Isaiah 30:11 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ካብ መገዲ ውጹ፡ ካብ መንገዲ ጠውዩ፡ ቅዱስ እስራኤል ኣብ ቅድሜና ደው ይበል።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) “ከዚህ መን​ገድ መል​ሱን፤ ከዚ​ህም ፈቀቅ አድ​ር​ጉን በሉ፤ የእ​ስ​ራ​ኤ​ል​ንም ቅዱስ ትም​ህ​ርት ከእኛ ዘንድ አስ​ወ​ግዱ” ይሏ​ቸ​ዋል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ከጐዳናውም ዘወር በሉ፥ የእስራኤልንም ቅዱስ ከእኛ ዘንድ አስወግዱ ይሉአቸዋል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ከመንገድ ፈቀቅ በሉ፥ ከጐዳናውም ዘወር በሉ፥ የእስራኤልንም ቅዱስ ከእኛ ዘንድ አስወግዱ” ይሏቸዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኦግያፐ ክችተ፤ ሎሱዋፐካ እት ባጋ ስምተ፤ ኑን እስራኤልያ ጌሻባ ዛረደ ስሶኮ” ያጊኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ogiyaappe kichchite; loossuwaappekka itti bagga simmite; nuuni Israa'eeliyaa Geeshshabaa zaaretsiide sisokko» yaagiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hayssa ogaappe kichchite; ha wogga ogaappe haakkite; Isra7eele Geeshshaara nuna tiran gaththofte» gaana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሃይሳ ኦጋፔ ኪቺቴ፤ ሃ ዎጋ ኦጋፔ ሃኪቴ፤ ኢስራኤሌ ጌሻራ ኑና ቲራን ጋፍቴ» ጋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኦግያፐ ክችተ፤ ሆሮጋፐ ሃክተ፤ እስራኤለ ጌሻራ ኑና ሶምኦን ጋፍተ” ያጎሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Ogiyape kichite; horogape haakite; Isra7eele Geeshshara nuna som7on gathofite” yaagosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ከዚህ መንገድ ፈቀቅ በሉ፤ ከጐዳናውም ራቁ፤ ከእስራኤል ቅዱስ ጋር ፊት ለፊት አታጋጥሙን።”
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ከመንገዳችን ወዲያ ዘወር በሉልን፤ ለእርምጃችንም መሰናክል አትሁኑብን፤ እኛ ስለ እስራኤል ቅዱስ ዳግመኛ መስማት አንፈልግም።’ ”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ካብ ጐደና ኣግልሱ፤ ካብ መንገዲውን ረሓቑ፤ ነቲ ናይ እስራኤል ቅዱስ ካብ ቅድሜና ኣርሕቑ” ይብሉ።
Amharic Tigrinya 2011 ካብ ጐደና ኣግልሱ፡ ካብ መገዲ ዝበሉ፡ ነቲ ናይ እስራኤል ቅዱስ ካብ ቅድሜና ኣርሕቑ፡ ይብሉ።