Isaiah 31:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እቶም ረዲኤት ኪብሉ ናብ ግብጺ ዚወርዱ ወይለኦም። ኣብ ኣፍራስ ድማ ተቐመጡ፡ ኣብ ሰረገላታት ድማ ተኣመኑ፡ ብዙሓት እዮም እሞ። ኣብ ፈረሰኛታት ድማ ኣዝዮም ሓያላት ስለ ዝኾኑ፤ ናብ ቅዱስ እስራኤል ግና ኣይጥምቱን ንእግዚኣብሄር ኣይደልይዎን እዮም!
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ርዳታ ለመ​ፈ​ለግ ወደ ግብፅ ለሚ​ወ​ርዱ፥ በፈ​ረ​ሶ​ችና በሰ​ረ​ገ​ሎ​ችም ለሚ​ታ​መኑ ወዮ​ላ​ቸው! ፈረ​ሰ​ኞቹ ብዙ​ዎች ናቸ​ውና፤ በእ​ስ​ራ​ኤ​ልም ቅዱስ አል​ታ​መ​ኑ​ምና፤ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ር​ንም አል​ፈ​ለ​ጉ​ምና።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለ እርዳታ ወደ ግብጽ ለሚወርዱ በፈረሶችም ለሚደገፉ፥ ስለ ብዛታቸውም በሰረገሎች፥ እጅግ ብርቱዎችም ስለ ሆኑ በፈረሰኞች ለሚታመኑ፥ ወደ እስራኤልም ቅዱስ ለማይመለከቱ እግዚአብሔርንም ለማይፈልጉ ወዮላቸው!
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለ እርዳታ ወደ ግብጽ ለሚወርዱ በፈረሶችም ለሚደገፉ፥ ስለ ብዛታቸውም በሰረገሎች፥ እጅግ ብርቱዎችም ስለ ሆኑ በፈረሰኞች ለሚታመኑ፥ ወደ እስራኤልም ቅዱስ ለማይመለከቱ ጌታንም ለማይፈልጉ ወዮላቸው!
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ማዱዋ ኮያናዉ ዱገ ግብጼ ዎያዋንቶነ ፓራን አማነትያዋንቶ አየ አና! ጮራ ግድያ ድራዉ ፓራ ጋረቱዋን፥ ዳሮፐ ምኖ ግድያ ድራዉ ፓራ አሳቱዋን አማነትያዋንቶ አየ አና! ኡንቱንቱ እስራኤልያ ጌሻኮ ጼልክኖ፤ ዎይ መና ጎዳፐ ማዱዋ ኮይክኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Maaduwaa koyanaw duge Gibs'e wod'd'iyaawanttoonne paran ammanettiyaawanttoo aayye ana! C'ora gidiyaa diraw paraa gaaretuwaan, daroppe mino gidiyaa diraw paraa asatuwaan ammanettiyaawanttoo aayye ana! Unttunttu Israa'eeliyaa Geeshshaakko s'eellikkino; woy Med'inaa Godaappe maaduwaa koyikkino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Pude Isra7eele geeshshaako xeellonttaytas, GODAAPPE maado koyonttaytas, maado demmanaas duge Gibxe wodhdhizaytas, para-gaareta daroteththaninne ba para minoteththan ceeqettizaytas aayye ana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ፑዴ ኢስራኤሌ ጌሻኮ ጼሎንታይታስ፥ ጎዳፔ ማዶ ኮዮንታይታስ፥ ማዶ ዴማናስ ዱጌ ጊብጼ ዎዛይታስ፥ ፓራ-ጋሬታ ዳሮቴኒኔ ባ ፓራ ሚኖቴን ጬቄቲዛይታስ ኣዬ ኣና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ማዶ ደማናዉ ግብፀ ዎይሳታነ ፓራን አማነተይሳታ አየ! ፓራ ጋረታ ዳሮተንነ ፓራ አሳታ ምኖተን አማነተይሳታ አየ! ኤንቲ እስራኤለ ጌሻ ፄሎኮና ዎይኮ ጎዳፐ ማዶ ኮዮኮና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Maado demmanaw Gibxe wodheysatanne paran ammaneteyisata ayye! Para gaareta darotethaaninne para asata minotethan ammaneteyisata ayye! Enti Isra7eele Geeshshaa xeellokona woyko Godaape maado koyokona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ወደ እስራኤል ቅዱስ ለማይመለከቱ፣ ከእግዚአብሔርም ርዳታን ለማይሹ፣ ነገር ግን፤ ለርዳታ ብለው ወደ ግብፅ ለሚወርዱ፣ በፈረሶች ለሚታመኑ፣ በሠረገሎቻቸው ብዛት፣ በፈረሶቻቸውም ታላቅ ብርታት ለሚመኩ ወዮላቸው!
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ብዙ ፈረሶች፥ ሠረገሎችና ወታደሮች ባሉት ብርቱ በሆነው በግብጽ ሠራዊት ተማምነው ርዳታ ለማግኘት ወደ ግብጽ ለሚወርዱ ወዮላቸው! ነገር ግን የእስራኤልን ቅዱስ ርዳታ አይለምኑም፤ መመሪያውንም አይቀበሉም።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ናብ ናይ እስራኤል ቅዱስ ዘይምልከቱ፥ ንእግዚኣብሄርውን ዘይደልዩ፥ ግና ሓገዝ ደልዮም ናብ ግብፂ ንዝወርዱ፥ በፍራስ ንዝእመኑ፥ ብብዝሒ ሰረገላታት የመናውን ብርቱዓት ስለ ዝኾኑ፥ ብጕልበት ፈረሰኛታት ዝምክሑ ወይለኦም!
Amharic Tigrinya 2011 እቶም ረዲኤት ደልዮም ናብ ግብጺ ዚወርዱ፡ እምንቶኦም በፍራስ ዚገብሩ፡ ኣብ ዓረብያታት፡ ብዙሓት ስለ ዝዀና፡ ኣብ ፈረሰኛታት ድማ፡ ብርቱዓት ስለ ዝዀኑ፡ ዚውከሉ ወይለኦም። ናብቲ ናይ እስራኤል ቅዱስ ግና ኣይጥምቱን፡ ንእግዚኣብሄር ከኣ ኣይደልይዎን።