Isaiah 30:27 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እንሆ፡ ስም እግዚኣብሄር ካብ ርሑቕ ይመጽእ ኣሎ፡ ብቝጥዓኡ ይነድድ፡ ጾሩ ድማ ከቢድ እዩ። ከናፍሩ ብቑጥዓ መሊኣ መልሓሱ ድማ ከም ዝበልዕ ሓዊ እያ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እነሆ፥ የእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር ስም ከብዙ ጊዜ በኋላ ይመ​ጣል፤ ቍጣ​ውም ከከ​ን​ፈ​ሮቹ ቃል ክብር ጋር ይነ​ድ​ዳል፤ ቃሉም ቍጣን የተ​መላ ነው፤ የቍ​ጣ​ውም መቅ​ሠ​ፍት እን​ደ​ም​ት​በላ እሳት ናት፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እነሆ፥ የእግዚአብሔር ስም ከሚነድድ ቍጣ ከሚትጐለጐልም ጢስ ጋር ከሩቅ ይመጣል፤ ከንፈሮቹም ቍጣን የሞሉ ናቸው፥ ምላሱም እንደምትበላ እሳት ናት፤
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እነሆ፥ የጌታ ስም ከሚነድ ቁጣ፥ ከሚንቦለቦልም ጢስ ጋር ከሩቅ ይመጣል፤ ከንፈሮቹም በቁጣ የተሞሉ ናቸው፥ ምላሱም እንደምትበላ እሳት ናት፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year በእተ፥ መና ጎዳ ሱንይ ሱልያ ሀንቁዋና፥ ስኬዳ ጩዋ ሻርያና ሃኮ ሳፐ ያና፤ አ ዶናይ ሀንቁ ኩሜዳዋ፤ አ እንጻርሳይካ ምያ ታማ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Be'ite, Med'inaa Godaa suntsay suulliyaa hank'k'uwaana, sikkeedda c'uwaa shaariyaanna haako saappe yaana; Aa doonay hank'k'uu kumeeddawaa; Aa ins's'arssaykka miyaa tamaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Be7ite, GODAA sunththay eexxiza hanqora, shaara mala dhippi gida cuwara haakoppe yaana; iza metershati hanqon kumida; iza inxarsayka xuuggiza tama mala.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ቤኢቴ፥ ጎዳ ሱንይ ኤጺዛ ሃንቆራ፥ ሻራ ማላ ፒ ጊዳ ጩዋራ ሃኮፔ ያና፤ ኢዛ ሜቴርሻቲ ሃንቆን ኩሚዳ፤ ኢዛ ኢንጻርሳይካ ጹጊዛ ታማ ማላ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄኮ፥ ጎዳ ሱንይ ሱልያ ሀንቁዋራ፥ ምዳ ጩያ ሻራራ ሃሆ በሳፈ ያና። እያ ዶናን ሀንቆይ ኩምስ፤ እያ እንፃርሳን ምያ ታም ደኤስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Heko, Godaa sunthay suulliya hanquwara, dhumida cuyaa shaarara haaho bessaafe yaana. Iya doonan hanqoy kumis; iya inxarsan miya tami de7ees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እነሆ፤ የእግዚአብሔር ስም፣ ከሚነድድ ቍጣ፣ ጥቅጥቅ ካለና ከሚትጐለጐል የጢስ ደመና ጋር ከሩቅ ይመጣል፤ ከንፈሮቹ ቍጣን የተሞሉ ናቸው፤ ምላሱም የሚባላ እሳት ነው።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እነሆ፥ የእግዚአብሔር ኀይልና ግርማ ከሩቅ ይታያል፤ ነበልባልና ጢስ የቊጣው ምልክቶች ናቸው፤ በሚናገርበትም ጊዜ ቃሉ እንደ እሳት ይነዳል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እንሆ ስም እግዚኣብሄር ምስ ዝነድድ ቍጥዓኡን፥ ምስ ዝዕብልኽ ትክን ካብ ርሑቕ ይመፅእ ኣሎ፤ ከናፍሩ ብቝጥዓ ዝመልኣ፥ መልሓሱ ኸዓ ኸም ዘቃፅል ሓዊ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 እንሆ፡ ስም እግዚኣብሄር ብርሱን ቊጥዓኡን ብዚዕልስ ትክን ካብ ርሑቕ ይመጽእ ኣሎ፡ ከናፍሩ ብዂራ ምሉእ፡ ልሳኑውን ከም ዚባላዕ ሓዊ እዩ።