Isaiah 31:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ መዓልቲ እቲኣ፡ ነፍሲ ወከፍ ነቶም ኣእዳውኩም ሓጢኣት ዝገበሩኹም ጣኦታቱ ብሩርን ወርቃዊ ጣኦታቱን ኪድርብዮም እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያም ቀን እያንዳንዳቸው እጆቻቸው የሠሩአቸውን የብሩንና የወርቁን ጣዖቶቻቸውን ይጥላሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያም ቀን እያንዳንዳቸው እጆቻቸው ለኃጢአት የሠሩላቸውን የብሩንና የወርቁን ጣዖቶቻቸውን ይጥላሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በዚያም ቀን እያንዳንዳቸው እጆቻቸው ለኃጢአት የሠሩላቸውን የብሩንና የወርቁን ጣዖቶቻቸውን ይጥላሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አያዉ ጎፐ፥ አሳ ኡባይ ባረንቱ ናጋራንቻ ኩሽያን ብራፐነ ዎርቃፐ መዳ ኤቃቱዋ ሄ ጋላስ ኦላና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ayaw gooppe, asaa ubbay barenttu nagaranchcha kushiyan biraappenne work'k'aappe med'd'eedda eek'atuwaa he gallassi olana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | He wode nagaray kumida intte kusheti birappenne worqqafe ooththida eeqa xoossata intte ubbayka wora yeggana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄ ዎዴ ናጋራይ ኩሚዳ ኢንቴ ኩሼቲ ቢራፔኔ ዎርቃፌ ኦዳ ኤቃ ጾሳታ ኢንቴ ኡባይካ ዎራ ዬጋና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ጋላስ ናጋር ኩምዳ ህንተ ኩሽያን ብራፐነ ዎርቃፈ ኦዳ ኤቃታ ዎራ ሆላና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He gallas nagari kumida hinte kushiyan birapenne worqafe oothida eeqata wora holana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በዚያን ቀን በኀጢአት የተሞላ እጃችሁ የሠራቸውን የወርቅና የብር ጣዖቶች ሁላችሁም ትጥላላችሁና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በኃጢአተኛ እጃችሁ ከብርና ከወርቅ የሠራችኋቸውን ጣዖቶቻችሁን ሁሉ አሽቀንጥራችሁ የምትጥሉበት ጊዜ ይመጣል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | በታ መዓልቲ እቲኣ፥ ነፍሲ ወከፍኩም ነቶም ኣእዳውኩም ንመሕጥኢ ዝሰርሓኦም ጣዖታት ብሩርን ወርቅን፥ ክትድርብዩ ኢኹም እሞ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | በታ መዓልቲ እቲኣ ነቶም ኣእዳውኩም ንመሕጥኢ ዝገበራኦም ጣኦታት ብሩርን ጣኦታት ወርቅን ነፍሲ ወከፎም ኪድርብይዎም እዮም እሞ፡ |