Isaiah 30:26 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ብዘይካዚ፡ ብርሃን ወርሒ ከም ብርሃን ጸሓይ ኪኸውን፡ ብርሃን ጸሓይ ድማ ሾብዓተ ዕጽፊ፡ ከም ብርሃን ሾብዓተ መዓልቲ ኪኸውን እዩ፡ ኣብታ እግዚኣብሄር ንፍንጣጣ ህዝቡ ኣሲሩ ነቲ ወቕዒ ዚፍውሰላ መዓልቲ እዩ። ናይ ቁስሎም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም የሕ​ዝ​ቡን ስብ​ራት በጠ​ገነ ዕለት፥ በመ​ቅ​ሠ​ፍቱ የቈ​ሰ​ለ​ው​ንም በፈ​ወሰ ዕለት፥ የጨ​ረቃ ብር​ሃን እንደ ፀሐይ ብር​ሃን፥ የፀ​ሐ​ይም ብር​ሃን እንደ ሰባት ቀን ብር​ሃን ሰባት እጥፍ ይሆ​ናል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) እግዚአብሔርም የሕዝቡን ስብራት በጠገነ ዕለት፥ መቅሰፍቱ የቈሰለውንም በፈወሰ ዕለት፥ የጨረቃ ብርሃን እንደ ፀሐይ ብርሃን፥ የፀሐይም ብርሃን እንደ ሰባት ቀን ብርሃን ሰባት እጥፍ ይሆናል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ጌታም የሕዝቡን ስብራት በጠገነ ዕለት፥ መቅሰፍቱ የቈሰለውንም በፈወሰ ዕለት፥ የጨረቃ ብርሃን እንደ ፀሐይ ብርሃን፥ የፀሐይም ብርሃን እንደ ሰባት ቀን ብርሃን ሰባት እጥፍ ይሆናል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄ ጋላስ አግናት ፖኡ አዋ ፖኡዋዳን ሀናና፤ አዋ ፖኡካ ካሰዋፐ ላፑን ኩሽያ ዳራና፤ ላፑን ጋላሳ ፖኡዋ ኬና ፖአና። ሄ ጋላስ መና ጎዳይ መኤዳ ባረ አሳ ኮላና፤ እ ደችና ማዱጼዳ ማዱካ ፓና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) He gallassi aginatti poo'uu aawaa poo'uwaadan hanana; aawaa poo'uukka kasewaappe laappun kushiyaa darana; laappun gallassaa poo'uwaa keenaa poo'ana. He gallassi Med'inaa Goday me"eedda bare asaa koolana; I dechchina madus'eedda madutsaakka patsana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY meqqida ba deraa koolishin, madunththidayssa paththishin, aginay arshe mala poo7ana. Arshes issi gallassa poo7oykka laappun gallassa poo7o mala gidana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ ሜቂዳ ባ ዴራ ኮሊሺን፥ ማዱንዳይሳ ፓሺን፥ ኣጊናይ ኣርሼ ማላ ፖኣና። ኣርሼስ ኢሲ ጋላሳ ፖኦይካ ላፑን ጋላሳ ፖኦ ማላ ጊዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ጋላስ አጌና ፖኦይ አዋ ፖኦዳ ሀናና፤ አዋ ፖኦይ ካሰይሳፈ ላፑን ኩሸ ዳራና፤ ላፑን ጋላስ ፖኡዋ መላ ግዳና። ሄ ኡባይ ሀናናይ ጎዳይ መቅዳ ባ አሳ ኮልያ ዎደነ እ ደችን ማዱንፅዳ አሳ ፓያ ዎደ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He gallas ageena poo7oy awa poo7oda hanana; awa poo7oy kaseysafe laapun kushe darana; laapun gallas poo7uwa mela gidana. He ubbay hananay Goday meqida ba asaa kooliya wodenne I dechin madunxida asaa pathiya wode.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እግዚአብሔር የሕዝቡን ስብራት ሲጠግን፣ ያቈሰለውንም ሲፈውስ፣ ጨረቃ እንደ ፀሓይ ታበራለች፤ የፀሓይም ብርሃን እንደ ሰባት ቀን ብርሃን ሰባት ዕጥፍ ይደምቃል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 በዚያን ጊዜ ጨረቃ እንደ ፀሐይ ትደምቃለች፤ የፀሐይም ብርሃን ከቀድሞ ሰባት እጅ የበለጠ ይሆናል፤ የሰባት ቀን ብርሃን ያኽልም ድምቀት ይኖረዋል፤ ይህም ሁሉ የሚሆነው እግዚአብሔር ራሱ በሕዝቡ ላይ ያመጣባቸውን ቊስል ጠግኖ በሚፈውስበት ቀን ነው።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year በታ እግዚኣብሄር ንስብራት ህዝቡ ዝፅግነላ፥ ንቝስሊ መውቃዕቱ ዝፍውሰላ መዓልቲ፥ እቲ ብርሃን ወርሒ፥ ከም ብርሃን ፀሓይ ክኸውን፥ ብርሃን ፀሓይ ድማ፥ ሸውዓተ ዕፅፊ ከም ብርሃን ሸውዓተ መዓልቲ ክኸውን እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 በታ እግዚኣብሄር ንመስበርቲ ህዝቡ ዚዘንላ፡ ንቚስሊ መውቃዕቱ ዜሕውየላ መዓልቲ ኸኣ እቲ ብርሃን ወርሒ ኸም ብርሃን ጻሓይ ኪኸውን፡ ብርሃን ጸሓይ ድማ ሾብዓተ ዕጽፊ ኸም ብርሃን ሾብዓተ መዓልቲ ኪኸውን እዩ።