Isaiah 3:8 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | መልሓሶምን ተግባራቶምን ንእግዚኣብሄር ኣዒንቲ ክብሩ ኼቘጥዕ ስለ ዝዀነ፡ የሩሳሌም ተደምሲሳ ይሁዳ ድማ ወዲቓ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ኢየሩሳሌም ተፈትታለችና፥ ይሁዳም ወድቃለችና፥ አንደበታቸውም ዐመፅን ስለሚናገር ለእግዚአብሔር አልታዘዙም። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | የክብሩን ዓይን ያስቈጡ ዘንድ ምላሳቸውና ሥራቸው በእግዚአብሔር ላይ ነውና ኢየሩሳሌም ተፈታች ይሁዳም ወደቀ። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ኢየሩሳሌም ተንገዳገዳለች፤ ይሁዳም ለመውደቅ ተቃርባለች፤ ንግግራቸውም ሆነ ድርጊታቸው ጌታን የሚቃወም፤ የክብሩንም መገኘት የሚያቃልል ነውና። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | የሩሳላመ ጋንድጋሬ፤ ይሁዳይ ኩንዴ፤ አያዉ ጎፐ፥ ኡንቱንቱ ባረንቱ ኦዱዋንነ ባረንቱ ኦሱዋን መና ጎዳ ቦላ ደንዲደ፥ አ ቦንቹዋ ቶቺኖ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Yerusaalame ganddigaaree; Yihuday kunddee; ayaw gooppe, unttunttu barenttu oduwaaninne barenttu oosuwaan Med'inaa Godaa bolla denddiide, Aa bonchchuwaa toochchiino. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Yerusalaamey gandigarawus; Yuhudaykka kundana matadus; gaasoykka istti bantta haasayaninne ooson GODAARA eqettishe iza bonchchoza toochcheettes. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ዬሩሳላሜይ ጋንዲጋራዉስ፤ ዩሁዳይካ ኩንዳና ማታዱስ፤ ጋሶይካ ኢስቲ ባንታ ሃሳያኒኔ ኦሶን ጎዳራ ኤቄቲሼ ኢዛ ቦንቾዛ ቶቼቴስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | የሩሳላመይ ጋንድጋራሱ፤ ይሁድ ኩንዳናዉ ማታሱ፤ ኤንቲ ባንታ ኦዳንነ ባንታ ኦሱዋን ጎዳ ቦላ ደንድድ፥ እያ ቦንቹዋ ቶችዶሶና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Yerusalaamey gandigarasu; Yihudi kundanaw matasu; enti banta odaaninne banta oosuwan Godaa bolla dendidi, iya bonchuwa toochidosona. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ኢየሩሳሌም ተንገዳግዳለች፤ ይሁዳም ለመውደቅ ተቃርባለች፤ ንግግራቸውም ሆነ ድርጊታቸው እግዚአብሔርን የሚቃወም፣ የክብሩንም መገኘት የሚያቃልል ነውና። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | ኢየሩሳሌም ተሰናክላ በመንገዳገድ ላይ ናት፤ ይሁዳም ልትወድቅ ተቃርባለች፤ ምክንያቱም የሚናገሩትም ሆነ የሚሠሩት ሁሉ እግዚአብሔርን በመፈታተን ስለ ሆነ ክብሩን አቃለዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ነዒንቲ ኽብሩ ኸቘጥዑ፥ ልሳኖምን ግብሮምን ኣንፃር እግዚኣብሄር እዩሞ፥ ኢየሩሳሌም ሰንከልከል ትብል ኣላ፤ ይሁዳ ኸዓ ትወድቕ ኣላ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | ነዒንቲ ኽብሩ ኬቘጥዕወን ኢሎምሲ፡ ልሳኖምን ግብሮምን ንእግዚኣብሄር ስለ እተጻረረ፡ የሩሳሌም ሰንከልከል ትብል፡ ይሁዳ ኸኣ ትወድቕ ኣላ። |