Isaiah 3:6 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ሓደ ሰብ ንሓዉ ካብ ቤት ኣቦኡ ሒዙ፡ ክዳን ኣሎካ፡ ምሳና ኩን፡ እዚ ጥፍኣት ድማ ኣብ ትሕቲ ኢድካ ይኹን።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሰውም በአ​ባቱ ቤተ ሰብእ ውስጥ ወን​ድ​ሙን ይዞ፥ “አንተ ልብስ አለህ፥ አለ​ቃም ሁን​ልን፥ ምግ​ባ​ች​ንም ከእ​ጅህ በታች ትሁን” ቢለው፥
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሰውም በአባቱ ቤት ውስጥ ወንድሙን ይዞ። አንተ ልብስ አለህ አለቃም ሁንልን ይህችም ባድማ ከእጅህ በታች ትሁን ሲለው፥
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሰውም በአባቱ ቤት ከወንድሞቹ አንዱን ይዞ፤ “አንተ ልብስ ስላለህ መሪ ሁነን፤ ይህንንም የፍርስራሽ ክምር ግዛ” ይለዋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year እት አሳይ ባረ አዉዋ ጎልያን ባረ እሻቱዋፐ እቱዋ ኦይቂደ፥ “ነዉ ማዩ ደኤ፤ ኔን ኑዉ ሱን ግዳ፤ ሀ ኮለቴዳ ሳኣ አዎተ አካ” ያጋና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Itti Asay bare aawuwaa golliyaan bare ishatuwaappe ittuwaa oyk'k'iide, «New mayuu de'ee; neeni nuw suntsaa gida; ha koletteedda sa'aa aawotetsaa akka» yaagana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Asi ba aawa keeththan ba ishanttafe oykkidi, «Nees may7oy diza gishshas nuna kaaleththizayssa gida; ha laalettida sohoza aawateth ne ekka» gaana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ኣሲ ባ ኣዋ ኬን ባ ኢሻንታፌ ኦይኪዲ፥ «ኔስ ማይኦይ ዲዛ ጊሻስ ኑና ካሌዛይሳ ጊዳ፤ ሃ ላሌቲዳ ሶሆዛ ኣዋቴ ኔ ኤካ» ጋና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) እስ አስ ባ አዋ ኬን ደእያ ባ እሻታፐ እሱዋ ኦይክድ፥ “ነዉ ማኦይ ደኤስ፤ ኔኒ ኑስ ሀላቃ ግዳ፤ ሀ ላለትዳ በሳ አዋተን ኤካ” ያጋና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Issi asi ba aawa keethan de7iya ba ishatape issuwa oykidi, “New ma7oy de7ees; neeni nuus halaqa gida; ha laaletida bessaa aawatethan eka” yaagana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሰውም በአባቱ ቤት ከወንድሞቹ አንዱን ይዞ፣ “አንተ ልብስ ስላለህ መሪ ሁነን፤ ይህንም የፍርስራሽ ክምር ግዛ!” ይለዋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የቤተሰብ አባላት በአባታቸው ቤት አንዱን ወንድማቸውን መርጠው “አንተ ሌላው ቢቀር እንኳ የምትለብሰው ልብስ አለህ፤ ስለዚህ እባክህ አለቃችን ሁን፤ ፍርስራሽ ሁሉ በአንተ ሥልጣን ሥር ይሁን” ይሉታል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሰብ ኣብ ውሽጢ እንዳቦኡ፥ ንሓዉ ሒዙ “ንስኻ ኽዳን ኣለካ እሞ፥ መራሒ ኹነና፤ ነዝ ዑና እዙይ ከዓ ኣብ ትሕቲ ኢድካ ግበሮ” እንትብሎ፥
Amharic Tigrinya 2011 ሓደ ንሓው ኣብ ቤት ኣቦኡ ሒዙ፡ ክዳን ኣሎካ እሞ፡ ገዛኢ ኹነና፡ ነዚ ምዕናው እዚ ኣብ ትሕቲ ኢድካ ግበሮ፡ ምስ ዚብሎ፡