Isaiah 32:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ልቢ ተሃወኽቲውን ፍልጠት ኪርዳእ እዩ፣ ልሳን እቶም ደንጐኛታት ከኣ ቕንዕና ንምዝራብ ድሉው ኪኸውን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የደካሞች ሰዎች ልብ ዕውቀትን ትሰማለች፤ የተብታቦችም ምላስ ፈጥና የሰላምን ነገር ትማራለች። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ጥንቃቄ የሌላቸው ሰዎች ልብ እውቀትን ታስተውላለች፥ የተብታቦችም ምላስ ደኅና አድርጋ ትናገራለች። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጥንቃቄ የሌላቸው ሰዎች ልብ እውቀትን ታስተውላለች፤ የተብታቦችም ምላስ ተፍታታና ደኅና አድርጋ ትናገራለች። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ታፍታፍያ አሳቱዋ ዎዛናይ ኤራናነ አኬካና። ዴዶትያ አሳቱዋ እንጻርሳይካ ሱረ ጌሺደ ሃሳያና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Tafitafiyaa asatuwaa wozanay erananne akeekana. Deeddotiyaa asatuwaa ins's'arssaykka suure geeshshiide haasayana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Tapitapizayta wozinay erananne akeekana; Deddotizayta inxarsika birshettana; geeshshidikka haasayana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታፒታፒዛይታ ዎዚናይ ኤራናኔ ኣኬካና፤ ዴዶቲዛይታ ኢንጻርሲካ ቢርሼታና፤ ጌሺዲካ ሃሳያና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤሶትያ አሳ ዎዛናይ ኤራናነ አኬካና። ደዶትያ አሳ እንፃርሳይ ብለታና፤ ጌሽድ ኦደታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Eesotiya asaa wozanay erananne akeekana. Dedotiya asaa inxarsay biletana; geeshshidi odetana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የችኵል አእምሮ ያውቃል፤ ያስተውላልም፤ የተብታባም ምላስ የተፈታ ይሆናል፤ አጥርቶም ይናገራል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ችኲሎች የነበሩ በትዕግሥት የሚያመዛዝኑ ይሆናሉ፤ ተብታባ አንደበት የነበራቸው አንደበተ ርቱዖች ይሆናሉ፤ ንግግራቸውም ግልጥ ይሆናል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ልቢ እቶም ዝንጉዓት፥ ፍልጠት ከስተውዕል እዩ፤ መልሓስ ኰርታዕውን ኣፅርዩ ኽዛረብ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ልቢ እቶም ዝንጉዓት ፍልጠት ኬስተውዕል፡ ልሳን ወትኣት ከኣ ትኽ ኣቢሉ ኣጽርዩ ኺዛረብ እዩ። |