Isaiah 30:27 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እንሆ፡ ስም እግዚኣብሄር ካብ ርሑቕ ይመጽእ ኣሎ፡ ብቝጥዓኡ ይነድድ፡ ጾሩ ድማ ከቢድ እዩ። ከናፍሩ ብቑጥዓ መሊኣ መልሓሱ ድማ ከም ዝበልዕ ሓዊ እያ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | እነሆ፥ የእግዚአብሔር ስም ከብዙ ጊዜ በኋላ ይመጣል፤ ቍጣውም ከከንፈሮቹ ቃል ክብር ጋር ይነድዳል፤ ቃሉም ቍጣን የተመላ ነው፤ የቍጣውም መቅሠፍት እንደምትበላ እሳት ናት፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እነሆ፥ የእግዚአብሔር ስም ከሚነድድ ቍጣ ከሚትጐለጐልም ጢስ ጋር ከሩቅ ይመጣል፤ ከንፈሮቹም ቍጣን የሞሉ ናቸው፥ ምላሱም እንደምትበላ እሳት ናት፤ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እነሆ፥ የጌታ ስም ከሚነድ ቁጣ፥ ከሚንቦለቦልም ጢስ ጋር ከሩቅ ይመጣል፤ ከንፈሮቹም በቁጣ የተሞሉ ናቸው፥ ምላሱም እንደምትበላ እሳት ናት፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | በእተ፥ መና ጎዳ ሱንይ ሱልያ ሀንቁዋና፥ ስኬዳ ጩዋ ሻርያና ሃኮ ሳፐ ያና፤ አ ዶናይ ሀንቁ ኩሜዳዋ፤ አ እንጻርሳይካ ምያ ታማ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Be'ite, Med'inaa Godaa suntsay suulliyaa hank'k'uwaana, sikkeedda c'uwaa shaariyaanna haako saappe yaana; Aa doonay hank'k'uu kumeeddawaa; Aa ins's'arssaykka miyaa tamaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Be7ite, GODAA sunththay eexxiza hanqora, shaara mala dhippi gida cuwara haakoppe yaana; iza metershati hanqon kumida; iza inxarsayka xuuggiza tama mala. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ቤኢቴ፥ ጎዳ ሱንይ ኤጺዛ ሃንቆራ፥ ሻራ ማላ ፒ ጊዳ ጩዋራ ሃኮፔ ያና፤ ኢዛ ሜቴርሻቲ ሃንቆን ኩሚዳ፤ ኢዛ ኢንጻርሳይካ ጹጊዛ ታማ ማላ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄኮ፥ ጎዳ ሱንይ ሱልያ ሀንቁዋራ፥ ምዳ ጩያ ሻራራ ሃሆ በሳፈ ያና። እያ ዶናን ሀንቆይ ኩምስ፤ እያ እንፃርሳን ምያ ታም ደኤስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Heko, Godaa sunthay suulliya hanquwara, dhumida cuyaa shaarara haaho bessaafe yaana. Iya doonan hanqoy kumis; iya inxarsan miya tami de7ees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እነሆ፤ የእግዚአብሔር ስም፣ ከሚነድድ ቍጣ፣ ጥቅጥቅ ካለና ከሚትጐለጐል የጢስ ደመና ጋር ከሩቅ ይመጣል፤ ከንፈሮቹ ቍጣን የተሞሉ ናቸው፤ ምላሱም የሚባላ እሳት ነው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እነሆ፥ የእግዚአብሔር ኀይልና ግርማ ከሩቅ ይታያል፤ ነበልባልና ጢስ የቊጣው ምልክቶች ናቸው፤ በሚናገርበትም ጊዜ ቃሉ እንደ እሳት ይነዳል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እንሆ ስም እግዚኣብሄር ምስ ዝነድድ ቍጥዓኡን፥ ምስ ዝዕብልኽ ትክን ካብ ርሑቕ ይመፅእ ኣሎ፤ ከናፍሩ ብቝጥዓ ዝመልኣ፥ መልሓሱ ኸዓ ኸም ዘቃፅል ሓዊ እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እንሆ፡ ስም እግዚኣብሄር ብርሱን ቊጥዓኡን ብዚዕልስ ትክን ካብ ርሑቕ ይመጽእ ኣሎ፡ ከናፍሩ ብዂራ ምሉእ፡ ልሳኑውን ከም ዚባላዕ ሓዊ እዩ። |