Isaiah 31:2 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ግናኸ ለባም እዩ እሞ ኽፉእ ኬምጽእ እዩ፣ ቃላቱ እውን ኣይኪዝክርን እዩ። ንሱ ግና ኣብ ልዕሊ ቤት ገበርቲ እከይን ኣንጻር ረድኤት እቶም ክፉኣት ዝገብሩን ክለዓል እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እርሱ ግን ጠቢብ ነው፤ ክፉንም ነገር በላያቸው ያመጣል፤ ቃሉንም አይመልስም፤ በክፉዎችም ሰዎች ቤት ላይ በከንቱ ተስፋቸውም ላይ ይነሣል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እርሱ ግን ደግሞ ጠቢብ ነው፥ ክፉንም ነገር ያመጣል፥ ቃሉንም አይመልስም፥ በክፉም አድራጊዎች ቤት ላይ በደልንም በሚሠሩ ረዳት ላይ ይነሣል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱ ግን ደግሞ ጠቢብ ነው፥ ክፉንም ነገር ያመጣል፥ ቃሉንም አይመልስም፥ በክፉም አድራጊዎች ቤት ላይ በደልንም በሚሠሩ ረዳት ላይ ይነሣል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን እካ ባሻ አሀናዉ ዳንዳይያ አዳ ኤራንቻ፤ ባረ ጌዳዋካ አገና፤ ኢታቱዋ ጎልያ አሳ ቦላነ ኢታባ ኦያዋንታ ማድያዋንቱ ቦላ ደንዳና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin ikka bashshaa ahanaw danddayiyaa aad'd'eeda eranchcha; bare geeddawaakka aggena; iitatuwaa golliyaa asaa bollanne iitabaa ootsiyaawantta maaddiyaawanttu bolla denddana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Izi gidikko aadho eranchcha; izi bash ehana; ba qaalakka laammenna; iita ooththizayta bollanne qoho ooththizayta maaddizayta bolla izi dendana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢዚ ጊዲኮ ኣ ኤራንቻ፤ ኢዚ ባሽ ኤሃና፤ ባ ቃላካ ላሜና፤ ኢታ ኦዛይታ ቦላኔ ቆሆ ኦዛይታ ማዲዛይታ ቦላ ኢዚ ዴንዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ጎዳይ ጭንጫ ግድያ ግሾ ጋዶ የዳና፤ እ ኦድዳይሳ አገና። ኢታ አሳ ቦላነ ኢታባ ኦያ አሳ ማደይሳታ ቦላ ደንዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Goday cinca gidiya gisho gado yeddana; I odidaysa aggenna. Iita asaa bollanne iitabaa oothiya asaa maaddeyisata bolla dendana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱም ግን ጠቢብ ነው፤ ጥፋትን ያመጣል፤ ቃሉን አያጥፍም። በክፉ አድራጊዎች ቤት ላይ፣ በደለኞችንም በሚረዱ ላይ ይነሣል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሆኖም እግዚአብሔር ጥበበኛ ነው፤ መቅሠፍትንም ያመጣል፤ ቃሉን አያጥፍም፤ በክፉ ሰዎች ቤት ላይና ክፉዎችን በሚረዱ ሰዎች ላይ ይነሣል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ግና ንሱ ጠቢብ እዩ፤ ንኽፉእ ነገር የምፅኦ፤ ቃሉውን ኣይዓፅፍን። ኣብ ልዕሊ ገበርቲ ኽፉእን ኣብ ልዕሊ እቶም ሓገዝቲ ኽፉኣትን ክለዓል እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ግናኸ ንሱ ድማ ጠቢብ እዩ፡ ንእከይ የምጽኦ፡ ንቓሉ ኸኣ ኣይልውጦን፡ ንምጽራር ቤት እቶም ገበርቲ እከይን፡ ንምጽራር ረዲኤት ዓመጸኛታትን ድማ ይትንስእ። |