Isaiah 30:10 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንረኣይቲ፡ ኣይትረኣዩ፡ ዚብሉ። ነብያት ድማ፡ ሓቂ ኣይትነበና፡ ልሙጽ ነገር ኣይትዛረቡና፡ ተንኮል ኣይትንበ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ነቢ​ያ​ትን፥ “አት​ን​ገ​ሩን፤ ባለ ራእ​ዮ​ች​ንም አታ​ው​ሩን፤ ነገር ግን ሌላ​ውን ስሕ​ተት አስ​ረ​ዱን፤ ንገ​ሩ​ንም” ይላሉ፤
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ባለ ራእዮችን። አትመልከቱ ይላሉ፥ ነቢያትንም። ጣፋጩንና አታላዩን ነገር እንጂ ቅኑን ነገር አትንገሩን ከመንገድ ፈቀቅ በሉ፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ባለ ራእዮችን፦ “አትመልከቱ” ይላሉ፥ ነቢያትንም፦ “ጣፋጩንና አታላዩን ነገር እንጂ ቅኑን ነገር አትንገሩን፤
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ኡንቱንቱ ሳፃ ኦድያዋንታ፥ “ሳጻ በኦፕተ” ያጊኖ፤ ትምቢትያ ኦድያዋንታካ፥ “ናሸችያባፐነ ማላትያባፐ አትና፥ ኑዉ ሱረባ ኦዶፕተ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Unttunttu sas'aa odiyaawantta, «Sas'aa be'oppite» yaagiino; timbbitiyaa odiyaawanttakka, «nashechchiyaabaappenne malatiyaabaappe attina, nuw suurebaa odoppite.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ajjuuta be7izayta, «Hayssafe guye ajjuuta be7opite» gaana; nabeta, «Hayssafe guye nuus tuma tinbite yootopite; nuna ufayssizaazinne miichchizaaz yootite.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣጁታ ቤኢዛይታ፥ «ሃይሳፌ ጉዬ ኣጁታ ቤኦፒቴ» ጋና፤ ናቤታ፥ «ሃይሳፌ ጉዬ ኑስ ቱማ ቲንቢቴ ዮቶፒቴ፤ ኑና ኡፋይሲዛዚኔ ሚቺዛዝ ዮቲቴ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ኤንቲ ቆንጨ በኤይሳታ፥ “ቆንጨ በኦፕተ” ያጎሶና። ናበታ፥ “ኡፋይስያባነ ጭምያባ ኦድተፐ አትሽን፥ ሱረባ ኦዶፕተ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Enti qoncethi be7eyisata, “Qoncethi be7opite” yaagosona. Nabeta, “Ufaysiyabaanne cimmiyaba oditepe attishin, suureba odopite.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ባለ ራእዮችን፣ “ከእንግዲህ ራእይን አትዩ” ይላሉ፤ ነቢያትንም እንዲህ ይላሉ፤ “እውነተኛውን ትንቢት ከእንግዲህ አትንገሩን፤ ደስ የሚያሰኘውን ንገሩን፤ የሚያማልለውን ተንብዩልን።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ነቢያትንም አፋቸውን ለማስያዝ እንዲህ ይሉአቸዋል፦ ‘ቀጥተኛ የሆነውን ነገር አትንገሩን፤ እኛ ልንሰማ የምንፈልገውን ብቻ ንገሩን፤ ለስላሳና ማረሳሻ የሆነውን ነገር አስተምሩን።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነቶም ራእይ ዝሪኡ “ራእይ ኣይትርኣዩ” ንነቢያትውን “ቅኑዕ ትንቢት ኣይትነበዩልና፤ ዘሐጕስ ደኣ ንገሩና፤ ጥበራውን ተነበዩልና።
Amharic Tigrinya 2011 ነቶም ፈኣይቲ፡ ኣይትርኣዩ፡ ንነብያት ከኣ፡ ቅኑዕ ነገር ኣይትነበዪልና፡ ዜሐጒስ ደኣ ንገሩና፡ ጥበራውን ተነበዪልና፡