Isaiah 30:5 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ኵላቶም በቲ ኺጠቕመሎም ዘይክእል፡ ረዳኢ ወይ ጥቕሚ ኪኸውን ዘይክእል ህዝቢ ይሓፍሩ ነበሩ፣ እንታይ ደኣ ነውሪን ጸርፍን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሁላቸው ይጠቅሙአቸው ዘንድ ስለማይችሉ፥ እፍረትና ስድብ እንጂ ረድኤትና ረብ ስለማይሆኑ ሕዝብ ያፍራሉ። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሁላቸው ይጠቅሙአቸው ዘንድ ስለማይችሉ፥ እፍረትና ስድብ እንጂ ረድኤትና ረብ ስለማይሆኑ ሕዝብ ያፍራሉ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሁሉም ስለማይጠቅሟቸው፥ እፍረትና ስድብ እንጂ ረድኤትና ረብ ስለማይሆኗቸው ሕዝቡ ያፍራሉ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ዬላፐነ ካዉሻፐ አትና፥ ሀራባ አያነ ዎና አሳ፥ አያነ ማደና ዎይ ጎኤና አሳን አማነቴዳ አሳይ ኡባይ ካዉሻና” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | yeellappenne kawushshappe attina, harabaa ayaanne wod'd'enna asaa, ayaanne maaddenna woy go"enna asan ammanetteeda Asay ubbay kawushshana» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | isttas yeellateththinne kawushshateth xalla gidana attiin maado woykko wodhe isttas ehontta aykko go7akka isttas immontta asata gaason ubbayka yeellatana» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኢስታስ ዬላቴኔ ካዉሻቴ ጻላ ጊዳና ኣቲን ማዶ ዎይኮ ዎ ኢስታስ ኤሆንታ ኣይኮ ጎኣካ ኢስታስ ኢሞንታ ኣሳታ ጋሶን ኡባይካ ዬላታና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ዬላፈ አትሽን፥ ሀራ ማደይነ ጎእ ባይና ግሾ እያን አማነትያ ኡባይ ካዉያናነ ዬላታን” ያጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | yeellafe attishin, hara maaddeynne go77i bayna gisho iyan ammanetiya ubbay kawuyananne yeellatan” yaagees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ውርደትና ኀፍረት ብቻ እንጂ ርዳታም ሆነ ረብ በማያስገኙላቸው፣ ምንም ጥቅም በማይሰጧቸው ሰዎች ምክንያት ሁሉም ለኀፍረት ይዳረጋሉ።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ሆኖም ለእነርሱ ኀፍረትና ውርደት እንጂ ምንም ዐይነት ጥቅምና ርዳታ ሊሰጥ ወደማይችል ሕዝብ መሄድ ለሁሉም አሳፋሪ ነው።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ኵላቶም ክጠቕምዎ ስለ ዘይኽእሉ፥ ሕፍረትን ፀርፍን እምበር፥ ረድኤትን ረብሓን ስለ ዘይኮኑ፥ ህዝቢ ኽሓፍሩ እዮም።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | በቲ ነውርን ሕፍረትን እምበር፡ ገለ እኳ ዘይጠቕሞም፡ ረዲኤትን ጥቕምን ከኣ ዜብሉ ህዝቢ ኲላቶም ኪሐፍሩ እዮም። |