Isaiah 32:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እኩይ ሰብ ክፉእ ኪዛረብ፡ ልቡውን ክፉእ ኪገብር፡ ኣብ ልዕሊ እግዚኣብሄር ምስሉይነትን ስሕተትን ኪገብር፡ ነፍሲ ጥሙያት ባዶ ኪገብሮ፡ መስተ ጽምኢ ድማ ከቋርጽ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰነፍ ግን ስንፍናን ይናገራል፤ ልቡም ዐመፅን ያደርግ ዘንድ፥ በእግዚአብሔር ላይ ስሕተትን ይናገር ዘንድ፥ የተራበችውንም ሰውነት ይበትን ዘንድ፥ የተጠማችንም ነፍስ ባዶ ያደርግ ዘንድ ከንቱን ያስባል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰነፍ ግን ስንፍናን ይናገራል፥ ልቡም ዝንጉነትን ይፈጽም ዘንድ በእግዚአብሔርም ላይ ስሕተትን ይናገር ዘንድ የተራበችውንም ሰውነት ባዶ ያደርግ ዘንድ ከተጠማም ሰው መጠጥን ይቈርጥ ዘንድ በደልን ይሠራል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰነፍ ግን የስንፍናን ነገር ይናገራል፤ ልቡም በጌታም ላይ ስህተትን ለመናገር፥ የተራበችውንም ሰውነት ረሃቡን እንዳያስታግስ፥ የተጠማም ሰው ጥሙን እንዳይቆርጥ በደልን ለመሥራት ክፋትን ያቅዳል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አያዉ ጎፐ፥ ቦዛይ ቦዛተ ሃሳየ፤ አ ዎዛናይካ ናጋራ ኦናዉ፥ መና ጎዳ ቦላ ጻላባ ሃሳያናዉ፥ ኮሻቴዳዋንታ ካልሰናን አጋናዉነ ሳመቴዳዋንታ ኡሸናን ድጋናዉ፥ ኢታባ ማቀቴ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayaw gooppe, boozay boozatetsaa haasaye; Aa wozanaykka nagaraa ootsanaw, Med'inaa Godaa bolla s'alabaa haasayanaw, koshshatteeddawantta kalissennan agganawunne saametteeddawantta ushshennan digganaw, iitabaa mak'ettee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Eeyay eeyateth haasayees; iza wozinay iitateth yuushshi qoppees; Xoossas yashshateththi baynda miish ooththees; GODAA bolla bala qaala haasayees; gafidayssas kath immenna; saamettidayssas haath immenna. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኤያይ ኤያቴ ሃሳዬስ፤ ኢዛ ዎዚናይ ኢታቴ ዩሺ ቆፔስ፤ ጾሳስ ያሻቴ ባይንዳ ሚሽ ኦስ፤ ጎዳ ቦላ ባላ ቃላ ሃሳዬስ፤ ጋፊዳይሳስ ካ ኢሜና፤ ሳሜቲዳይሳስ ሃ ኢሜና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤያይ ኤያተ ኦደቴስ፤ እያ ዎዛናይ ናጋራ ቆፔስ። ጎዳ ቦላ ምኖባ ኦደቴስ፤ እያ ቦላ ኢታባ ማቀቴስ፦ ኮሻትዳይሳስ ካ እመና፤ ሳሞትዳይሳ ሃ ድጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Eeyay eeyatethi odetees; iya wozanay nagara qopees. Godaa bolla minoba odetees; iya bolla iitabaa maqetees: koshatidaysas kathi immenna; saamotidaysa haathe diggees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰነፍ ስንፍናን ይናገራል፤ አእምሮው ክፋትን ያውጠነጥናል፤ ፈሪሀ እግዚአብሔር የሌለበትን አድራጎት ይፈጽማል፤ በእግዚአብሔርም ላይ የስሕተት ቃል ይናገራል፤ ለተራበ ምግብ ይከለክላል፤ ለተጠማ ውሃ አይሰጥም። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሞኞች የሞኝነትን ንግግር ይናገራሉ፤ አእምሮአቸውም በደልን ያሤራል፤ ስለ እግዚአብሔር ስሕተተኛ ንግግርን በማሠራጨት ክሕደትን ያስፋፋል። የተራቡትን አያጠግቡም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰነፍ ስንፍና ይዛረብ፤ ልቡ ዝንጉዕነት ምእንቲ ኽፍፅም፥ ኣብ ልዕሊ እግዚኣብሄር ስሕተት ምእንቲ ኽዛረብ፥ ንጥሙይ ጥራሑ ምእንቲ ኽገብር፥ ንፅሙእ ድማ ዝስተ ምእንቲ ኽኽልክል፥ ሕሰም ይዛረብ፤ ልቡ ኸዓ ኽፍኣት ይሰርሕ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሕሱም ሰብሲ ረሲእነት ምእንቲ ኺገብር፡ ኣብ ልዕሊ እግዚኣብሄር ስሕተት ኪዛረብ፡ ንነፍሲ ጥሙይ ጥራያ ኺሐድጋ ንጽሙእ ድማ መስተ ምእንቲ ኪኸልኦስ፡ ሕሰም ይዛረብ፡ ልቡ ኸኣ እከይ ይሰርሕ። |