገራሉ፤ አእምሮአቸውም በደልን ያሤራል፤ ስለ እግዚአብሔር ስሕተተኛ ንግግርን በማሠራጨት ክሕደትን ያስፋፋል። የተራቡትን አያጠግቡም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሰነፍ ስንፍና ይዛረብ፤ ልቡ ዝንጉዕነት ምእንቲ ኽፍፅም፥ ኣብ ልዕሊ እግዚኣብሄር ስሕተት ምእንቲ ኽዛረብ፥ ንጥሙይ ጥራሑ ምእንቲ ኽገብር፥ ንፅሙእ ድማ ዝስተ ምእንቲ ኽኽልክል፥ ሕሰም ይዛረብ፤ ልቡ ኸዓ ኽፍኣት ይሰርሕ።
Amharic Tigrinya 2011 ሕሱም ሰብሲ ረሲእነት ምእንቲ ኺገብር፡ ኣብ ልዕሊ እግዚኣብሄር ስሕተት ኪዛረብ፡ ንነፍሲ ጥሙይ ጥራያ ኺሐድጋ ንጽሙእ ድማ መስተ ምእንቲ ኪኸልኦስ፡ ሕሰም ይዛረብ፡ ልቡ ኸኣ እከይ ይሰርሕ።