Isaiah 3:17 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ስለዚ እግዚኣብሄር ነቲ ኣኽሊል ርእሲ ኣዋልድ ጽዮን ብቝርጽራጽ ኪወቕዖ እዩ፣ እግዚኣብሄር ከኣ መሕብኢኦም ኪረክብ እዩ።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ስለ​ዚህ ጌታ የጽ​ዮን ታላ​ላቅ ሴቶች ልጆ​ችን ያዋ​ር​ዳ​ቸ​ዋል። እግ​ዚ​አ​ብ​ሔ​ርም በዚያ ቀን ልብ​ሳ​ቸ​ውን ይገ​ል​ጣል።
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ስለዚህ ጌታ የጽዮንን ቈነጃጅት አናት በቡሀነት ይመታል፥ እግዚአብሔርም ኀፍረተ ሥጋቸውን ይገልጣል።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ስለዚህ፤ ጌታ በጽዮን ሴቶች ዐናት ላይ ቆረቆር ያመጣል፤ ጌታም ራሳቸውን ቡሀ ያደርጋል።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ሄዋ ድራዉ፥ ታን ጎዳይ ጽዮነ ማጫ አሳቱዋ ሁጲያ ጭቱዋን ጎእሳና። ታን መና ጎዳይ ኡንቱንቱ ሁጲያ ቦአያና” ያጌ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Hewaa diraw, taani Goday S'iyoone mac'c'a asatuwaa huup'iyaa c'ittuwaan goo'issana. Taani Med'inaa Goday unttunttu huup'iyaa bo"ayana» yaagee.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Hessa gishshas tani GODAY Xiyoone maccassata hu7e citton goo7issana; tani GODAY istta hu7e bo7asana» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ሄሳ ጊሻስ ታኒ ጎዳይ ጺዮኔ ማጫሳታ ሁኤ ጪቶን ጎኢሳና፤ ታኒ ጎዳይ ኢስታ ሁኤ ቦኣሳና» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ሄሳ ግሾ፥ ጎዳይ ፅዮነ ማጫሳ ሁጵያ ሳን ኩንና፤ ጎዳይ ኤንታ ሁጵያ ቦአያና” ያጌስ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hessa gisho, Goday Xiyoone maccasa huuphiya dhuusan kunthana; Goday enta huuphiya bo77ayana” yaagees.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ስለዚህ፣ ጌታ በጽዮን ሴቶች ዐናት ላይ ቈረቈር ያመጣል፤ እግዚአብሔርም ራሳቸውን ቡሀ ያደርጋል።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 እኔ በእነርሱ ራስ ላይ የቡሃና የቈረቈር በሽታ አመጣለሁ፤ የውስጥ ገላቸውም ይጋለጣል።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ስለዙይ ጐይታ ንናላ ኣዋልድ ፅዮን ከንኵዖ፥ ንሕፍረተን ከዓ ኽቐልዖ እዩ።”
Amharic Tigrinya 2011 እግዚኣብሄር ንናላ ኣዋልድ ጽዮን ኬንኲዖ፡ እግዚኣብሄር ድማ ንሓፍረተን ኪቐልዖ እዩ።