Isaiah 3:7 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | በታ መዓልቲ እቲኣ፡ ኣነ ሓኪም ኣይከውንን እየ፡ ኢሉ ይምሕል። ኣብ ቤተይ እንጌራን ክዳንን የልቦን እሞ፤ ገዛኢ ህዝቢ ኣይትግበሩኒ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | በዚያ ቀን ድምፁን ከፍ አድርጎ፥ “እኔ በቤቴ ውስጥ እንጀራ ወይም ልብስ የለኝምና ለሕዝቡ አለቃ አልሆንም” ብሎ መለሰለት። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | በዚያ ቀን ድምፁን ከፍ አድርጎ። እኔ በቤቴ ውስጥ እንጀራ ወይም ልብስ የለኝምና ባለ መድኃኒት አልሆንም፤ በሕዝቡም ላይ አለቃ አታደርጉኝም ይላል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | እርሱ ግን በዚያ ቀን ድምጽን ከፍ አድርጎ፤ “እኔ መፍትሔ አልሆንም፤ በቤቴም ልብስና ምግብ የለኝም፤ የሕዝብ መሪ አታድርጉኝ” ይላል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እ ሄ ጋላስ ባረ ቃላ ቂሲደ፥ “ታናን ሊ ባዋ፤ ታ ሶን ቁም ዎይ ማዩ ባዋ፤ ህንተ ቦላ ታና ሱንፕተ” ያጋና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | I he gallassi bare k'aalaa d'ok'k'issiide, «Taanan d'alii baawa; ta son k'umi woy mayuu baawa; hintte bolla taana suntsoppite» yaagana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Histtiin izi he wode ba qaala dhoqqu histtidi, «Tani aykkoka maaddike; tason may7oynne miza kaththi baynda gishshas tana dere kaaleththizaade histtofte» gaana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሂስቲን ኢዚ ሄ ዎዴ ባ ቃላ ቁ ሂስቲዲ፥ «ታኒ ኣይኮካ ማዲኬ፤ ታሶን ማይኦይኔ ሚዛ ካ ባይንዳ ጊሻስ ታና ዴሬ ካሌዛዴ ሂስቶፍቴ» ጋና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄ ጋላስ፥ እ ባ ቃላ ቁ ኦድ፥ “ታኒ ማድከ፤ ታ ሶን ካ ዎይኮ ማኦይ ባዋ፤ ህንተ ቦላ ታና ሹሞፕተ” ያጋና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | He gallas, I ba qaala dhoqu oothidi, “Taani maaddike; ta son kathi woyko ma7oy baawa; hinte bolla tana shuumopite” yaagana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | እርሱ ግን በዚያ ቀን ድምፁን ከፍ አድርጎ፣ “እኔ መፍትሔ አልሆንም፤ በቤቴም ልብስና ምግብ የለኝም፤ የሕዝብ መሪ አታድርጉኝ” ይላል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እርሱም በዚያን ቀን ድምፁን ከፍ አድርጎ “እኔም ብሆን በቤቴ ውስጥ የበቃ ምግብም ሆነ ልብስ ስለሌለኝ መፍትሔ ላስገኝላችሁ አልችልም! ስለዚህ መሪ አታድርጉኝ!” ሲል ይመልስላቸዋል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ንሱ ኸዓ በታ መዓልቲ እቲኣ፥ ድምፁ ዓው ኣቢሉ “ኣነ በዓል መድሓኒት ኣይከውንን፤ ኣብ ቤተይ ድማ እንጀራ ወይ ክዳን የለን እሞ፥ መራሒ ህዝቢ ኣይትግበሩኒ” ክብል እዩ። |
| Amharic Tigrinya 2011 | እቲውን በታ መዓልቲ እቲኣ ኢዱ ኣልዒሉ፡ ኣነ ዘናን ቊስሊ ኣይኰንኩን፡ ኣብ ቤተይ ድማ እንጌራ ወይስ ክዳን የልቦን፡ እሞ፡ ገዛእ ህዝቢ ኣይትግበሩኒ፡ ኪብል እዩ። |