Isaiah 32:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኣብ ልዕሊ ምድሪ ህዝበይ እሾኽን ዕንቅርቢትን ኪድይቡ እዮም። እወ፡ ኣብ ልዕሊ ኩለን ኣባይቲ ሓጐስ ኣብታ ሕጉስቲ ከተማ፤ |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በሕዝቤ ምድር ላይ በእርሻቸውም ላይ እሾህና አሜከላ ይበቅላሉ፤ ደስታም ከቤታቸው ሁሉ ይጠፋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በሕዝቤ ምድር ላይ፥ በደስታ ከተማ ባሉት በደስታ ቤቶች ሁሉ ላይ እሾህና ኵርንችት ይወጣባቸዋል፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሕዝቤ ምድር ላይ፥ በደስታ ከተማ ባሉት በደስታ ቤቶች ሁሉ ላይ እሾህና ኩርንችት ይበቅልባቸዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አጉን ቡራይነ ክንድቹ ታ አሳ ጋደን ሞኬዳ። አሳይ ናሸቲደ ደኤዳ ጎለቱዋስነ ናሸቻን ደኤዳ ሀ ካታማዉ ዬክተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aguntsaa buuraynne kinddichchuu ta asaa gaden mokkeedda. Asay nashettiide de'eedda golletuwaassinne nashshechchan de'eedda ha katamaw yeekkite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ta deraa biittaa gishshas, agunththinne kindichchoy mokkida biittaa gishshas, homboceththan isttan guppiza keeththata ubbaa gishshas, homboceththan izin guppiza katamays yeekkite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ታ ዴራ ቢታ ጊሻስ፥ ኣጉንኔ ኪንዲቾይ ሞኪዳ ቢታ ጊሻስ፥ ሆምቦጬን ኢስታን ጉፒዛ ኬታ ኡባ ጊሻስ፥ ሆምቦጬን ኢዚን ጉፒዛ ካታማይስ ዬኪቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | አጉንነ ክንቾተይ ታ አሳ ጋድያን ዶልስ። አሳይ ኡፋይትድ ደእዳ ኬታስነ ካታማስ ዬክተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Agunthinne kinchotey ta asaa gadiyan dolis. Asay ufaytidi de7ida keethatasinne katamaas yeekite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለ ሕዝቤ ምድር፣ እሾኽና አሜከላ ስለ በቀለበት ምድር፣ ስለ ፈንጠዝያ ቤቶች ሁሉ፣ ስለዚህችም መፈንጫ ከተማ አልቅሱ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእሾኽ ቊጥቋጦና ኲርንችት በሕዝቤ ምድር ላይ በቅሎአል፤ ሕዝቦች በደስታ ይኖሩባቸው ስለ ነበሩት ቤቶችና በደስታ ተሞልታ ስለ ነበረችው ስለዚህች ከተማ አልቅሱ! |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኣብ ምድሪ ህዝበይ፥ ኣብታ ሕጕስቲ ኸተማ ዘለዋ ዝሕጐሱለን ዝነበሩ ኣባይቲ፥ እሾዅን ኳዂቶን ክበቍል እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ኣብ ምድሪ ህዝበይ፡ እወ፡ ኣብታ ሕጒስቲ ኸተማ ዘሎ ዂሉ ኣባይቲ ደስታ፡ እሾዂን ተዀርባን ኪበቊል እዩ። |