Isaiah 30:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ግብጻውያን ንኸንቱ ኰይኖም ንኸንቱ ይሕግዙ። ስለዚ እየ ድማ ብዛዕባ እዚ ዝጸዋዕኩ፥ ሓይሎም ኮፍ ምባል እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የግ​ብፅ ርዳታ ከን​ቱና ባዶ ነው፤ ስለ​ዚህ፥ “ምክ​ራ​ችሁ ከንቱ ነው” ብለህ ንገ​ራ​ቸው።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የግብጽ እርዳታ ከንቱና ምናምን ነው፤ ስለዚህ ስሙን። በቤት የሚቀመጥ ረዓብ ብዬ ጠርቼዋለሁ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የግብጽ እርዳታ ከንቱና ምንም ነው፤ ስለዚህ ስሙን፦ “በቤት የሚቀመጥ ረዓብ” ብዬ ጠርቼዋለሁ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አያዉ ጎፐ፥ ግብጼ ማዱ ጋቲ ባይናባነ መላ። ሄዋ ድራዉ፥ ታን አ፥ “ጮኡ ጊደ ኡቴዳ ራኣባ” ያጋደ ሱንድ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ayaw gooppe, Gibs'e maaduu gatii bayinnabaanne mela. Hewaa diraw, taani Aa, «C'o"u giide utteedda Ra'aaba» yaagaade suntsaad.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) izi maados mulekka go7ay baynda dere istti Gibxe baana; hessa gishshas tani izi sunththaa «Aykkoka go7onttaaro Era7aabe» ga xeygana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢዚ ማዶስ ሙሌካ ጎኣይ ባይንዳ ዴሬ ኢስቲ ጊብጼ ባና፤ ሄሳ ጊሻስ ታኒ ኢዚ ሱን «ኣይኮካ ጎኦንታሮ ኤራኣቤ» ጋ ጼይጋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ግብፀይ አይኮካ ማደና፤ ሄሳ ግሾ፥ ታኒ እያ፥ “ፓና ራኣባ” ያጋዳ ፄጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Gibxey aykoka maaddenna; hessa gisho, taani iya, “Pathonna Ra7aaba” yaagada xeegana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ርዳታዋም ፈጽሞ ዋጋ ቢስ ወደ ሆነው ወደ ግብፅ ይሄዳሉ። ስለዚህ ስሟን፣ ረዓብ፣ ምንም የማትጠቅም ብዬ እጠራታለሁ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከግብጽ የሚጠበቀው ርዳታ ከንቱ ነው፤ ስለዚህ ለግብጽ ‘መርዝ የሌለው እባብ’ የሚል የፌዝ ስም አውጥቼላታለሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ግብፂ እትህቦ ሓገዝ ብላሽ እዩ፤ ስለዙይ ‘ስማ ረዓብ፥ ስቕ ኢላ እትቕመጥ’ ኢለ ፀዋዕኽዋ።”
Amharic Tigrinya 2011 ግብጺ ብኸንቱ ብብላሽ እያ እትረድእ እሞ፡ ስለዚ ንእኣ፡ ረሃብ ስቕ ኢላ እትቕመጥ፡ ኢለ ሰሜኽዋ።