Isaiah 3:6 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ሓደ ሰብ ንሓዉ ካብ ቤት ኣቦኡ ሒዙ፡ ክዳን ኣሎካ፡ ምሳና ኩን፡ እዚ ጥፍኣት ድማ ኣብ ትሕቲ ኢድካ ይኹን። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ሰውም በአባቱ ቤተ ሰብእ ውስጥ ወንድሙን ይዞ፥ “አንተ ልብስ አለህ፥ አለቃም ሁንልን፥ ምግባችንም ከእጅህ በታች ትሁን” ቢለው፥ |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ሰውም በአባቱ ቤት ውስጥ ወንድሙን ይዞ። አንተ ልብስ አለህ አለቃም ሁንልን ይህችም ባድማ ከእጅህ በታች ትሁን ሲለው፥ |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ሰውም በአባቱ ቤት ከወንድሞቹ አንዱን ይዞ፤ “አንተ ልብስ ስላለህ መሪ ሁነን፤ ይህንንም የፍርስራሽ ክምር ግዛ” ይለዋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | እት አሳይ ባረ አዉዋ ጎልያን ባረ እሻቱዋፐ እቱዋ ኦይቂደ፥ “ነዉ ማዩ ደኤ፤ ኔን ኑዉ ሱን ግዳ፤ ሀ ኮለቴዳ ሳኣ አዎተ አካ” ያጋና። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Itti Asay bare aawuwaa golliyaan bare ishatuwaappe ittuwaa oyk'k'iide, «New mayuu de'ee; neeni nuw suntsaa gida; ha koletteedda sa'aa aawotetsaa akka» yaagana. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Asi ba aawa keeththan ba ishanttafe oykkidi, «Nees may7oy diza gishshas nuna kaaleththizayssa gida; ha laalettida sohoza aawateth ne ekka» gaana. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ኣሲ ባ ኣዋ ኬን ባ ኢሻንታፌ ኦይኪዲ፥ «ኔስ ማይኦይ ዲዛ ጊሻስ ኑና ካሌዛይሳ ጊዳ፤ ሃ ላሌቲዳ ሶሆዛ ኣዋቴ ኔ ኤካ» ጋና። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | እስ አስ ባ አዋ ኬን ደእያ ባ እሻታፐ እሱዋ ኦይክድ፥ “ነዉ ማኦይ ደኤስ፤ ኔኒ ኑስ ሀላቃ ግዳ፤ ሀ ላለትዳ በሳ አዋተን ኤካ” ያጋና። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Issi asi ba aawa keethan de7iya ba ishatape issuwa oykidi, “New ma7oy de7ees; neeni nuus halaqa gida; ha laaletida bessaa aawatethan eka” yaagana. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ሰውም በአባቱ ቤት ከወንድሞቹ አንዱን ይዞ፣ “አንተ ልብስ ስላለህ መሪ ሁነን፤ ይህንም የፍርስራሽ ክምር ግዛ!” ይለዋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | የቤተሰብ አባላት በአባታቸው ቤት አንዱን ወንድማቸውን መርጠው “አንተ ሌላው ቢቀር እንኳ የምትለብሰው ልብስ አለህ፤ ስለዚህ እባክህ አለቃችን ሁን፤ ፍርስራሽ ሁሉ በአንተ ሥልጣን ሥር ይሁን” ይሉታል። |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ሰብ ኣብ ውሽጢ እንዳቦኡ፥ ንሓዉ ሒዙ “ንስኻ ኽዳን ኣለካ እሞ፥ መራሒ ኹነና፤ ነዝ ዑና እዙይ ከዓ ኣብ ትሕቲ ኢድካ ግበሮ” እንትብሎ፥ |
| Amharic Tigrinya 2011 | ሓደ ንሓው ኣብ ቤት ኣቦኡ ሒዙ፡ ክዳን ኣሎካ እሞ፡ ገዛኢ ኹነና፡ ነዚ ምዕናው እዚ ኣብ ትሕቲ ኢድካ ግበሮ፡ ምስ ዚብሎ፡ |