Isaiah 30:14 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ከምቲ እቲ ሰራሕ ሸኽላ ዚስበር ቍርጽራጽ ክሰብሮ ድማ ይግባእ፤ ንሱ ኣይምሕርን እዩ፣ ስለዚ ኣብ ምፍንጃሩ ካብ ምድጃ ሓዊ ኺስሕብ ወይ ካብ ዒላ ማይ ኪስሕብ ቍርጽራጽ ኣይኪርከብን እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) አወ​ዳ​ደ​ቁም እንደ ሸክላ ሠሪ ገንቦ የደ​ቀቀ ይሆ​ናል፤ ሳይ​ራ​ራም ያደ​ቅ​ቀ​ዋል፤ ከስ​ባ​ሪ​ውም እሳት ከማ​ን​ደጃ የሚ​ወ​ስ​ዱ​በት፥ ወይም ውኃ ከጕ​ድ​ጓድ የሚ​ቀ​ዱ​በት ገል አይ​ገ​ኝም።”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የሸክለኛ ማድጋ እንደሚሰበር ይሰብረዋል፥ ሳይራራም ያደቅቀዋል፤ ከስባሪውም እሳት ከማንደጃ የሚወስዱበት ወይም ውኃ ከጕድጓድ የሚቀዱበት ገል አይገኝም።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year የሸክለኛ ማድጋ እንደሚሰበር ይሰብረዋል፥ ሳይራራም ያደቀዋል፤ ከስባሪውም እሳት ከማንደጃ የሚወስዱበት፥ ወይም ውኃ ከጉድጓድ የሚቀዱበት ገል አይገኝም።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አ መኡ ኡርቃፐ መዳነ ንፕ ጊደ መኤዳ ኦቱዋ ማላ ግዳናዋ፤ ሄ መኡዋ ግዶን ታማ ካሽያ ዎይ ኦላፐ ሃ ዱቂደ ከስያ ኮንአይነ ቤተና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Aa me'uu urk'k'aappe med'd'eeddanne nippi giide me"eedda otuwaa mala gidanawaa; he me'uwaa giddon tamaa kaashiyaa woy ollaappe haatsaa duuk'k'iide kessiyaa kon"aynne beettena» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Meqerettoyssa giddofe tama bonqqo kaashiza kon7ay, haaththe duuqqiza kon7ay dhayanaashe gakkanaas, aykkoyka attontta tiifettiza mana miishsha mala tiifettana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሜቄሬቶይሳ ጊዶፌ ታማ ቦንቆ ካሺዛ ኮንኣይ፥ ሃ ዱቂዛ ኮንኣይ ያናሼ ጋካናስ፥ ኣይኮይካ ኣቶንታ ቲፌቲዛ ማና ሚሻ ማላ ቲፌታና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እያ መቆይ ኡርቃፈ መዳ ኦቶ መላ ድፕ ግድ መቃና። ሄ መቁዋ ግዶፈ ታማ ካሽያ ዎይኮ ሃ ዱቅያ ኩንእ በንተና” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Iya meqoy urqafe medhida oto mela dipi gidi meqana. He mequwa giddofe tama kaashiya woyko haathe duuqiya kun7i bentenna” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከስብርባሪዎቹም መካከል፣ ለፍም መጫሪያ፣ ለውሃ መጥለቂያ ገል እስከማይገኝ ድረስ፣ ምንም ሳይቀር ክፉኛ እንደሚንኰታኰት፣ የሸክላ ዕቃ ይደቅቃል።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከተሰባበረ በኋላ ለእሳት መጫሪያ ወይም ለውሃ መጥለቂያ የሚሆን ከፍ ያለ ገል እንኳ ከመካከሉ እንደማይገኝበት ተንኰታኲቶ እንደሚወድቅ የሸክላ ዕቃ ትሆናላችሁ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ከምቲ መፅሓሪ ሓዊ ወይ መቕድሒ ማይ ዝኸውን፥ ገልዒ ዘይርከቦ ሓሸምሸም ኢሉ ዝስበር ዕትሮ፥ ብዘይ ምሕረት ኽሰባበር እዩ።”
Amharic Tigrinya 2011 ዕትሮ ስራሕ መሬት ከም ዚሰባበር፡ ኪሰባበር እዩ፡ ካብቲ ገልዑ እኳ ሓዊ ኻብ እቶን ዚጽሐሮ፡ወይስ ማይ ካብ ሓጽቢ ዚቕድሖ ኸም ዘይርከብ፡ ብዘይ ምሕረት ኪሰባበር እዩ።