Isaiah 30:13 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ እዚ ኣበሳ እዚ ንኣኻትኩም ኸም ንውድቀት እተዳለወ ስብርባር ኪዀነኩም እዩ፣ እዚ ኸኣ ኣብ ነዊሕ መንደቕ ዚሕበጥ፣ ስብርባቱ ድማ ብሃንደበት ብቕጽበት ይመጽእ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ ይህ በደል አዘ​ብ​ዝቦ ለመ​ፍ​ረስ እንደ ቀረበ፥ አፈ​ራ​ረ​ሱም ፈጥኖ ድን​ገት እን​ደ​ሚ​መጣ እንደ ከተማ ቅጥር ይሆ​ን​ባ​ች​ኋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ ይህ በደል አዘብዝቦ ለመፍረስ እንደ ቀረበ፥ አፈራረሱም ፈጥኖ ድንገት እንደሚመጣ እንደ ረጅም ቅጥር ይሆንባችኋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ ይህ በደል አዘብዝቦ ለመፍረስ እንደ ቀረበ፥ አፈራረሱም ፈጥኖ ድንገት እንደሚመጣ እንደ ረጅም ቅጥር ይሆንባችኋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሀ ናጋራይ ህንተንቶ ዛኢደ ዎያ፥ አኬከናን ኤለካ ኩንድያ አዱሳ ግምቢያ ማላ ግዳናዋ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) ha nagaray hinttenttoo za"iide wod'd'iyaa, akeekenan ellekka kunddiyaa adussa gimbbiyaa mala gidanawaa.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) hayssi ha nagarazi phalqetti kundananne qoppontta dishin kundiza gita gimbe mala isttas gidana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃይሲ ሃ ናጋራዚ ጳልቄቲ ኩንዳናኔ ቆፖንታ ዲሺን ኩንዲዛ ጊታ ጊምቤ ማላ ኢስታስ ጊዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሀ ናጋራይ ህንተዉ ዛእድ ዎድያ፥ አኬኮና ኤለስድ ኩንድያ አዱሳ ግምበ መላ ግዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) ha nagaray hintew za77idi woddiya, akeekona ellesidi kundiya adussa gimbe mela gidana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ ይህ ኀጢአት፣ ተሰነጣጥቆ ሊወድቅ እንደ ደረሰ፣ ሳይታሰብ ድንገት እንደሚወድቅ ረዥም ቅጥር ይሆንባችኋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ስለዚህ ይህ በደላችሁ ተሰነጣጥቆ በማኰፍኰፍ ሊወድቅ እንደ ተቃረበና አወዳደቁም በፍጥነትና በቅጽበት እንደሚደርስበት እንደ ረጅም የቅጽር ግንብ ያደርጋችኋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year እዝ በደል እዙይ ከምቲ ኽወድቕ ዝቐረበ ነቓዕ፥ ከምቲ ብድንገትን ብቕፅበትን ክፈርስ ዝዘዘወ ነዊሕ መንደቕ ክኾነኩም እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 ስለዚ እዚ ኣበሳ እዚ ኸም ሓደ ኺወድቕ ዝቐረበ ነቓዕ፡ ከምቲ ብድንገትን ብቕጽበትን ዚፈርስ እተዘዘወ ነዊሕ መንደቕ ኪዀነኩም እዩ፡