Isaiah 3:17 — Compare Translations
14 translations compared side by side
| Translation | Text |
|---|---|
| Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) | ስለዚ እግዚኣብሄር ነቲ ኣኽሊል ርእሲ ኣዋልድ ጽዮን ብቝርጽራጽ ኪወቕዖ እዩ፣ እግዚኣብሄር ከኣ መሕብኢኦም ኪረክብ እዩ። |
| Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) | ስለዚህ ጌታ የጽዮን ታላላቅ ሴቶች ልጆችን ያዋርዳቸዋል። እግዚአብሔርም በዚያ ቀን ልብሳቸውን ይገልጣል። |
| Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) | ስለዚህ ጌታ የጽዮንን ቈነጃጅት አናት በቡሀነት ይመታል፥ እግዚአብሔርም ኀፍረተ ሥጋቸውን ይገልጣል። |
| Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year | ስለዚህ፤ ጌታ በጽዮን ሴቶች ዐናት ላይ ቆረቆር ያመጣል፤ ጌታም ራሳቸውን ቡሀ ያደርጋል። |
| Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year | ሄዋ ድራዉ፥ ታን ጎዳይ ጽዮነ ማጫ አሳቱዋ ሁጲያ ጭቱዋን ጎእሳና። ታን መና ጎዳይ ኡንቱንቱ ሁጲያ ቦአያና” ያጌ። |
| Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) | Hewaa diraw, taani Goday S'iyoone mac'c'a asatuwaa huup'iyaa c'ittuwaan goo'issana. Taani Med'inaa Goday unttunttu huup'iyaa bo"ayana» yaagee. |
| Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gishshas tani GODAY Xiyoone maccassata hu7e citton goo7issana; tani GODAY istta hu7e bo7asana» gees. |
| Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) | ሄሳ ጊሻስ ታኒ ጎዳይ ጺዮኔ ማጫሳታ ሁኤ ጪቶን ጎኢሳና፤ ታኒ ጎዳይ ኢስታ ሁኤ ቦኣሳና» ጌስ። |
| Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) | ሄሳ ግሾ፥ ጎዳይ ፅዮነ ማጫሳ ሁጵያ ሳን ኩንና፤ ጎዳይ ኤንታ ሁጵያ ቦአያና” ያጌስ። |
| Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) | Hessa gisho, Goday Xiyoone maccasa huuphiya dhuusan kunthana; Goday enta huuphiya bo77ayana” yaagees. |
| Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) | ስለዚህ፣ ጌታ በጽዮን ሴቶች ዐናት ላይ ቈረቈር ያመጣል፤ እግዚአብሔርም ራሳቸውን ቡሀ ያደርጋል። |
| Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 | እኔ በእነርሱ ራስ ላይ የቡሃና የቈረቈር በሽታ አመጣለሁ፤ የውስጥ ገላቸውም ይጋለጣል።” |
| Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year | ስለዙይ ጐይታ ንናላ ኣዋልድ ፅዮን ከንኵዖ፥ ንሕፍረተን ከዓ ኽቐልዖ እዩ።” |
| Amharic Tigrinya 2011 | እግዚኣብሄር ንናላ ኣዋልድ ጽዮን ኬንኲዖ፡ እግዚኣብሄር ድማ ንሓፍረተን ኪቐልዖ እዩ። |