Isaiah 30:13 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ እዚ ኣበሳ እዚ ንኣኻትኩም ኸም ንውድቀት እተዳለወ ስብርባር ኪዀነኩም እዩ፣ እዚ ኸኣ ኣብ ነዊሕ መንደቕ ዚሕበጥ፣ ስብርባቱ ድማ ብሃንደበት ብቕጽበት ይመጽእ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ ይህ በደል አዘብዝቦ ለመፍረስ እንደ ቀረበ፥ አፈራረሱም ፈጥኖ ድንገት እንደሚመጣ እንደ ከተማ ቅጥር ይሆንባችኋል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ ይህ በደል አዘብዝቦ ለመፍረስ እንደ ቀረበ፥ አፈራረሱም ፈጥኖ ድንገት እንደሚመጣ እንደ ረጅም ቅጥር ይሆንባችኋል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ ይህ በደል አዘብዝቦ ለመፍረስ እንደ ቀረበ፥ አፈራረሱም ፈጥኖ ድንገት እንደሚመጣ እንደ ረጅም ቅጥር ይሆንባችኋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሀ ናጋራይ ህንተንቶ ዛኢደ ዎያ፥ አኬከናን ኤለካ ኩንድያ አዱሳ ግምቢያ ማላ ግዳናዋ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | ha nagaray hinttenttoo za"iide wod'd'iyaa, akeekenan ellekka kunddiyaa adussa gimbbiyaa mala gidanawaa. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | hayssi ha nagarazi phalqetti kundananne qoppontta dishin kundiza gita gimbe mala isttas gidana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሃይሲ ሃ ናጋራዚ ጳልቄቲ ኩንዳናኔ ቆፖንታ ዲሺን ኩንዲዛ ጊታ ጊምቤ ማላ ኢስታስ ጊዳና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሀ ናጋራይ ህንተዉ ዛእድ ዎድያ፥ አኬኮና ኤለስድ ኩንድያ አዱሳ ግምበ መላ ግዳና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | ha nagaray hintew za77idi woddiya, akeekona ellesidi kundiya adussa gimbe mela gidana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ ይህ ኀጢአት፣ ተሰነጣጥቆ ሊወድቅ እንደ ደረሰ፣ ሳይታሰብ ድንገት እንደሚወድቅ ረዥም ቅጥር ይሆንባችኋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ስለዚህ ይህ በደላችሁ ተሰነጣጥቆ በማኰፍኰፍ ሊወድቅ እንደ ተቃረበና አወዳደቁም በፍጥነትና በቅጽበት እንደሚደርስበት እንደ ረጅም የቅጽር ግንብ ያደርጋችኋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | እዝ በደል እዙይ ከምቲ ኽወድቕ ዝቐረበ ነቓዕ፥ ከምቲ ብድንገትን ብቕፅበትን ክፈርስ ዝዘዘወ ነዊሕ መንደቕ ክኾነኩም እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ስለዚ እዚ ኣበሳ እዚ ኸም ሓደ ኺወድቕ ዝቐረበ ነቓዕ፡ ከምቲ ብድንገትን ብቕጽበትን ዚፈርስ እተዘዘወ ነዊሕ መንደቕ ኪዀነኩም እዩ፡ |