Isaiah 30:18 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ ድማ እግዚኣብሄር ክምሕረኩም ይጽበ፡ ስለዚ ድማ ክምሕረኩም፡ ልዕል ክብል እዩ። እግዚኣብሄር ኣምላኽ ፍርዲ እዩ እሞ፤ እቶም ዝጽበይዎ ኩሎም ብጹኣን እዮም። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አምላካችን እግዚአብሔር ፈራጅ ነውና ስለዚህ እግዚአብሔር ይራራላችሁ ዘንድ ይታገሣል፤ ይምራችሁም ዘንድ ከፍ ከፍ ይላል፤ እርሱን በመተማመን የሚጠባበቁ ሁሉ ብፁዓን ናቸው። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | እግዚአብሔርም የፍርድ አምላክ ነውና ስለዚህ እግዚአብሔር ይራራላችሁ ዘንድ ይታገሣል፥ ይምራችሁም ዘንድ ከፍ ከፍ ይላል፤ እርሱን በመተማመን የሚጠባበቁ ሁሉ ብፁዓን ናቸው። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ጌታም የፍርድ አምላክ ነው፤ ስለ ሆነም ጌታ ይራራላችኋልና ይታገሣል፤ ሊምራችሁም ከፍ ከፍ ይላል፤ እርሱን በመተማመን የሚጠባበቁ ሁሉ ብፁዓን ናቸው። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሽን መና ጎዳይ ህንተንቶ ኬካናዉ ናጌ፤ እ ህንተንቶ ቃረትያዋ በሳናዉ ደንዴ። አያዉ ጎፐ፥ መና ጎዳይ ጽሎ ፕርድያ ጾሳ፤ አ ናግያዋንቱ ኡባቱ አንጀቴዳዋንታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Shin Med'inaa Goday hinttenttoo keekanaw naagee; I hinttenttoo k'arettiyaawaa bessanaw denddee. Ayaw gooppe, Med'inaa Goday s'illo pirddiyaa S'oossaa; Aa naagiyaawanttu ubbatuu anjjetteedawantta. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Gido attiin GODAY inttes kiya ooththanaas naagees; inttena ba qadheteththa bessanaas dendees; GODAY tumu pirdiza Xoossa gidida gishshas ammanettidi iza naagizayti anjjettidayta. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ጊዶ ኣቲን ጎዳይ ኢንቴስ ኪያ ኦናስ ናጌስ፤ ኢንቴና ባ ቃቴ ቤሳናስ ዴንዴስ፤ ጎዳይ ቱሙ ፒርዲዛ ጾሳ ጊዲዳ ጊሻስ ኣማኔቲዲ ኢዛ ናጊዛይቲ ኣንጄቲዳይታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሽን ጎዳይ ህንተዉ ኬሀናዉ ናጌስ፤ ጎዳይ ፅሎ ፕርድያ ፆሲ ግድያ ግሾ ህንተዉ ቃታናዉ ደንዳና። እያ አማነትድ ናግያ ኡባይ አንጀትዳይሳታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Shin Goday hintew keehanaw naagees; Goday xillo pirdiya Xoossi gidiya gisho hintew qadhetanaw dendana. Iya ammanetidi naagiya ubbay anjetidaysata. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እግዚአብሔር ግን ምሕረት ሊያደርግላችሁ ይታገሣል፤ ርኅራኄም ሊያሳያችሁ ይነሣል። እግዚአብሔር የፍትሕ አምላክ ነውና፣ እርሱን በመተማመን የሚጠባበቁት የተባረኩ ናቸው። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ይህም ሁሉ ሆኖ እግዚአብሔር ምሕረት ሊያደርግላችሁ ተዘጋጅቶአል፤ እግዚአብሔር የፍትሕ አምላክ ስለ ሆነ ሊራራላችሁ ወዶአል፤ ስለዚህ በእግዚአብሔር የሚታመኑ ሁሉ የተባረኩ ናቸው።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እግዚኣብሄር ግና ምእንቲ ኽምሕረኩም ይዕገስ ኣሎ፤ ክርህርሀልኩምውን ክለዓል እዩ። እግዚኣብሄር ናይ ፍትሒ ኣምላኽ እዩሞ፥ ንእኡ ተኣማሚኖም ዝፅበይዎ ብፁኣን እዮም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ ኸኣ እግዚኣብሄር፡ ጸጋ ምእንቲ ኺህበኩም ኪጽበ፡ ስለዚውን ምእንቲ ኺምሕረኩም ልዕል ኪብል እዩ። እግዚኣብሄርሲ ኣምላኽ ፍርዲ እዩ እሞ፡ እቶም ዚጽበይዎ ዘበሉ ዂላቶም ብጹኣን እዮም። |