Isaiah 30:10 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ንረኣይቲ፡ ኣይትረኣዩ፡ ዚብሉ። ነብያት ድማ፡ ሓቂ ኣይትነበና፡ ልሙጽ ነገር ኣይትዛረቡና፡ ተንኮል ኣይትንበ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ነቢያትን፥ “አትንገሩን፤ ባለ ራእዮችንም አታውሩን፤ ነገር ግን ሌላውን ስሕተት አስረዱን፤ ንገሩንም” ይላሉ፤ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ባለ ራእዮችን። አትመልከቱ ይላሉ፥ ነቢያትንም። ጣፋጩንና አታላዩን ነገር እንጂ ቅኑን ነገር አትንገሩን ከመንገድ ፈቀቅ በሉ፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ባለ ራእዮችን፦ “አትመልከቱ” ይላሉ፥ ነቢያትንም፦ “ጣፋጩንና አታላዩን ነገር እንጂ ቅኑን ነገር አትንገሩን፤ |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ኡንቱንቱ ሳፃ ኦድያዋንታ፥ “ሳጻ በኦፕተ” ያጊኖ፤ ትምቢትያ ኦድያዋንታካ፥ “ናሸችያባፐነ ማላትያባፐ አትና፥ ኑዉ ሱረባ ኦዶፕተ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Unttunttu sas'aa odiyaawantta, «Sas'aa be'oppite» yaagiino; timbbitiyaa odiyaawanttakka, «nashechchiyaabaappenne malatiyaabaappe attina, nuw suurebaa odoppite. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Ajjuuta be7izayta, «Hayssafe guye ajjuuta be7opite» gaana; nabeta, «Hayssafe guye nuus tuma tinbite yootopite; nuna ufayssizaazinne miichchizaaz yootite. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣጁታ ቤኢዛይታ፥ «ሃይሳፌ ጉዬ ኣጁታ ቤኦፒቴ» ጋና፤ ናቤታ፥ «ሃይሳፌ ጉዬ ኑስ ቱማ ቲንቢቴ ዮቶፒቴ፤ ኑና ኡፋይሲዛዚኔ ሚቺዛዝ ዮቲቴ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ኤንቲ ቆንጨ በኤይሳታ፥ “ቆንጨ በኦፕተ” ያጎሶና። ናበታ፥ “ኡፋይስያባነ ጭምያባ ኦድተፐ አትሽን፥ ሱረባ ኦዶፕተ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Enti qoncethi be7eyisata, “Qoncethi be7opite” yaagosona. Nabeta, “Ufaysiyabaanne cimmiyaba oditepe attishin, suureba odopite. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ባለ ራእዮችን፣ “ከእንግዲህ ራእይን አትዩ” ይላሉ፤ ነቢያትንም እንዲህ ይላሉ፤ “እውነተኛውን ትንቢት ከእንግዲህ አትንገሩን፤ ደስ የሚያሰኘውን ንገሩን፤ የሚያማልለውን ተንብዩልን። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ነቢያትንም አፋቸውን ለማስያዝ እንዲህ ይሉአቸዋል፦ ‘ቀጥተኛ የሆነውን ነገር አትንገሩን፤ እኛ ልንሰማ የምንፈልገውን ብቻ ንገሩን፤ ለስላሳና ማረሳሻ የሆነውን ነገር አስተምሩን። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነቶም ራእይ ዝሪኡ “ራእይ ኣይትርኣዩ” ንነቢያትውን “ቅኑዕ ትንቢት ኣይትነበዩልና፤ ዘሐጕስ ደኣ ንገሩና፤ ጥበራውን ተነበዩልና። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነቶም ፈኣይቲ፡ ኣይትርኣዩ፡ ንነብያት ከኣ፡ ቅኑዕ ነገር ኣይትነበዪልና፡ ዜሐጒስ ደኣ ንገሩና፡ ጥበራውን ተነበዪልና፡ |