Isaiah 32:20 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንስኻትኩም ኣብ ጥቓ ኵሉ ማያት እትዘርኡ፡ ኣእጋር ብዕራይን ኣድጊን እትሰዱ ብጹኣን ኢኹም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ውኃ ባለበት፥ በሬና አህያም በሚረግጠው ቦታ የሚዘሩ ብፁዓን ናቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እናንተ የበሬና የአህያ እግር እየነዳችሁ በውኃ ሁሉ አጠገብ የምትዘሩ ብፁዓን ናችሁ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እናንተ የበሬና የአህያ እግር እየነዳችሁ በውሃ ዳርቻ የምትዘዋወሩ ምን ያህል ትደሰቱ! |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄ ሃ ኡባ ማታን ህንተ ካ ዘሪደ፥ ህንተ መህያካ ህንተ ሀረቱዋካ ሄንዉ ብል የዲደ፥ ህንተ ሎይ አንጀታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | he haatsaa ubbaa matan hintte katsaa zeriide, hintte mehiyaakka hintte haretuwaakka hentsaw billi yeddiide, hintte loytsi anjjettana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | shaafay dizason dizason kath zerizaytoo, intte booratanne hareta hirgay baynda heemmizaytoo, intte ay mala anjjettidayta gidandetii! |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሻፋይ ዲዛሶን ዲዛሶን ካ ዜሪዛይቶ፥ ኢንቴ ቦራታኔ ሃሬታ ሂርጋይ ባይንዳ ሄሚዛይቶ፥ ኢንቴ ኣይ ማላ ኣንጄቲዳይታ ጊዳንዴቲ! |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሻፋታ ጋፃን ህንተ ካ ዘርድ፥ ህንተ መህያስነ ህንተ ሀረታስ ሄን በሲ ደመይሳት ህንተ አንጀታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | shaafata gaxan hinte kathaa zeridi, hinte mehiyasinne hinte haretas hentha bessi demmeysati hinte anjetana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በየወንዙ ዳር ዘር የምትዘሩ፣ በሬዎቻችሁንና አህዮቻችሁን በነጻነት የምታሰማሩ፣ ምንኛ የተባረካችሁ ናችሁ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በየውሃው ምንጭ አጠገብ ዘራችሁን ስለምትዘሩና ለከብቶቻችሁና ለአህዮቻችሁ በቂ መሰማርያ ስለምታገኙ በበረከት የተሞላችሁ ትሆናላችሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣቱም ነእጋር ብዕራይን ኣድግን እናዀብኰብኩም ኣብ ጥቓ ዓይኒ ማያት እትዘርኡ ብሩኻት ኢኹም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣቱም ኣብ ጥቓ ዂሉ ማያት እትዘርኡን ነእጋር ብዕራይን ኣድግን እትፍንውን፡ ብጹኣን ኢኹም። |