Isaiah 31:4 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ከምዚ ኢሉኒ እዩ፦ ከም ኣንበሳን ቈልዓ ኣንበሳን ንገዳኑ ዚጉህር፡ ብዙሓት ጓሶት ምስ ተጸውዑ፡ ብድምጾም ኣይክፈርህን እዩ፡ ብሰንኪ እዚ ኸኣ ንርእሱ ኣይክትሕትን እዩ። ጫውጫውታቶም ኣይኮነን። ፥ ከምኡ ድማ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ንኸረን ጽዮንን ንጐቦኡን ኪዋጋእ ኪወርድ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እግዚአብሔር እንዲህ ይለኛልና፥ “አንበሳ ወይም የአንበሳ ደቦል በንጥቂያው ላይ እንደሚያገሣ፥ ድምፁም ተራሮችን እስኪሞላ በእርሱ ላይ እንደሚጮህ፥ እረኞችም ሁሉ ሲጮሁበት ከብዛታቸው የተነሣ እንደማይፈራ፥ ከድምፃቸውም የተነሣ እንደማይደነግጥ፥ እነርሱም ከቍጣው ብዛት የተነሣ ድል እንደሚሆኑና እንደሚደነግጡ፥ እንዲሁ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር በጽዮን ተራራና በኮረብታዋ ላይ ይዋጋ ዘንድ ይወርዳል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም እንዲህ ይለኛልና። አንበሳ ወይም የአንበሳ ደቦል በንጥቂያው ላይ ሲያገሳ፥ ብዙ እረኞች ቢከማቹበት ከቃላቸው እንደማይፈራ ከድምፃቸውም እንደማይዋረድ፥ እንዲሁ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር በጽዮን ተራራና በኮረብታዋ ላይ ይዋጋ ዘንድ ይወርዳል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም እንዲህ ይለኛልና፦ አንበሳ ወይም የአንበሳ ደቦል በንጥቂያው ላይ ሲያገሣ፥ ብዙ እረኞች ቢከማቹበት ከቃላቸው እንደማይፈራ ከድምፃቸውም እንደማይዋረድ፥ እንደዚሁም የሠራዊት ጌታ በጽዮን ተራራና በኮረብታዋ ላይ ለመዋጋት ይወርዳል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጾሳይ ታና ሀዋዳን ያጌ፤ “ጋሙ ዎይ ዎዳላ ጋሙ መህያ ኦይቂደ ጉድያ ዎደ፥ ዳሮ ሄንንቻቱ አ ቦላ ጼሰት ሺቆፐካ፥ እ ኡንቱንቱ ዋሶ ዳጋመና። ኡንቱንቱ ዋሶካ ያየና። ሄዋዳንካ፥ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ ጽዮነ ደርያንነ አ ቃን ኦላ ጋከታናዉ ዱገ ዎና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | S'oossay taana hawaadan yaagee; «Gaammuu woy wodalla gaammuu mehiyaa oyk'k'iide gudiyaa wode, daro hentsanchchatuu Aa bolla s'eesetti shiik'ooppekka, I unttunttu waasoo dagammenna. Unttunttu waasookka yayyena. Hewaadankka, Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday S'iyoone Deriyaaninne Aa d'ok'k'an olaa gakkettanaw duge wod'd'ana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | GODAY taas, «Gaammoy woykko wodalla gaammoy mehe oykkidi daro heenththanchchati xeygetti shiiqidi iza bolla yiikko istta waasoy iza yashisonttayssa istta waasoy iza daganththonttayssa mala Ubbaafe Wolqqama GODAY zumaa bollanne zumbullata bolla olas wodhdhana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጎዳይ ታስ፥ «ጋሞይ ዎይኮ ዎዳላ ጋሞይ ሜሄ ኦይኪዲ ዳሮ ሄንንቻቲ ጼይጌቲ ሺቂዲ ኢዛ ቦላ ዪኮ ኢስታ ዋሶይ ኢዛ ያሺሶንታይሳ ኢስታ ዋሶይ ኢዛ ዳጋንንታይሳ ማላ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳይ ዙማ ቦላኔ ዙምቡላታ ቦላ ኦላስ ዎና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጎዳይ ታኮ ሀይሳዳ ያግስ፦ “ጋሞይ ዎይኮ ዎዳላ ጋሞይ መሄ ኦይክድ ዳርያ ዎደ ሄንንቾት ፄገትድ ሺቅኮካ፥ እ ኤንታ ዋሱዋስ ዳጋመና፤ ኤንታ ቃላስ ያየና። ሄሳዳካ፥ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ ፅዮነ ዙማነ እያ ዙማታ ኦላናዉ ዎና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Goday taako haysada yaagis: “Gaammoy woyko wodala gaammoy mehe oykidi daariya wode henthanchoti xeegetidi shiiqikoka, I enta waasuwas dagammenna; enta qaalas yayyenna. Hessadaka, Ubbaafe Wolqaama Goday Xiyoone zumanne iya zumata olanaw wodhana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር እንዲህ ብሎኛል፤ “አንበሳ ወይም የአንበሳ ደቦል የሰበረውን ይዞ ሲያገሣ፣ ብዙ እረኞች ተጠራርተው ሲመጡበት፣ ጩኸታቸው እንደማያስፈራው፣ በድምፃቸውም እንደማይታወክ፣ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር ፣ በጽዮን ተራራና በከፍታዎቿ ላይ ለውጊያ እንዲሁ ይወርዳል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እግዚአብሔር እንዲህ አለኝ፦ “አንበሳ በገደለው እንስሳ ላይ በሚያገሣበት ጊዜ እረኞች ተጠራርተው የቱንም ያኽል ቢጮኹ የእነርሱ ጩኸት ምንም እንደማያስፈራው እኔም የሠራዊት አምላክ የጽዮንን ተራራና ኰረብቶቿን ለመከላከል የሚያግደኝ የለም። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ከምዙይ በለኒ፦ “ኣንበሳን ሽደን ኣንበሳን፥ ብግዳዩ እንትጓዝም፥ ብዙሓት ጓሶት እኳ ተፀዋዊዖም እንተ መፅዎ፥ ብድምፆም ከም ዘይድንግፅ፥ ዋጭ ዋጭ ብምባሎም ከም ዘይፈርሕን፥ ከምኡ ኸዓ ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር፥ ኣብ እምባ ፅዮንን ኣብ ኰረብታኣን፥ ምእንቲ ኽዋጋእ ክወርድ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ከምዚ ኢሉኒ እዩ እሞ፡ ከምቲ ኣንበሳን ሽደን ኣንበሳን ብዙሓት ጓሶት እኳ ተጸዋዊዖም እንተ መጽዎ ብግዳዩ ዚጓዝም፡ ብድምጾም ዘይስምብድን ብጭራሕምራሖም ዘይፈርህን፡ ከምኡ እግዚኣብሄር ጐይታ ሰራዊት ኣብ ከረን ጽዮንን ኣብ ኲድዂዶኣን ምእንቲ ኺዋጋእ ኪወርድ እዩ። |