Isaiah 30:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኵላቶም በቲ ኺጠቕመሎም ዘይክእል፡ ረዳኢ ወይ ጥቕሚ ኪኸውን ዘይክእል ህዝቢ ይሓፍሩ ነበሩ፣ እንታይ ደኣ ነውሪን ጸርፍን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሁላ​ቸው ይጠ​ቅ​ሙ​አ​ቸው ዘንድ ስለ​ማ​ይ​ችሉ፥ እፍ​ረ​ትና ስድብ እንጂ ረድ​ኤ​ትና ረብ ስለ​ማ​ይ​ሆኑ ሕዝብ ያፍ​ራሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሁላቸው ይጠቅሙአቸው ዘንድ ስለማይችሉ፥ እፍረትና ስድብ እንጂ ረድኤትና ረብ ስለማይሆኑ ሕዝብ ያፍራሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሁሉም ስለማይጠቅሟቸው፥ እፍረትና ስድብ እንጂ ረድኤትና ረብ ስለማይሆኗቸው ሕዝቡ ያፍራሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ዬላፐነ ካዉሻፐ አትና፥ ሀራባ አያነ ዎና አሳ፥ አያነ ማደና ዎይ ጎኤና አሳን አማነቴዳ አሳይ ኡባይ ካዉሻና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) yeellappenne kawushshappe attina, harabaa ayaanne wod'd'enna asaa, ayaanne maaddenna woy go"enna asan ammanetteeda Asay ubbay kawushshana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) isttas yeellateththinne kawushshateth xalla gidana attiin maado woykko wodhe isttas ehontta aykko go7akka isttas immontta asata gaason ubbayka yeellatana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኢስታስ ዬላቴኔ ካዉሻቴ ጻላ ጊዳና ኣቲን ማዶ ዎይኮ ዎ ኢስታስ ኤሆንታ ኣይኮ ጎኣካ ኢስታስ ኢሞንታ ኣሳታ ጋሶን ኡባይካ ዬላታና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ዬላፈ አትሽን፥ ሀራ ማደይነ ጎእ ባይና ግሾ እያን አማነትያ ኡባይ ካዉያናነ ዬላታን” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) yeellafe attishin, hara maaddeynne go77i bayna gisho iyan ammanetiya ubbay kawuyananne yeellatan” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ውርደትና ኀፍረት ብቻ እንጂ ርዳታም ሆነ ረብ በማያስገኙላቸው፣ ምንም ጥቅም በማይሰጧቸው ሰዎች ምክንያት ሁሉም ለኀፍረት ይዳረጋሉ።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሆኖም ለእነርሱ ኀፍረትና ውርደት እንጂ ምንም ዐይነት ጥቅምና ርዳታ ሊሰጥ ወደማይችል ሕዝብ መሄድ ለሁሉም አሳፋሪ ነው።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ኵላቶም ክጠቕምዎ ስለ ዘይኽእሉ፥ ሕፍረትን ፀርፍን እምበር፥ ረድኤትን ረብሓን ስለ ዘይኮኑ፥ ህዝቢ ኽሓፍሩ እዮም።”
Amharic Tigrinya 2011 በቲ ነውርን ሕፍረትን እምበር፡ ገለ እኳ ዘይጠቕሞም፡ ረዲኤትን ጥቕምን ከኣ ዜብሉ ህዝቢ ኲላቶም ኪሐፍሩ እዮም።