Isaiah 30:14 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ከምቲ እቲ ሰራሕ ሸኽላ ዚስበር ቍርጽራጽ ክሰብሮ ድማ ይግባእ፤ ንሱ ኣይምሕርን እዩ፣ ስለዚ ኣብ ምፍንጃሩ ካብ ምድጃ ሓዊ ኺስሕብ ወይ ካብ ዒላ ማይ ኪስሕብ ቍርጽራጽ ኣይኪርከብን እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | አወዳደቁም እንደ ሸክላ ሠሪ ገንቦ የደቀቀ ይሆናል፤ ሳይራራም ያደቅቀዋል፤ ከስባሪውም እሳት ከማንደጃ የሚወስዱበት፥ ወይም ውኃ ከጕድጓድ የሚቀዱበት ገል አይገኝም።” |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የሸክለኛ ማድጋ እንደሚሰበር ይሰብረዋል፥ ሳይራራም ያደቅቀዋል፤ ከስባሪውም እሳት ከማንደጃ የሚወስዱበት ወይም ውኃ ከጕድጓድ የሚቀዱበት ገል አይገኝም። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | የሸክለኛ ማድጋ እንደሚሰበር ይሰብረዋል፥ ሳይራራም ያደቀዋል፤ ከስባሪውም እሳት ከማንደጃ የሚወስዱበት፥ ወይም ውኃ ከጉድጓድ የሚቀዱበት ገል አይገኝም። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | አ መኡ ኡርቃፐ መዳነ ንፕ ጊደ መኤዳ ኦቱዋ ማላ ግዳናዋ፤ ሄ መኡዋ ግዶን ታማ ካሽያ ዎይ ኦላፐ ሃ ዱቂደ ከስያ ኮንአይነ ቤተና” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Aa me'uu urk'k'aappe med'd'eeddanne nippi giide me"eedda otuwaa mala gidanawaa; he me'uwaa giddon tamaa kaashiyaa woy ollaappe haatsaa duuk'k'iide kessiyaa kon"aynne beettena» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Meqerettoyssa giddofe tama bonqqo kaashiza kon7ay, haaththe duuqqiza kon7ay dhayanaashe gakkanaas, aykkoyka attontta tiifettiza mana miishsha mala tiifettana» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሜቄሬቶይሳ ጊዶፌ ታማ ቦንቆ ካሺዛ ኮንኣይ፥ ሃ ዱቂዛ ኮንኣይ ያናሼ ጋካናስ፥ ኣይኮይካ ኣቶንታ ቲፌቲዛ ማና ሚሻ ማላ ቲፌታና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እያ መቆይ ኡርቃፈ መዳ ኦቶ መላ ድፕ ግድ መቃና። ሄ መቁዋ ግዶፈ ታማ ካሽያ ዎይኮ ሃ ዱቅያ ኩንእ በንተና” ያጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Iya meqoy urqafe medhida oto mela dipi gidi meqana. He mequwa giddofe tama kaashiya woyko haathe duuqiya kun7i bentenna” yaagees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ከስብርባሪዎቹም መካከል፣ ለፍም መጫሪያ፣ ለውሃ መጥለቂያ ገል እስከማይገኝ ድረስ፣ ምንም ሳይቀር ክፉኛ እንደሚንኰታኰት፣ የሸክላ ዕቃ ይደቅቃል።” |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ከተሰባበረ በኋላ ለእሳት መጫሪያ ወይም ለውሃ መጥለቂያ የሚሆን ከፍ ያለ ገል እንኳ ከመካከሉ እንደማይገኝበት ተንኰታኲቶ እንደሚወድቅ የሸክላ ዕቃ ትሆናላችሁ።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ከምቲ መፅሓሪ ሓዊ ወይ መቕድሒ ማይ ዝኸውን፥ ገልዒ ዘይርከቦ ሓሸምሸም ኢሉ ዝስበር ዕትሮ፥ ብዘይ ምሕረት ኽሰባበር እዩ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | ዕትሮ ስራሕ መሬት ከም ዚሰባበር፡ ኪሰባበር እዩ፡ ካብቲ ገልዑ እኳ ሓዊ ኻብ እቶን ዚጽሐሮ፡ወይስ ማይ ካብ ሓጽቢ ዚቕድሖ ኸም ዘይርከብ፡ ብዘይ ምሕረት ኪሰባበር እዩ። |