Isaiah 3:8 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) መልሓሶምን ተግባራቶምን ንእግዚኣብሄር ኣዒንቲ ክብሩ ኼቘጥዕ ስለ ዝዀነ፡ የሩሳሌም ተደምሲሳ ይሁዳ ድማ ወዲቓ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ኢየ​ሩ​ሳ​ሌም ተፈ​ት​ታ​ለ​ችና፥ ይሁ​ዳም ወድ​ቃ​ለ​ችና፥ አን​ደ​በ​ታ​ቸ​ውም ዐመ​ፅን ስለ​ሚ​ና​ገር ለእ​ግ​ዚ​አ​ብ​ሔር አል​ታ​ዘ​ዙም።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) የክብሩን ዓይን ያስቈጡ ዘንድ ምላሳቸውና ሥራቸው በእግዚአብሔር ላይ ነውና ኢየሩሳሌም ተፈታች ይሁዳም ወደቀ።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ኢየሩሳሌም ተንገዳገዳለች፤ ይሁዳም ለመውደቅ ተቃርባለች፤ ንግግራቸውም ሆነ ድርጊታቸው ጌታን የሚቃወም፤ የክብሩንም መገኘት የሚያቃልል ነውና።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year የሩሳላመ ጋንድጋሬ፤ ይሁዳይ ኩንዴ፤ አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ባረንቱ ኦዱዋንነ ባረንቱ ኦሱዋን መና ጎዳ ቦላ ደንዲደ፥ አ ቦንቹዋ ቶቺኖ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Yerusaalame ganddigaaree; Yihuday kunddee; ayaw gooppe, unttunttu barenttu oduwaaninne barenttu oosuwaan Med'inaa Godaa bolla denddiide, Aa bonchchuwaa toochchiino.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Yerusalaamey gandigarawus; Yuhudaykka kundana matadus; gaasoykka istti bantta haasayaninne ooson GODAARA eqettishe iza bonchchoza toochcheettes.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዬሩሳላሜይ ጋንዲጋራዉስ፤ ዩሁዳይካ ኩንዳና ማታዱስ፤ ጋሶይካ ኢስቲ ባንታ ሃሳያኒኔ ኦሶን ጎዳራ ኤቄቲሼ ኢዛ ቦንቾዛ ቶቼቴስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) የሩሳላመይ ጋንድጋራሱ፤ ይሁድ ኩንዳናዉ ማታሱ፤ ኤንቲ ባንታ ኦዳንነ ባንታ ኦሱዋን ጎዳ ቦላ ደንድድ፥ እያ ቦንቹዋ ቶችዶሶና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Yerusalaamey gandigarasu; Yihudi kundanaw matasu; enti banta odaaninne banta oosuwan Godaa bolla dendidi, iya bonchuwa toochidosona.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ኢየሩሳሌም ተንገዳግዳለች፤ ይሁዳም ለመውደቅ ተቃርባለች፤ ንግግራቸውም ሆነ ድርጊታቸው እግዚአብሔርን የሚቃወም፣ የክብሩንም መገኘት የሚያቃልል ነውና።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ኢየሩሳሌም ተሰናክላ በመንገዳገድ ላይ ናት፤ ይሁዳም ልትወድቅ ተቃርባለች፤ ምክንያቱም የሚናገሩትም ሆነ የሚሠሩት ሁሉ እግዚአብሔርን በመፈታተን ስለ ሆነ ክብሩን አቃለዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ነዒንቲ ኽብሩ ኸቘጥዑ፥ ልሳኖምን ግብሮምን ኣንፃር እግዚኣብሄር እዩሞ፥ ኢየሩሳሌም ሰንከልከል ትብል ኣላ፤ ይሁዳ ኸዓ ትወድቕ ኣላ።
Amharic Tigrinya 2011 ነዒንቲ ኽብሩ ኬቘጥዕወን ኢሎምሲ፡ ልሳኖምን ግብሮምን ንእግዚኣብሄር ስለ እተጻረረ፡ የሩሳሌም ሰንከልከል ትብል፡ ይሁዳ ኸኣ ትወድቕ ኣላ።