Isaiah 30:15 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ እቲ ናይ እስራኤል ቅዱስ፡ ከምዚ ይብል ኣሎ፡ ብመቕጻዕትን ዕረፍትን ክትድሕኑ ኢኹም። ስቕታን ምትእምማንን ሓይልኻ ክኸውን እዩ፡ ኣይፈተኻዮን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | የእስራኤል ቅዱስ፥ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፥ “ብትጸጸትና ብታለቅስ ትድናለህ፤ የት እንዳለህም ታውቃለህ፤ በከንቱ ታምነሃልና፤ ኀይላችሁም ከንቱ ይሆናል፤ እናንተ ግን መስማትን እንቢ አላችሁ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የእስራኤል ቅዱስ፥ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና። በመመለስና በማረፍ ትድናላችሁ፤ በጸጥታና በመታመን ኃይል ይሆንላችኋል፤ እናንተም እንቢ አላችሁ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የእስራኤል ቅዱስ፥ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላልና፦ በመመለስና በማረፍ ትድናላችሁ፤ ኃይላችሁ በጸጥታና በመታመን ይሆናል፤ እናንተ ግን እምቢ አላችሁ፥ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡባ ሞድያ መና ጎዳይ፥ እስራኤልያ ጌሻይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ህንተ ታኮ ስምያዋንነ ሸምፕያዋን አታና፤ ጮኡ ግያዌነ አማነትያዌ ህንተንቶ ዎልቃ ግዳናዋ፤ ሽን ህንተ እጼድታ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Ubbaa Mooddiyaa Med'inaa Goday, Israa'eeliyaa Geeshshay hawaadan yaagee; «Hintte taakko simmiyaawaaninne shemppiyaawaan attana; c'o"u giyaawenne ammanettiyaawe hinttenttoo wolk'k'aa gidanawaa; shin hintte is's'eeddita. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ubbaa Haariza GODAY, Isra7eele Geeshshay, «Intte taakko simoninne tanan shempon attana; woppaninne ammanon intte minnana; intte gidikko hessaththo ooththibeekketa. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኡባ ሃሪዛ ጎዳይ፥ ኢስራኤሌ ጌሻይ፥ «ኢንቴ ታኮ ሲሞኒኔ ታናን ሼምፖን ኣታና፤ ዎፓኒኔ ኣማኖን ኢንቴ ሚናና፤ ኢንቴ ጊዲኮ ሄሳ ኦቤኬታ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስራኤለ ጌሻይ፥ ኡባ ሃርያ ጎዳይ፥ ሀይሳዳ ያጌስ። “ስሞንነ ሸምፖን ህንተ አታና፤ ስእ ጉሳንነ አማነተን ህንተዉ ዎልቃ ግዳና፤ ሽን ህንተ እፅደታ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Isra7eele Geeshshay, Ubbaa Haariya Goday, haysada yaagees. “Simoninne shempon hinte attana; si77i guussaninne ammanetethan hintew wolqa gidana; shin hinte ixideta. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | የእስራኤል ቅዱስ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፤ “በመመለስና በማረፍ ትድናላችሁ፤ በጸጥታና በመታመን ትበረታላችሁ፤ እናንተ ግን ይህን አላደረጋችሁም፤ |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የእስራኤል ቅዱስ ጌታ እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “በመመለስና በማረፍ ደኅንነትን ታገኛላችሁ፤ ጸጥ በማለትና በመታመን ኀይል ታገኛላችሁ፤ እናንተ ግን እምቢ አላችሁ። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እቲ ናይ እስራኤል ቅዱስ ጐይታ እግዚኣብሄር ከምዙይ ይብል፦ “ብምምላስን ብምዕራፍን ክትድሕኑ ኢኹም፤ ብህድኣትን ብምትእምማንን፥ ሓይሊ ክኾነልኩም እዩ፤” ንስኻትኩም ግና ኣበኹም። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ኣምላኽ፡ እቲ ናይ እስራኤል ቅዱስ፡ ከምዚ ኢሉ ኣሎ እሞ፡ ብምምላስኩምን ብምህዳእኩምን ክትድሕኑ ኢኹም፡ ሓይልኹም ኣብ ህድኣትን ኣብ ምውካልን ኪኸውን እዩ፡ ግናኸ ኣቤኹም። |