Isaiah 30:22 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንመሸፈኒ እቲ ብብሩር እተቐርጸ ኣሳእልኻን ነቲ ብወርቂ እተሰርሐ ስልማትካን ኣርክስ። ክትብሎ ኣለካ፦ ኪድ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በብርም ወደ ተለበጡ፥ በወርቅም ወደ አጌጡ ወደ ጣዖታቱ እንሂድ የሚሉ ናቸው፤ ያንጊዜ እንደ ትቢያ የደቀቁ ይሆናሉ፤ እንደ ውኃም ይደፈርሳሉ፤ በእነርሱም ጥራጊዎችን ይጥሉባቸዋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በብርም የተለበጡትን የተቀረጹትን ምስሎችህን በወርቅም የተለበጡትን ቀልጠው የተሠሩትን ምስሎችህን ታረክሳለህ፤ እንደ ርኩስም ነገር ትጥላቸዋለህ። ወግዱ ትላቸውማለህ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | በብርም የተለበጡትን የተቀረጹትን ምስሎችህን፥ በወርቅም የተለበጡትን ቀልጠው የተሠሩትን ምስሎችህን ታረክሳለህ፤ እንደ ርኩስም ነገር ትጥላቸዋለህ፦ “ከእኔ ራቁ!” ትላቸዋለህ። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋፐ ጉይያን፥ ብራን አሌቀቴዳ ኤቃቱዋነ ዎርቃን ካመቴዳ ምስለቱዋ ህንተ ቱንሳና። ቅታ ጩርቃዳን ህንተ ኡንቱንታ፥ “ኑፐ ሃክተ” ያጊደ ዎራ ኦላና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaappe guyyiyaan, biran alleek'k'etteedda eek'atuwaanne work'k'aan kameteedda misiletuwaa hintte tunissana. K'ita c'urk'k'aadan hintte unttuntta, «Nuuppe haakkite» yaagiide wora olana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessafe biran meeshettida intte eeqa xoossatanne worqqan meeshettida misleta intte moorana; «Nuuppe haakkite» giidi tuna carqqa mala intte wora yeggana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳፌ ቢራን ሜሼቲዳ ኢንቴ ኤቃ ጾሳታኔ ዎርቃን ሜሼቲዳ ሚስሌታ ኢንቴ ሞራና፤ «ኑፔ ሃኪቴ» ጊዲ ቱና ጫርቃ ማላ ኢንቴ ዎራ ዬጋና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ብራንነ ዎርቃን አሌቀትዳ ኤቃ ምስለታ ህንተ ቱንሳና። ቱና ጩርቃዳ ህንተ ኤንታ፥ “ኑፐ ሃክተ” ያግድ ዎራ ሆላና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Biraninne worqan alleeqetida eeqa misileta hinte tunisana. Tuna curqada hinte enta, “Nuupe haakite” yaagidi wora holana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከዚያም በብር የተለበጡትን ጣዖቶችህንና በወርቅ የተለበዱ ምስሎችህን ታዋርዳለህ፤ “ከዚህ ወግዱ!” ብለህም እንደ መርገም ጨርቅ ትጥላቸዋለህ። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | በብርና በወርቅ የተለበጡትን ጣዖቶቻችሁንም “ከእኛ ወዲያ ራቁ!” ብላችሁ በመጮኽ እንደ ረከሰ ነገር አሽቀንጥራችሁ ትጥሉአቸዋላችሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቲ ብብሩር ዝተለበጠን ኣብ ወርቂ ዝጠለቐን ዝተፀርበን ዝፈሰሰን ምስልታት ጣዖታትካ ክተርክሶ፥ ከም ርኹስ ነገርውን ክትጕሕፎን “ወጊድ ካብዙይ ረሓቕ” ክትብሎን ኢኻ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቲ ናይ ቅርጺ ምስልታትካ ተለቢጥዎ ዘሎ ብሩርን፡ ነቲ ናይ ፍሲ ምስልታትካ ተጠሊቕዎ ዘሎ ወርቅን ከተርክሶን ከም ርኹስ ነገር ክትጒሕፎን፡ ወጊድ ካብዚ ውጻእ፡ ክትብሎን ኢኻ። |