Isaiah 30:29 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ዳዊት ከምታ ብለይቲ ቅዱስ ስነ-ስርዓት ኪግበር ከሎ፡ ዳዊት ኪህልወኩም እዩ። ሓጐስ ልቢ ድማ፡ ከምቲ ሓደ ሰብ ናብ ከረን እግዚኣብሄር፡ ናብቲ ሓያል እስራኤል ኪመጽእ ብሻምብቆ ዚኸይድ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዐ​ልን እን​ደ​ሚ​ያ​ከ​ብሩ፥ ሁል​ጊዜ ደስ ሊላ​ችሁ፥ ወደ ተቀ​ደ​ሰው ቦታ​የም ልት​ሄዱ አይ​ገ​ባ​ች​ሁ​ምን? በእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ተራራ ደስ እን​ደ​ሚ​ላ​ቸው በእ​ን​ቢ​ልታ ወደ እስ​ራ​ኤል ቅዱስ ልት​ሄዱ ይገ​ባ​ች​ኋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ዝማሬ በተቀደሰች የዐውደ ዓመት ሌሊት እንደሚሆን ዝማሬ ይሆንላችኋል፤ ወደ እግዚአብሔርም ተራራ ወደ እስራኤል አምባ ይመጣ ዘንድ እንቢልታ ይዞ እንደሚሄድ ሰው የልብ ደስታ ይሆንላችኋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year በሌሊት የተቀደሰ በዓል ስታከብሩ እንደምትዘምሩ ዝማሬ፥ ወደ ጌታም ተራራ ወደ እስራኤል ዐለት እንቢልታ ይዞ በእልልታ እንደሚወጣ ሰው የልብ ሐሴትን ያደርጋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ጌሻ ባላይ ቦንቼትያ ቃማ የጽያዋዳን፥ ህንተ የጻና፤ መና ጎዳ ደርያ እስራኤልያ ዛላኮ ብያ ዎደ፥ ሱሱልያ ፑኒደ የጽያ አሳይ ናሸትያዋዳን፥ ህንተ ናሸታና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Geeshsha baalay bonchchettiyaa k'amma yes's'iyaawaadan, hintte yes's'ana; Med'inaa Godaa deriyaa Israa'eeliyaa Zaallaakko biyaa wode, suusuliyaa punniide yes's'iyaa Asay nashettiyaawaadan, hintte nashettana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Omars geeshsha ba7aale intte bonchchishe yexxizayssaththo intte yexxana; GODAA zumaakko Isra7eele Zaallaako asay susul7e susul7ishe ufayssan kezizayssaththo intte wozinay ufayettana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኦማርስ ጌሻ ባኣሌ ኢንቴ ቦንቺሼ ዬጺዛይሳ ኢንቴ ዬጻና፤ ጎዳ ዙማኮ ኢስራኤሌ ዛላኮ ኣሳይ ሱሱልኤ ሱሱልኢሼ ኡፋይሳን ኬዚዛይሳ ኢንቴ ዎዚናይ ኡፋዬታና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጌሻ ባለይ ቦንቸትያ ጋላስ የፀይሳዳ፥ ህንተ የፃና። ጎዳ ዙማኮ፥ እስራኤለ ዛላኮ ብያ ዎደ ሱሱልኤ ፑንሸ የፅያ አሳይ ኡፋይተይሳዳ ህንተ ኡፋይታና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Geeshsha ba7aaley bonchetiya gallas yexeysada, hinte yexana. Godaa zumako, Isra7eele Zaallako biya wode suusul7e punnishe yexiya asay ufayteysada hinte ufaytana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) በሌሊት የተቀደሰ በዓል ስታከብሩ እንደምትዘምሩ፣ ትዘምራላችሁ፤ ወደ እግዚአብሔር ተራራ፣ ወደ እስራኤል ዐለት፣ ሰዎች ዋሽንት እየነፉ በደስታ እንደሚወጡ፣ የእናንተም ልብ እንዲሁ ሐሤት ያደርጋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እናንተ ግን ደስ ይላችኋል፤ በተቀደሰ በዓል ምሽት እንደምትዘምሩት ትዘምራላችሁ፤ የእስራኤል አምባ ወደ ሆነው ወደ እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ሲሄዱ ዋሽንት እየነፉ እንደሚዘምሩት ሰዎች ትደሰታላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንስኻትኩም ግና ኸምታ ቅዱስ በዓል ዝበዓለላ ለይቲ ኽትዝምሩ ኢኹም። ከምቲ ኣብ እምባ እግዚኣብሄር ናብቲ ኰዅሒ እስራኤል፥ ብቓና እምብልታ ኽድይቡ እንተለዉ፥ ከምኡ ናይ ልቢ ደስታ ክኾነልኩም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ከምታ ቅዱስ በዓል ዚበዐለላ ለይቲ ኽትዝምሩ ኢኹም፡ ከምቲ ናይ ከረን እግዚኣብሄር፡ ናብቲ ኸውሒ እስራኤል፡ ብቓና እምብልታ ኺድይቡ ኸለው፡ ከምኡውን ልብኹም ኪሕጐስ እዩ።