Isaiah 3:15 — Compare Translations

14 translations compared side by side

TranslationText
Amharic (Tigrigna: Contemporary Tigrinya Bible 2024) ንህዝበይ ሰባቢርካ ገጽ ድኻታት ክትፍሕር እንታይ ማለትካ እዩ፧ ይብል እግዚኣብሄር ኣምላኽ ሰራዊት።
Amharic 2000 (የአማርኛ መጽሐፍ ቅዱስ (ሰማንያ አሃዱ)) ሕዝ​ቤ​ንስ ለምን ትገ​ፋ​ላ​ችሁ? የድ​ሃ​ውን ፊትስ ለምን ታሳ​ፍ​ሩ​ታ​ላ​ችሁ?”
Amharic Bible (መጽሐፍ ቅዱስ (የብሉይና የሐዲስ ኪዳን መጻሕፍት)) ሕዝቤንም ለምን ታደቅቁአቸዋላችሁ? የድሆችንስ ፊት ለምን ትፈጫላችሁ? ይላል የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Catholic Version (መጽሐፍ ቅዱስ - (ካቶሊካዊ እትም - ኤማሁስ)) No Year ሕዝቤን በችግር ስታደቁት፤ የድኾችንም ፊት በኀዘን ስታገረጡት ምን ማለታችሁ ነው?” ይላል ጌታ፤ የሠራዊት ጌታ እግዚአብሔር።
Amharic Dawro DFBE (ጌሻ ማጻፋ) No Year ታ አሳ አያዉ ክንቼረቴ? ህዬሳቱዋ ሶምኡዋ አያዉ ጋጪቴ?” ያጌ ጎዳይ፥ ኡባፐ ዎልቃማ መና ጎዳይ።
Amharic Dawro DFBLVL (Geeshsha Mas'aafaa) Ta asaa ayaw kinchcheretsiitee? Hiyyeesatuwaa som"uwaa ayaw gaac'c'iitee?» yaagee Goday, Ubbaappe Wolk'k'aama Med'inaa Goday.
Amharic Gamo (Geeshsha Maxaafa) Ta deraa ays meton liiqisidetii? Manqota ays yeesseetii? Hayssa yootiday tana Goda, Ubbaafe Wolqqama GODAA Xoossaa» gees.
Amharic Gamo (ጋሞ ማጻፋ) ታ ዴራ ኣይስ ሜቶን ሊቂሲዴቲ? ማንቆታ ኣይስ ዬሴቲ? ሃይሳ ዮቲዳይ ታና ጎዳ፥ ኡባፌ ዎልቃማ ጎዳ ጾሳ» ጌስ።
Amharic Gofa GFBEVF (ጌሻ ማፃፋ) ህንተ ታ አሳ አይስ ትንቸረቲ? ማንቆታ ሶምኡዋ አይስ ካሬቲ?” ያጌስ ኡባፈ ዎልቃማ ጎዳይ።
Amharic Gofa GFBLVF (Geeshsha Maxaafa) Hinte ta asaa ayis tincherethetii? Manqota som7uwa ayis kareethetii?” yaagees Ubbaafe Wolqaama Goday.
Amharic NASV (አዲሱ መደበኛ ትርጒም) ሕዝቤን በችግር ስታደቅቁት፣ የድኾችንም ፊት በሐዘን ስታገረጡት ምን ማለታችሁ ነው?” ይላል ጌታ፣ የሰራዊት ጌታ እግዚአብሔር ።
Amharic New Standard Translation (አማርኛ አዲሱ መደበኛ ትርጉም) 2005 የሕዝቤን ቅስም ልትሰብሩና ድኾችንም ልትበዘብዙ መብት የላችሁም፤ ይህን የተናገርኩ እኔ የሠራዊት አምላክ እግዚአብሔር ነኝ።”
Amharic Tigrinya (መፅሓፍ ቅዱስ) No Year ንህዝበይ ንምንታይ ተድቅቕዎ ኣለኹም? ንገፅ ድኻታት ንምንታይ ትጥሕንዎ ኣለኹም?” ይብል ጐይታ ሰራዊት እግዚኣብሄር።
Amharic Tigrinya 2011 ንህዝበይ እትረግጽዎ፡ ንገጽ ድኻታት ከኣ እትደቚሱንሲ፡ ስለምንታይ ኢኹም ይብል እግዚኣብሄር፡ ጐይታ ሰራዊት።