Isaiah 30:1 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ወይለ እቶም ዓመጽቲ ውሉድ፡ ይብል እግዚኣብሄር፡ ካባይ ግና ዘይምኽሪ ዚሕልዉ። ሓጢኣት ኣብ ልዕሊ ሓጢኣት ምእንቲ ኺውስኹ፡ ብመንፈሰይ ግና ኣይኰነን ብመሸፈኒ ሸፈኖ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ለዐ​መ​ፀ​ኞች ልጆች ወዮ​ላ​ቸው! ይላል እግ​ዚ​አ​ብ​ሔር፤ ከእኔ ዘንድ ያል​ሆ​ነን ምክር ይመ​ክ​ራሉ፤ ኀጢ​አ​ት​ንም በኀ​ጢ​አት ላይ ይጨ​ምሩ ዘንድ ከመ​ን​ፈሴ ዘንድ ያል​ሆ​ነ​ውን ቃል ኪዳን ያደ​ር​ጋሉ።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ለዓመፀኞች ልጆች ወዮላቸው! ይላል እግዚአብሔር፤ ከእኔ ዘንድ ያልሆነን ምክር ይመክራሉ፥ ኃጢአትንም በኃጢአት ላይ ይጨምሩ ዘንድ ከመንፈሴ ዘንድ ያልሆነውን ቃል ኪዳን ያደርጋሉ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ለዓመፀኞች ልጆች ወዮላቸው! ይላል ጌታ፤ ከእኔ ዘንድ ያልሆነን ምክር ይመክራሉ፥ ኃጢአትንም በኃጢአት ላይ ለመጨመር ከመንፈሴ ያልሆነውን ቃል ኪዳን ያደርጋሉ።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year መና ጎዳይ ሀዋዳን ያጌ፤ “ማካላንቻ ናናቶ አየ አና! ታን ሀልቻቤናባ ኦያዋንቶ፥ ታ አያናፐ ግደና ኤጻ ባረዉ ጊግስያዋንቶ፥ ናጋራ ናጋራ ቦላ ጉጅያዋንቶ አየ አና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Med'inaa Goday hawaadan yaagee; «Makkalanchcha naanaatoo aayye ana! Taani halchchabeennabaa ootsiyaawanttoo, ta Ayyaanaappe gidenna es'aa barew giigissiyaawanttoo, nagaraa nagaraa bolla gujjiyaawanttoo aayye ana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) GODAY, «Makkallanchcha gidida naytas aayye ana! taappe gidontta qofa kaalleettes; ta Ayanappe gidontta caaqo caaqqeettes; nagara bolla nagara gujjeettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ጎዳይ፥ «ማካላንቻ ጊዲዳ ናይታስ ኣዬ ኣና! ታፔ ጊዶንታ ቆፋ ካሌቴስ፤ ታ ኣያናፔ ጊዶንታ ጫቆ ጫቄቴስ፤ ናጋራ ቦላ ናጋራ ጉጄቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ጎዳይ፥ “ጌላ ናይታ አየ! ታኒ ሀልቻቦና ኦሶና፤ ታ አያናን ግዶናሽን ባንታ ሸነን ጫቅድ ናጋራ ቦላ ናጋራ ጉጀይሳታ አየ!
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Goday, “Geella nayta ayye! Taani halchaboona oothosona; ta Ayyaanan gidonashin banta shenen caaqidi nagara bolla nagara gujeyisata ayye!
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) “ለዐመፀኞች ልጆች ወዮላቸው” ይላል እግዚአብሔር ፤ “የእኔ ያልሆነውን ሐሳብ ይከተላሉ፤ ከመንፈሴ ያልሆነውን ቃል ኪዳን ያደርጋሉ፤ በኀጢአት ላይ ኀጢአት ይጨምራሉ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እግዚአብሔር እንዲህ ይላል፦ “ዐመፀኞች ለሆኑ ልጆች ወዮላቸው! እኔ ባላወጣሁላቸው ዕቅድ መመራት ይፈልጋሉ፤ ከእኔም ፈቃድ ውጪ የቃል ኪዳን ውል በመፈጸም በኃጢአት ላይ ኃጢአት ይጨምራሉ።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንዓመፀኛታት ደቂ ወይለኦም! ይብል እግዚኣብሄር፤ “ካባይ ዘይኮነ ምኽሪ መኸሩ፤ ሓጢኣትውን ኣብ ልዕሊ ሓጢኣት ምእንቲ ኽውስኹ፥ ካብ መንፈሰይ ዘይኮነ ቓል ኪዳን ይተኣታተዉ።
Amharic Tigrinya 2011 ኣቱም ተጻረርቲ ደቂ፡ ወይለኹም፡ ይብል እግዚኣብሄር፡ ምኽሪ ትመኽሩ፡ ግናኸ ካባይ ኣይኰነን፡ ሓጢኣት ኣብ ልዕሊ ሓጢኣት ክትውስኹስ፡ ኪዳን ትትኣታተው ኣሎኹም፡ ግናኸ ካብ መንፈሰይ ኣይኰነን።