Isaiah 31:9 — Compare Translations

12 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብፍርሃት ናብ ዕርዱ ኺሰግር፡ መሳፍኑ ድማ በቲ ሰንደቕ ዕላማ ኪፈርሁ እዮም፡ ይብል እግዚኣብሄር፡ ሓዊኡ ኣብ ጽዮን፡ እቶኑ ድማ ኣብ የሩሳሌም ዘሎ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ዓለ​ትም ትው​ጣ​ቸ​ዋ​ለች ድልም ይሆ​ናሉ የሸ​ሸም ይያ​ዛል። በጽ​ዮን ዘርእ፥ በኢ​የ​ሩ​ሳ​ሌ​ምም ቤቶች ያሉት ብፁዕ ነው” ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) አምባው ከፍርሃት የተነሣ ያልፋል መሳፍንቱም ከዓላማው የተነሣ ይደነግጣሉ፥ ይላል እሳቱ በጽዮን እቶኑም በኢየሩሳሌም የሆነ እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year አምባው ከፍርሃት የተነሣ ያልፋል መሳፍንቱም ከዓላማው የተነሣ ይደነግጣሉ፥ ይላል እሳቱ በጽዮን እቶኑም በኢየሩሳሌም የሆነ ጌታ።
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Mino miixay shiro gaason kundana; ola gadawatikka ola bandira be7idi dagaman kumana» gees tamay Xiyoonen, tama coocey Yerusalaamen diza GODAY.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሚኖ ሚጻይ ሺሮ ጋሶን ኩንዳና፤ ኦላ ጋዳዋቲካ ኦላ ባንዲራ ቤኢዲ ዳጋማን ኩማና» ጌስ ታማይ ጺዮኔን፥ ታማ ጮጬይ ዬሩሳላሜን ዲዛ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዳጋማ ጋሶን ኤንታ ምኖ ሚፃይ ላለታና፤ ኤንታ ቶራ ሞጮናት ዳጋምድ የግ ያና” ያጌስ፥ እያ ታማይ ፅዮነን፥ እያ ጮጨይ የሩሳላመን ደእያ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Dagama gaason enta mino miixay laaletana; enta toora moconati dagammidi yeggi dhayana” yaagees, iya tamay Xiyoonen, iya coocey Yerusalaamen de7iya Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ጠንካራ ምሽጉ በሽብር ምክንያት ይወድቃል፤ መሪዎቹም የጦር ዐርማ ሲያዩ በድንጋጤ ይዋጣሉ” ይላል እሳቱ በጽዮን፣ ማንደጃውም በኢየሩሳሌም የሆነ እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሽብር በተነሣ ጊዜ ምሽጋቸው ይፈርሳል፤ የጦር መኰንኖቻቸውም አርማቸውን ትተው በመርበድበድ ይሸሻሉ”። እሳቱ በጽዮን፥ እቶኑ በኢየሩሳሌም የሆነው እግዚአብሔር ይህን ተናግሮአል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ራዕዲ ዝተልዓለ፥ ፅኑዕ ዕርዲ ኽፈርስ እዩ፤ እቶም መራሕቱውን፥ ካብ ሰንደቕ ዕላማኡ ዝተልዓለ ኽድንግፁ እዮም” ይብል እቲ ሓዊኡ ኣብ ፅዮን፥ እቶኑ ድማ ኣብ ኢየሩሳሌም ዝኾነ እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ፍርሃት እተላዕለ እምባኡ ኺሐልፍ፡ መሳፍንቱውን ብሰንደቕ ዕላማ ኺፈርሁ እዮም፡ ይብል እቲ ሓው ኣብ ጽዮን፡ እቶኑ ኸኣ ኣብ የሩሳሌም ዘለዎ እግዚኣብሄር።