Isaiah 30:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ እቲ ናይ እስራኤል ቅዱስ፡ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ብመቕጻዕትን ዕረፍትን ክትድሕኑ ኢኹም። ስቕታን ምትእምማንን ሓይልኻ ክኸውን እዩ፡ ኣይፈተኻዮን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) የእ​ስ​ራ​ኤል ቅዱስ፥ ጌታ እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር እን​ዲህ ይላ​ልና፥ “ብት​ጸ​ጸ​ትና ብታ​ለ​ቅስ ትድ​ና​ለህ፤ የት እን​ዳ​ለ​ህም ታው​ቃ​ለህ፤ በከ​ንቱ ታም​ነ​ሃ​ልና፤ ኀይ​ላ​ች​ሁም ከንቱ ይሆ​ናል፤ እና​ንተ ግን መስ​ማ​ትን እንቢ አላ​ችሁ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የእስራኤል ቅዱስ፥ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና። በመመለስና በማረፍ ትድናላችሁ፤ በጸጥታና በመታመን ኃይል ይሆንላችኋል፤ እናንተም እንቢ አላችሁ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የእስራኤል ቅዱስ፥ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፦ በመመለስና በማረፍ ትድናላችሁ፤ ኃይላችሁ በጸጥታና በመታመን ይሆናል፤ እናንተ ግን እምቢ አላችሁ፥
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ፥ እስራኤልያ ጌሻይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ህንተ ታኮ ስምያዋንነ ሸምፕያዋን አታና፤ ጮኡ ግያዌነ አማነትያዌ ህንተንቶ ዎልቃ ግዳናዋ፤ ሽን ህንተ እጼድታ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday, Israa'eeliyaa Geeshshay hawaadan yaagee; «Hintte taakko simmiyaawaaninne shemppiyaawaan attana; c'o"u giyaawenne ammanettiyaawe hinttenttoo wolk'k'aa gidanawaa; shin hintte is's'eeddita.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ubbaa Haariza GODAY, Isra7eele Geeshshay, «Intte taakko simoninne tanan shempon attana; woppaninne ammanon intte minnana; intte gidikko hessaththo ooththibeekketa.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ኢስራኤሌ ጌሻይ፥ «ኢንቴ ታኮ ሲሞኒኔ ታናን ሼምፖን ኣታና፤ ዎፓኒኔ ኣማኖን ኢንቴ ሚናና፤ ኢንቴ ጊዲኮ ሄሳ ኦቤኬታ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስራኤለ ጌሻይ፥ ኡባ ሃርያ ጎዳይ፥ ሀይሳዳ ያጌስ። “ስሞንነ ሸምፖን ህንተ አታና፤ ስእ ጉሳንነ አማነተን ህንተዉ ዎልቃ ግዳና፤ ሽን ህንተ እፅደታ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Isra7eele Geeshshay, Ubbaa Haariya Goday, haysada yaagees. “Simoninne shempon hinte attana; si77i guussaninne ammanetethan hintew wolqa gidana; shin hinte ixideta.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) የእስራኤል ቅዱስ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “በመመለስና በማረፍ ትድናላችሁ፤ በጸጥታና በመታመን ትበረታላችሁ፤ እናንተ ግን ይህን አላደረጋችሁም፤
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የእስራኤል ቅዱስ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “በመመለስና በማረፍ ደኅንነትን ታገኛላችሁ፤ ጸጥ በማለትና በመታመን ኀይል ታገኛላችሁ፤ እናንተ ግን እምቢ አላችሁ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እቲ ናይ እስራኤል ቅዱስ ጐይታ እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦ “ብምምላስን ብምዕራፍን ክትድሕኑ ኢኹም፤ ብህድኣትን ብምትእምማንን፥ ሓይሊ ክኾነልኩም እዩ፤” ንስኻትኩም ግና ኣበኹም።
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ እቲ ናይ እስራኤል ቅዱስ፡ ከምዚ ኢሉ ኣሎ እሞ፡ ብምምላስኩምን ብምህዳእኩምን ክትድሕኑ ኢኹም፡ ሓይልኹም ኣብ ህድኣትን ኣብ ምውካልን ኪኸውን እዩ፡ ግናኸ ኣቤኹም።