Isaiah 3:7 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) በታ መዓልቲ እቲኣ፡ ኣነ ሓኪም ኣይከውንን እየ፡ ኢሉ ይምሕል። ኣብ ቤተይ እንጌራን ክዳንን የልቦን እሞ፤ ገዛኢ ህዝቢ ኣይትግበሩኒ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) በዚያ ቀን ድም​ፁን ከፍ አድ​ርጎ፥ “እኔ በቤቴ ውስጥ እን​ጀራ ወይም ልብስ የለ​ኝ​ምና ለሕ​ዝቡ አለቃ አል​ሆ​ንም” ብሎ መለ​ሰ​ለት።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) በዚያ ቀን ድምፁን ከፍ አድርጎ። እኔ በቤቴ ውስጥ እንጀራ ወይም ልብስ የለኝምና ባለ መድኃኒት አልሆንም፤ በሕዝቡም ላይ አለቃ አታደርጉኝም ይላል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year እርሱ ግን በዚያ ቀን ድምጽን ከፍ አድርጎ፤ “እኔ መፍትሔ አልሆንም፤ በቤቴም ልብስና ምግብ የለኝም፤ የሕዝብ መሪ አታድርጉኝ” ይላል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እ ሄ ጋላስ ባረ ቃላ ቂሲደ፥ “ታናን ሊ ባዋ፤ ታ ሶን ቁም ዎይ ማዩ ባዋ፤ ህንተ ቦላ ታና ሱንፕተ” ያጋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) I he gallassi bare k'aalaa d'ok'k'issiide, «Taanan d'alii baawa; ta son k'umi woy mayuu baawa; hintte bolla taana suntsoppite» yaagana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Histtiin izi he wode ba qaala dhoqqu histtidi, «Tani aykkoka maaddike; tason may7oynne miza kaththi baynda gishshas tana dere kaaleththizaade histtofte» gaana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሂስቲን ኢዚ ሄ ዎዴ ባ ቃላ ቁ ሂስቲዲ፥ «ታኒ ኣይኮካ ማዲኬ፤ ታሶን ማይኦይኔ ሚዛ ካ ባይንዳ ጊሻስ ታና ዴሬ ካሌዛዴ ሂስቶፍቴ» ጋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄ ጋላስ፥ እ ባ ቃላ ቁ ኦድ፥ “ታኒ ማድከ፤ ታ ሶን ካ ዎይኮ ማኦይ ባዋ፤ ህንተ ቦላ ታና ሹሞፕተ” ያጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) He gallas, I ba qaala dhoqu oothidi, “Taani maaddike; ta son kathi woyko ma7oy baawa; hinte bolla tana shuumopite” yaagana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) እርሱ ግን በዚያ ቀን ድምፁን ከፍ አድርጎ፣ “እኔ መፍትሔ አልሆንም፤ በቤቴም ልብስና ምግብ የለኝም፤ የሕዝብ መሪ አታድርጉኝ” ይላል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እርሱም በዚያን ቀን ድምፁን ከፍ አድርጎ “እኔም ብሆን በቤቴ ውስጥ የበቃ ምግብም ሆነ ልብስ ስለሌለኝ መፍትሔ ላስገኝላችሁ አልችልም! ስለዚህ መሪ አታድርጉኝ!” ሲል ይመልስላቸዋል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንሱ ኸዓ በታ መዓልቲ እቲኣ፥ ድምፁ ዓው ኣቢሉ “ኣነ በዓል መድሓኒት ኣይከውንን፤ ኣብ ቤተይ ድማ እንጀራ ወይ ክዳን የለን እሞ፥ መራሒ ህዝቢ ኣይትግበሩኒ” ክብል እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲውን በታ መዓልቲ እቲኣ ኢዱ ኣልዒሉ፡ ኣነ ዘናን ቊስሊ ኣይኰንኩን፡ ኣብ ቤተይ ድማ እንጌራ ወይስ ክዳን የልቦን፡ እሞ፡ ገዛእ ህዝቢ ኣይትግበሩኒ፡ ኪብል እዩ።