Isaiah 31:3 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ግብጻውያን ሰብ እምበር ኣምላኽ ኣይኰኑን። ኣፍራሶም ድማ ስጋ እምበር መንፈስ ኣይኮኑን። እግዚኣብሄር ኢዱ እንተ ዘርጊሑ፡ እቶም ዝረድኡ ክወድቁ እዮም፡ እቶም ዝሕገዙ ድማ ክወድቁ እዮም፡ ኩሎም ድማ ብሓባር ክውድኡ እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ግብፃውያን ሰዎች እንጂ አምላክ አይደሉም፤ ፈረሶቻቸውም ሥጋ እንጂ መንፈስ አይደሉም፤ እግዚአብሔርም በእነርሱ ላይ እጁን በዘረጋ ጊዜ፥ ረጂው ይሰናከላል፤ ተረጂውም ይወድቃል፤ ሁሉም በአንድ ላይ ይጠፋሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ግብጻውያን ሰዎች እንጂ አምላክ አይደሉም፥ ፈረሶቻቸውም ሥጋ እንጂ መንፈስ አይደሉም፤ እግዚአብሔርም እጁን በዘረጋ ጊዜ፥ ረጂው ይሰናከላል ተረጂውም ይወድቃል፥ ሁሉም በአንድ ላይ ይጠፋሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ግብጻውያን ሰዎች እንጂ አምላክ አይደሉም፤ ፈረሶቻቸውም ሥጋ እንጂ መንፈስ አይደሉም፤ ጌታ እጁን በሚዘረጋ ጊዜ፥ ረጂው ይሰናከላል ተረጂውም ይወድቃል፥ ሁሉም በአንድ ላይ ይጠፋሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ግብጼ ጋድያ አሳቱ አሳፐ አትና፥ ጾሳ ግድክኖ። ኡንቱንቱ ፓራቱካ አሾፐ አትና፥ አያና ግድክኖ። መና ጎዳይ ሀንቁዋን ባረ ኩሽያ ምጭያ ዎደ፥ ማድያዌ በታና፤ ማደትያዌካ ኩንዳና፤ ኡንቱንቱ ኡባይካ እትፐ ያና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Gibs'e gadiyaa asatuu asaappe attina, s'oossaa gidikkino. Unttunttu paratuukka ashoppe attina, ayaana gidikkino. Med'inaa Goday hank'k'uwaan bare kushiyaa mic'c'iyaa wode, maaddiyaawe d'ubettana; maadettiyaawekka kunddana; unttunttu ubbaykka ittippe d'ayana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gibxe asay asappe attiin Xoos deettenna; istta paratikka ashoppe attiin ayana gidettenna. GODAY ba kushe micciza wode iza maaddizaadey dhuphettana; maadettizaadeyka kundana; nam7ayka issife dhayana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊብጼ ኣሳይ ኣሳፔ ኣቲን ጾስ ዴቴና፤ ኢስታ ፓራቲካ ኣሾፔ ኣቲን ኣያና ጊዴቴና። ጎዳይ ባ ኩሼ ሚጪዛ ዎዴ ኢዛ ማዲዛዴይ ጴታና፤ ማዴቲዛዴይካ ኩንዳና፤ ናምኣይካ ኢሲፌ ያና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ግብፀት አሰፐ አትሽን፥ ፆሰ ግዶኮና፤ ኤንታ ፓራትካ አሾፐ አትሽን፥ አያና ግዶኮና። ጎዳይ ሀንቆን ባ ቀስያ ደንያ ዎደ ማደይስ በታና፤ ማደተይስ ኩንዳና፤ ኤንቲ ኡባይ እስፈ ያና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Gibxeti asepe attishin, xoosse gidokona; enta paratika ashope attishin, ayyaana gidokona. Goday hanqon ba qesiya denthiya wode maaddeysi dhubetana; maadeteysi kundana; enti ubbay issife dhayana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ግብፃውያን ሰዎች እንጂ አምላክ አይደሉም፤ ፈረሶቻቸውም ሥጋ እንጂ መንፈስ አይደሉም፤ እግዚአብሔር እጁን ሲዘረጋ፣ ርዳታ ሰጪው ይሰናከላል፤ ተረጂውም ይወድቃል፤ ሁለቱም በአንድ ላይ ይጠፋሉ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ግብጻውያን ሰዎች ናቸው እንጂ አምላክ አይደሉም፤ ፈረሶቻቸውም ሥጋ ለባሾች እንጂ የተለዩ መናፍስት አይደሉም፤ እግዚአብሔር በቊጣው በሚነሣበት ጊዜ ይህ የሌሎች ረዳት የሆነው መንግሥት ይደናቀፋል፤ እርሱ ይረዳው የነበረውም መንግሥት ተንኰታኲቶ ይወድቃል፤ ሁለቱም በአንድነት ተያይዘው ይጠፋሉ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ግብፃውያን ሰባት እዮም፥ ኣማልኽቲ ኣይኮኑን። ኣፍራሶም ከዓ ስጋ እምበር፥ መንፈስ ኣይኮኑን። እግዚኣብሄር ኢዱ እንትዝርግሕ እቲ ረዳኢ ይሰናኸል፤ እቲ ተረዳኢውን ይወድቕ፤ ኵላቶም ድማ ሓቢሮም ይጠፍኡ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እምበኣርከ ግብጻውያንሲ ሰብ እዮም፡ ኣምላኽ ኣይኰኑን፡ ኣፍራሶም ከኣ ስጋ እዮም፡ መንፈስ ኣይኰኑን። እግዚኣብሄር ኢዱ ምስ ዚዝርግሕ ከኣ፡ እቲ ረዳኢ ይዕንቀፍ፡ እቲ ተረዳኢውን ይወድቕ እሞ ኲላቶም ሐቢሮም ይጠፍኡ። |