Isaiah 32:20 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንስኻትኩም ኣብ ጥቓ ኵሉ ማያት እትዘርኡ፡ ኣእጋር ብዕራይን ኣድጊን እትሰዱ ብጹኣን ኢኹም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ውኃ ባለ​በት፥ በሬና አህ​ያም በሚ​ረ​ግ​ጠው ቦታ የሚ​ዘሩ ብፁ​ዓን ናቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እናንተ የበሬና የአህያ እግር እየነዳችሁ በውኃ ሁሉ አጠገብ የምትዘሩ ብፁዓን ናችሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እናንተ የበሬና የአህያ እግር እየነዳችሁ በውሃ ዳርቻ የምትዘዋወሩ ምን ያህል ትደሰቱ!
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ሃ ኡባ ማታን ህንተ ካ ዘሪደ፥ ህንተ መህያካ ህንተ ሀረቱዋካ ሄንዉ ብል የዲደ፥ ህንተ ሎይ አንጀታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) he haatsaa ubbaa matan hintte katsaa zeriide, hintte mehiyaakka hintte haretuwaakka hentsaw billi yeddiide, hintte loytsi anjjettana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) shaafay dizason dizason kath zerizaytoo, intte booratanne hareta hirgay baynda heemmizaytoo, intte ay mala anjjettidayta gidandetii!
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሻፋይ ዲዛሶን ዲዛሶን ካ ዜሪዛይቶ፥ ኢንቴ ቦራታኔ ሃሬታ ሂርጋይ ባይንዳ ሄሚዛይቶ፥ ኢንቴ ኣይ ማላ ኣንጄቲዳይታ ጊዳንዴቲ!
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሻፋታ ጋፃን ህንተ ካ ዘርድ፥ ህንተ መህያስነ ህንተ ሀረታስ ሄን በሲ ደመይሳት ህንተ አንጀታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) shaafata gaxan hinte kathaa zeridi, hinte mehiyasinne hinte haretas hentha bessi demmeysati hinte anjetana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በየወንዙ ዳር ዘር የምትዘሩ፣ በሬዎቻችሁንና አህዮቻችሁን በነጻነት የምታሰማሩ፣ ምንኛ የተባረካችሁ ናችሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በየውሃው ምንጭ አጠገብ ዘራችሁን ስለምትዘሩና ለከብቶቻችሁና ለአህዮቻችሁ በቂ መሰማርያ ስለምታገኙ በበረከት የተሞላችሁ ትሆናላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኣቱም ነእጋር ብዕራይን ኣድግን እናዀብኰብኩም ኣብ ጥቓ ዓይኒ ማያት እትዘርኡ ብሩኻት ኢኹም።
Amharic Tigrinya 2011 ኣቱም ኣብ ጥቓ ዂሉ ማያት እትዘርኡን ነእጋር ብዕራይን ኣድግን እትፍንውን፡ ብጹኣን ኢኹም።