Isaiah 3:5 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ኣህዛብ ድማ፡ ነፍሲ ወከፎም፡ ነፍሲ ወከፎም ብብጻዩ ኪጭቈኑ እዮም።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሕዝብ በሕ​ዝብ ላይ፥ ሰው በሰው ላይ፥ ሰውም በባ​ል​ን​ጀ​ራው ላይ ይገ​ፋ​ፋል፤ ብላ​ቴ​ና​ውም በሽ​ማ​ግ​ሌው ላይ፥ የተ​ጠ​ቃ​ውም በከ​በ​ር​ቴው ላይ ይታ​በ​ያል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሕዝቡም፥ ሰው በሰው ላይ ሰውም በባልንጀራው ላይ፥ ይገፋፋል፤ ብላቴናውም በሽማግሌው ላይ የተጠቃውም በከበርቴው ላይ ይኰራል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሕዝብ እርስ በርሱ ይጨቋቈናል፤ ሰው በሰው ላይ፤ ባልንጀራ በባልንጀራው ላይ፤ ወጣቱ በሽማግሌው ላይ፤ ተራው ሰው በተከበረው ላይ ይነሣል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year አሳይ አሳ ቦላ፥ ሾሩ ሾሩዋ ቦላ ደንዲደ፥ እቱ እቱዋ ሱጋና። ያላጋይ ጭማ ቦላ፥ ካቴዳዌ ቦንቼቴዳዋ ቦላ ደንዳና።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Asay asaa bolla, shooruu shooruwaa bolla denddiide, ittuu ittuwaa sugana. Yalagay c'imaa bolla, kad'etteeddawe bonchchetteeddawaa bolla denddana.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Derey dere bolla, asi issoy issaa bolla, shooroy shooro bolla, yelaga nayti cimata bolla, shufuroy bonchchettidayta bolla dendana.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ዴሬይ ዴሬ ቦላ፥ ኣሲ ኢሶይ ኢሳ ቦላ፥ ሾሮይ ሾሮ ቦላ፥ ዬላጋ ናይቲ ጪማታ ቦላ፥ ሹፉሮይ ቦንቼቲዳይታ ቦላ ዴንዳና።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) አሳይ አሳ ቦላ፥ ሾሮይ ሾሩዋ ቦላ ደንድድ፥ እሶይ እሱዋ ሱጋና። ናአተይ ጭማ ቦላ፥ ካትዳይስ ቦንቸትዳይሳ ቦላ ደንዳና።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Asay asa bolla, shooroy shooruwa bolla dendidi, issoy issuwa sugana. Na7atethay cima bolla, kadhetidaysi bonchetidaysa bolla dendana.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሕዝብ እርስ በርሱ ይጨቋቈናል፤ ሰው በሰው ላይ፤ ባልንጀራ በባልንጀራው ላይ፣ ወጣቱ በሽማግሌው ላይ፣ ተራው ሰው በተከበረው ላይ ይነሣል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 ሕዝቡም እርስ በርሱ አንዱ ሌላውን ለመጨቈን ባልንጀራ በባልንጀራው ላይ ይነሣሣል፤ ወጣቱ ሽማግሌውን አያከብርም፤ ተንቆ ይኖር የነበረውም ሰው ክብር ባለው ሰው ላይ ይታበያል።
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ሰብ ኣብ ልዕሊ ሰብ፥ ሰብ ኣብ ልዕሊ ብፃዩ ኽደፋፋእ እዩ። ቈልዓ ኣብ ልዕሊ ሽማግለታት፥ ሕሱር ድማ ኣብ ልዕሊ ኽቡር ክዕበ እዩ።
Amharic Tigrinya 2011 እቲ ህዝቢ ድማ እቲ ሓደ ነቲ ሓደ፡ ነፍሲ ወከፍ ንብጻዩ ኺገፍዖ እዩ፡ ቈልዓ ንኣረጊት፡ እቲ ሕማቕ ድማ ነቲ ኽቡር ኪደፍሮ እዩ።