Isaiah 30:29 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ዳዊት ከምታ ብለይቲ ቅዱስ ስነ-ስርዓት ኪግበር ከሎ፡ ዳዊት ኪህልወኩም እዩ። ሓጐስ ልቢ ድማ፡ ከምቲ ሓደ ሰብ ናብ ከረን እግዚኣብሄር፡ ናብቲ ሓያል እስራኤል ኪመጽእ ብሻምብቆ ዚኸይድ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዐልን እንደሚያከብሩ፥ ሁልጊዜ ደስ ሊላችሁ፥ ወደ ተቀደሰው ቦታየም ልትሄዱ አይገባችሁምን? በእግዚአብሔር ተራራ ደስ እንደሚላቸው በእንቢልታ ወደ እስራኤል ቅዱስ ልትሄዱ ይገባችኋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ዝማሬ በተቀደሰች የዐውደ ዓመት ሌሊት እንደሚሆን ዝማሬ ይሆንላችኋል፤ ወደ እግዚአብሔርም ተራራ ወደ እስራኤል አምባ ይመጣ ዘንድ እንቢልታ ይዞ እንደሚሄድ ሰው የልብ ደስታ ይሆንላችኋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በሌሊት የተቀደሰ በዓል ስታከብሩ እንደምትዘምሩ ዝማሬ፥ ወደ ጌታም ተራራ ወደ እስራኤል ዐለት እንቢልታ ይዞ በእልልታ እንደሚወጣ ሰው የልብ ሐሴትን ያደርጋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ጌሻ ባላይ ቦንቼትያ ቃማ የጽያዋዳን፥ ህንተ የጻና፤ መና ጎዳ ደርያ እስራኤልያ ዛላኮ ብያ ዎደ፥ ሱሱልያ ፑኒደ የጽያ አሳይ ናሸትያዋዳን፥ ህንተ ናሸታና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Geeshsha baalay bonchchettiyaa k'amma yes's'iyaawaadan, hintte yes's'ana; Med'inaa Godaa deriyaa Israa'eeliyaa Zaallaakko biyaa wode, suusuliyaa punniide yes's'iyaa Asay nashettiyaawaadan, hintte nashettana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Omars geeshsha ba7aale intte bonchchishe yexxizayssaththo intte yexxana; GODAA zumaakko Isra7eele Zaallaako asay susul7e susul7ishe ufayssan kezizayssaththo intte wozinay ufayettana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኦማርስ ጌሻ ባኣሌ ኢንቴ ቦንቺሼ ዬጺዛይሳ ኢንቴ ዬጻና፤ ጎዳ ዙማኮ ኢስራኤሌ ዛላኮ ኣሳይ ሱሱልኤ ሱሱልኢሼ ኡፋይሳን ኬዚዛይሳ ኢንቴ ዎዚናይ ኡፋዬታና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ጌሻ ባለይ ቦንቸትያ ጋላስ የፀይሳዳ፥ ህንተ የፃና። ጎዳ ዙማኮ፥ እስራኤለ ዛላኮ ብያ ዎደ ሱሱልኤ ፑንሸ የፅያ አሳይ ኡፋይተይሳዳ ህንተ ኡፋይታና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Geeshsha ba7aaley bonchetiya gallas yexeysada, hinte yexana. Godaa zumako, Isra7eele Zaallako biya wode suusul7e punnishe yexiya asay ufayteysada hinte ufaytana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | በሌሊት የተቀደሰ በዓል ስታከብሩ እንደምትዘምሩ፣ ትዘምራላችሁ፤ ወደ እግዚአብሔር ተራራ፣ ወደ እስራኤል ዐለት፣ ሰዎች ዋሽንት እየነፉ በደስታ እንደሚወጡ፣ የእናንተም ልብ እንዲሁ ሐሤት ያደርጋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እናንተ ግን ደስ ይላችኋል፤ በተቀደሰ በዓል ምሽት እንደምትዘምሩት ትዘምራላችሁ፤ የእስራኤል አምባ ወደ ሆነው ወደ እግዚአብሔር ቤተ መቅደስ ሲሄዱ ዋሽንት እየነፉ እንደሚዘምሩት ሰዎች ትደሰታላችሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንስኻትኩም ግና ኸምታ ቅዱስ በዓል ዝበዓለላ ለይቲ ኽትዝምሩ ኢኹም። ከምቲ ኣብ እምባ እግዚኣብሄር ናብቲ ኰዅሒ እስራኤል፥ ብቓና እምብልታ ኽድይቡ እንተለዉ፥ ከምኡ ናይ ልቢ ደስታ ክኾነልኩም እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ከምታ ቅዱስ በዓል ዚበዐለላ ለይቲ ኽትዝምሩ ኢኹም፡ ከምቲ ናይ ከረን እግዚኣብሄር፡ ናብቲ ኸውሒ እስራኤል፡ ብቓና እምብልታ ኺድይቡ ኸለው፡ ከምኡውን ልብኹም ኪሕጐስ እዩ። |